
13/10/2025
የሻቢያ አሽከር የሆነው ህወሃት በአጣብቅኝ ውስጥ ገብቷል
መቀሌ የሚገኙ ታጣቂዎች ዓመፅ አስነስተዋል።በመቀሌ ከጥቅማ ጥቅም ጋር ተያይዞ ተቃዎሞ ያነሱ የ TDF ታጣቂዎች መንገድ መዝጋት ጀምረዋል። በዚህ ሰዓት ከኩሀ ወደ መቀሌ መንገድ ዝግ መሆኑን ምንጮቻችን ጠቁመዋል።
የሃውልቲ የነ መንጆሪኖ ቢሮዎችን ከባዋል ፣ መንገዶችን ዘግተዋል። ሻዕቢያዎቹ የነ ስብሃት ቤተሰቦች ለጥቅማቸው ለ50 ዓመታት እንደፈለጉ ከአካል እስከ ነፍስ ሲያስገብሯቸው የነበሩ ወጣት ታጣቂዎች ዛሬ "በቃ" በሚል አምርረው ወጥተዋል።
የህውሃት ሻዕቢያ አገዛዝ ለአንዴና ለመጨረሻ ግዜ ከኢትዮጵያ ምድር መወገድ አለበት።