Tikus Neger

Tikus Neger Tikus N***r features the latest celebrity news, untold life stories, musician biographies, relations
(5)

ድንቅ ነገር ነው! እንኳን ደስ አላችሁ ለደራሲው ቤተሰቦችና አድናቆዎች።
01/06/2026

ድንቅ ነገር ነው! እንኳን ደስ አላችሁ ለደራሲው ቤተሰቦችና አድናቆዎች።

01/06/2026

የሀገራችንን የሰላም ተስፋዋን የሚያረጋግጥ ነገር ወጣቶች አሳዩን። #የአእላፋትዝማሬ #የገናበዓል

የከተማችን ከንቲባ በመደነቅ ዝግጅቱ ሳያል አድናቆታቸውን አስተላለፉ።ከንቲባዋ በማሕበራዊ የትስስት ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓልን በማስመልከት በአዲስ አበባ...
01/06/2026

የከተማችን ከንቲባ በመደነቅ ዝግጅቱ ሳያል አድናቆታቸውን አስተላለፉ።

ከንቲባዋ በማሕበራዊ የትስስት ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓልን በማስመልከት በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የተካሄደው ‘የአእላፋት ዝማሬ’ አስደናቂ ነው ብለዋል።
የአእላፋት ዝማሬ መርሐ ግብር ከተማችንን በጣም ያደመቀ ነው ሲሉም ገልጸዋል።
የኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ትውልድ 3ኛው የአእላፋት ዝማሬ መርሐ ግብር በመስቀል አደባባይ በድምቀት እየተከናወነ ይገኛል።
በመርሐ ግብሩ ላይ ከፍተኛ ቁጥር ያለው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን እምነት ተከታዮች ታድመዋል።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ

01/06/2026

ለሚመለከተው እንዲደርስ ሼር ብታደርጉ ለዚህ ቅጥያጣ የበአል ዝግጅት።

የአዲስ አበባ ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ እንደገለጹት ከ300 ሺህ በላይ ገቢ ለሌላቸው ወገኖቻችን የማዕድ ማጋራት መርሐ-ግብር አድርገውላቸዋል።መልእክታቸውንም እንዲህ ብለው አሳውቀዋል።   ...
01/05/2026

የአዲስ አበባ ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ እንደገለጹት ከ300 ሺህ በላይ ገቢ ለሌላቸው ወገኖቻችን የማዕድ ማጋራት መርሐ-ግብር አድርገውላቸዋል።
መልእክታቸውንም እንዲህ ብለው አሳውቀዋል።
መጪውን የገና በዓል ምክንያት በማድረግ፣ በከተማችን በሚገኙ ክፍለ ከተሞችና ወረዳዎች ለሚኖሩ ከ300 ሺህ በላይ ምንም የገቢ ምንጭ ለሌላቸው፣ ለማህበራዊ ችግር ለተጋለጡ፣ ዝቅተኛ ገቢ ላላቸውና አቅመ ደካማ ወገኖቻችን የማዕድ ማጋራት መርሐ-ግብር አካሂደናል።
የገና በዓል የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓልና የፍቅር መገለጫ በመሆኑ፣ በማዕድ ማጋራት ለተቸገሩ ወገኖቻችን ያለንን ፍቅር በተግባር የምንገልጽበት ነው። ይህ የበጎነት ተግባር የከተማችንን ጥልቅ የመረዳዳትና የአብሮነት እሴት ይበልጥ የሚያጸና ሲሆን፤ ዛሬም ጊዜያዊ ችግርን ለማለፍ እጅ ለአጅ ተያይዘን የምንቆም እና ለዘላቂ ልማት የምንተጋ ታላቅ ሕዝቦች መሆናችንን በተግባር ያረጋገጥንበት ነው።
በሁሉም በዓላት ካላቸው ላይ ለወገኖቻቸው በማካፈል፣ ለዚህ በጎ ተግባር መሳካት ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ አብረውን ለቆሙ ልበ-ቀና ባለሀብቶች፣ በትጋት ላስተባበሩ ወጣቶችና አመራሮች በራሴ፣ በከተማ አስተዳደሩ እንዲሁም በተጠቃሚ ወገኖቻችን ስም ከልብ የመነጨ ምስጋናዬን አቀርባለሁ።
በዓሉ የፍቅር፣ የሰላምና የደስታ እንዲሆንላችሁ ከወዲሁ ከልብ እመኛለሁ!
ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ሕዝቦቿን ይባርክ!
መልካም በዓል!
ከንቲባ አዳነች አቤቤ

እናንተንም የሚመለከት ማራኪ አባባል ነው። እናንተስ ሃሳቡን በምን ትመለከቱታላችሁ?"አፍሪካ ለአፍሪካውያን የመቃብር ስፍራ ብቻ ነች።አንድ የአፍሪካ ሰው ሀብታም ሲሆን የባንክ ሂሣቦቹ ወደ ስዊ...
01/05/2026

እናንተንም የሚመለከት ማራኪ አባባል ነው። እናንተስ ሃሳቡን በምን ትመለከቱታላችሁ?

"አፍሪካ ለአፍሪካውያን የመቃብር ስፍራ ብቻ ነች።
አንድ የአፍሪካ ሰው ሀብታም ሲሆን የባንክ ሂሣቦቹ ወደ ስዊዘርላንድ ይልካል ፤ ለህክምና ወደ ፈረንሳይ ይጓዛል፤ ወደ ጀርመን ሄዶ ኢንቨስት ያደርጋል ፤ ምርቶችን ከዱባይ ይገዛል፤ የቻይና ቁሳቁስ ይጠቀማል ፤ እሱ በሮም ወይም በመካ ይጸልያል፤ ልጆቹ በአውሮፓ ይማራሉ ፤ ወደ ካናዳ፣ አሜሪካና አውሮፓ ሄደው ይጎበኛሉ::
ሲሞት በተወለደበት የአፍሪካ መንደር ውስጥ ይቀበራል::
አፍሪካ ለአፍሪካውያን የመቃብር ቦታ ብቻ ናት:: አንድ የመቃብር ስፍራ እንዴት ሊለማና ሊያድግ ይችላል? ”
(ፕሬዚደንት ፑቲን ባለፈው አመት ከተናገሩት)

5000 ብር ተዘረፍኩ ትላለች። ***በጋራ ሌብነትን እንከላከል!***ከተማችን ላይ ምናምን እያስነኩ የሚዘረፉ እንዳለ የሚታወቅ ሲሆን አሁን ደሞ ሳይዘረፉ በውሸት ተዘረፍን እያልያሉ የሚያጭበረ...
01/05/2026

5000 ብር ተዘረፍኩ ትላለች። ***በጋራ ሌብነትን እንከላከል!***
ከተማችን ላይ ምናምን እያስነኩ የሚዘረፉ እንዳለ የሚታወቅ ሲሆን አሁን ደሞ ሳይዘረፉ በውሸት ተዘረፍን እያልያሉ የሚያጭበረብሩ ስለመጡብን እንግዲህ በጋራ ፎቶ እየተቀባበልን እናጋልጥ።
እቺ ልጅ በተለያዩ ቦታዎች እየተዘዋወረች አደንዝዘውኝ ታክሲ ውስጥ እንዲሁም መኪና ውስጥ እንሸኝሽ ብለው አስገብተው ዘረፉኝ ከባንክ ብር አስወጥተው ገንዘቤን ወስደው መንገድ ላይ ጣሉኝ ቋንቋ ደሞ አልችልም እያለች ሁለት ጊዜ መንገድ ላይ እያለቀሰች አጋጥማኛለችና የሚመለከተው አካል እንዲህ አይነት ድርጊቶች እውነት ይሆን ወይም ማጭበርበር ይሆን የሚለውን ማጣራት ቢያረግ መልካም ነው እላለሁ!!

in ADDIS

01/04/2026

የቀነኒ ወንድም ወቶ በአናገረው ያለኝን ሰባዊ ሃሳብ። ፍትህ ለቀነኒ ቤተሰብ። #ፍትህለቀነኒ #ፍትህ

01/03/2026

የሚገርም ትንተና ስለሆነ እንደው ከጠቀማችሁ ብዬ ነው።

01/02/2026

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ታህሣሥ 24/2018 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 75ኛ አመት ክብረ በዓል ላይ ተገኝተው ካቀረቡት።

01/02/2026

Address

Toronto, ON

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Tikus Neger posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Tikus Neger:

Share

Category