Roge press

Roge press Roge press Voice Of Vulnerable Groups

Inalilah woinaileh rajiuanበአንድ ወቅት ኡዝታዝ ራያ አባመጫ እንዲህ ብሎን ነበር"በ17 አመቴ ቤተሰቤን ተለይቸ ወደ ፊንፍኔ ሳመራ አባቴ በሁለት  ነገሮች ላይ ጥብቅ አደራ ጣለ...
30/10/2022

Inalilah woinaileh rajiuan

በአንድ ወቅት ኡዝታዝ ራያ አባመጫ እንዲህ ብሎን ነበር
"በ17 አመቴ ቤተሰቤን ተለይቸ ወደ ፊንፍኔ ሳመራ አባቴ በሁለት ነገሮች ላይ ጥብቅ አደራ ጣለብኝ። አጥብቄም እንድይዛቸው ቃል አስገባኝ
1,ሀይማኖቴን
2, ማንነቴን.." ነበር ያለን።

ዛሬ የኡዝታዝ ራያ አባት ወደማይቀረው አኪራ ሄደዋል። ፈጣሪ ስራቸውን ይውደድላቸው።

30/10/2022

ከደቡብ አፍሪካ የተሰማው...

እንደአንዳንድ የዲፕሎማቲክ ምንጮች አገላለፅ ድርድሩ በመግባባትና በጥሩ መንፈስ እንደተጀመረና በሂደትም ሁሉንም የሚያግባባ የጋራ ስምምነት ሊደረስ ይቻላል ተብሎ ተስፋ የተደረገበት ነው። ልክ እንደዲፕሎማቲክ ማህበረሰቡ በተደራዳሪዎች (በተለይ የትግራይ) ዘንድም በድርድሩ ሂደት ላይ ተስፋ ያለው እንደሆነ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ሲንፀባረቅ ቆይቷል።

ይሁን እንጂ ለሁለትና ሶስት ቀናት በመግባባትና ጥሩ መንፈስ ሲካሄድ የቆየው የድርድር ሂደት ሓሙስ እለት በተደረገው የድርድር ሂደት ወቅት ተግዳሮት እንዳጋጠመውና ይህም በአደራዳሪዎች የቀረበው አጀንዳ በማፈንገጥ የትግራይ ሰራዊት ትጥቅ እንዲፈታና አመራሮቹ በ24 ወይም በ72 ሰዓት ውስጥ እጃቸውት ካልሰጡ በኢትዮጵያ መንግስት በኩል የሚደረግ የተኩስ ማቆምም ሆነ የረድኤትና የአገልግሎት አቅርቦት እንደሌለ በኢትዮጵያ ተደራዳሪዎች ዘንድ መቅረቡ ተከትሎ እንደሆነ የዲፕሎማቲክ ምንጮቹ ጠቁመዋል። ከዚህ በመነሳትም የድርድሩ ሂደት ተንገራግጮ መቆሙንና በአደራዳሪዎች ዘንድም ድንጋጤና ግራ መጋባት እንደፈጠረ ምንጮቹ ገልፀዋል። ይህን ተከትሎም አደራዳሪዎቹ ለማግባባት ቢጥሩም እንዳልተሳካላቸውና በመጨረሻም ተስፋ በመቁረጥ ሁለቱም ተደራዳሪዎች አቋማቸውና ሃሳባቸው በፅሁፍ ለእሁድ እንዲያቀርቡ እንዳሳወቋቸው ምንጮቹ አክለው ገልፀዋል። (የተደራዳሪዎቹ የመጨረሻ አቋም በፅሁፍ እንዲቀርብ መደረጉ በዲፕሎማሲው ጥሩ እንደሆነ የመረጃው ምንጭ ዲፕሎማቱ ገልፀዋል።)

እንደአንዳንድ የዲፕሎማቲክ ምንጮች አገላለፅ ሓሙስ እለት በኢትዮጵያ ተወካዮች የቀረበው አፍራሽ አቋም የተንፀባረቀው በመሬት ላይ አድዋ አካባቢ ከአንድቀን በፊት በትግራይ ሃይሎችና የኤርትራና ኢትዮጵያ ሰራዊቶች መካከል የነበረው ጦርነት በነዚህ ሃይሎች ላይ በተለይ ደግሞ በኤርትራ ሰራዊት ላይ የደረሰው ምትና ኪሳራ የፈጠረው reaction እንደሆነ እየገለፁ ይገኛል። በሌላ በኩል ደግሞ የሀሙሱ reaction የመጣው ታስቦበት እንደሆነ ከሀሙስ በፊትም አልሳካ ብሏቸው ምቹ ሁኔታዎችና አጋጣሚዎችን ሲጠብቁ ቢቆዩም ነገር ግን በተለያዩ መልኩ ሂደቱን ለማደናቀፍ ሙከራዎች ሲያደረግ እንደነበረ ምንጮች ገልጸዋል፡፡ ይህም ድርድሩ ከጅምሩ ጀምሮ በተለያየ መንገድ የሚገለፅ እንከን ለመፍጠር በኢትዮጵያ ተደራዳሪዎች ዘንድ ሲንፀባረቅ እንደነበሩና ከነዚህም ለአብነት የሚቀርበው በድርድሩ ወቅት በኢትዮጵያ ተደራዳሪዎች ዘንድ የታየው ወይም ይንፀባረቅ የነበረው ውሳኔ ለመስጠት አለመቻል አዝማሚያዎች ነው፡፡ ከዚህ በመነሳትም በአደራዳሪዎች ዘንድ በድርድሩ ውሳኔ የሚሰጥ ባለስልጣን መኖር የግድ እንደሆነና በመሆኑም የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩና የድርድሩ ሊቀመንበር ነው የሚባለው ደመቀ መኮንን ድርድሩ ላይ እንዲሳተፍ ጥያቄ ቀርቦ እንደነበረ የመረጃ ምንጮቹ ይጠቅሳሉ።

የድርድሩ ያለውጤት የመበተን ፍላጎቱና ሂደቱ ከጅምሩም ታቅዶበት የነበረ ቢሆንም አድዋ ላይ ያጋጠማቸው ምትም ትልቅ አስተዋጽኦ እንዳደረገ ምንጮች ይናገራሉ።
ይህ ከሆነ ዘንድ የኢትዮጵያ ተደራዳሪዎች ለምን ደቡብ አፍሪካ ድረስ መጡ ከተባለም እውነታው የአለማቀፉ ማህበረሰብ በአብይ መንግስት ላይ ከዚህ በፊት ያልታየና ያልነበረ ጠንከር ያለ ጫና በመፍጠራቸው እንደሆነ ነው የሚነገረው። የኢትዮጵያ መንግስት በድርድሩ እንዲሳተፍና ጦርነቱ በአስቸኳይ እንዲቆም፣ ሰብአዊ እርዳታ ያለምንም ዕንቅፋት አስቸኳይ እንዲጀመርና የኤርትራ ሰራዊት ከትግራይ ግዛቶች እንዲወጣ በኦፊሻል ከመግለፃቸው በተጨማሪ በከፍተኛ የመንግስት አመራሮቻቸው በመጠቀም ለአብይ አህመድ ሳይቀር በቀጥታ እንደ

30/10/2022
Hattootaa kana Sadaan 1. Abdii Soorii2. Faqaadaa Abdisaa Fi 3. Eebbisaa Rattessaa Jedhamaan Warraa Horroo Guduruu wallag...
30/10/2022

Hattootaa kana Sadaan
1. Abdii Soorii
2. Faqaadaa Abdisaa Fi
3. Eebbisaa Rattessaa Jedhamaan Warraa Horroo Guduruu wallagaa Fi Wallaga Baha Kessaatti Ummataa Maqaa W*B*O tiin Saamaa fi Gidirsaa Turaan Gidduu kana Mooraa Isaanii irratti Bakakkaa Birgeediin Shurrubbee Irra Buuseen Gutummaatti Waan jala barbadaayef Garaatti Deemtu Dhabdee Bolla kessaa Lo'aa jirtii. Dubbii himtoonni Isaaniis Mataa Qabattee Iyyaa jirti. Kana Booda ummatni isaan kessaa nannahanii Gidirsaa Turaan amma Boqqonnaa Argateera. Isiinis Gatii kessaan Hinumaa argattuu Essaattuu Hin miliqxaanii.

Hika Aga

30/10/2022

"ውለዱ ልጆቼ!
ታድያ ልጆቻችሁን ወተት ብቻ አጠጡዋቸው፡፡ እኛ ኦሮሞዎች ስምንት ሺህ አመት መሉ ወተት ነው የጠጣነው፡፡እነርሱ ደግሞ ሶስት ሺህ አመት ሙሉ ጠጅና ልብ የሚያቆሽሽ አረቄ ነው ነው የጠጡት፡፡መቶ ውለዱ ልጆቼ፡፡የኦሮሞ ምድር ገና አልሞላም፡፡ውለዱና ሙሉት፡፡ መሬታችን እንኳን ለኛ ለአማራውም ተትረፍርፎለታል፡፡ልጆቼ አደራችሁን ለአማራ ፖሊስና ዳኛ በገንቦና ማሰሮ ቅቤ እየሞላቹ ፍትህን አትለምኑ፡፡

"ፍትህን በምልጃ ከምታገኙ የበደልን ቋጥኝ እንደተሸከማቹ ቆዩ፡፡ፍትህ ዋቀዮ የሚሰጣቹ በረከት እንጂ በገንቦ ማር የሚለወጥ የሰሜን አሞሌ ጨው አይደለም፡፡.ተንኮል የኦሮሞ አይደለም፡፡
መንገብገብ የኦሮሞ አይደለም፡፡
ፍርሀት የኦሮሞ አይደለም፡፡
የኦሮሞ ልብ ንፁህ ነው፡፡
ኦሮሞ ሰው አይንቅም፡፡
ቅን ነው፡፡
የቡርቃው ዋቆ.......

Oromo protest organized by Oromo Community is scheduled for Tuesday, November 1, 2022. Come and become the voice for the...
30/10/2022

Oromo protest organized by Oromo Community is scheduled for Tuesday, November 1, 2022. Come and become the voice for the voiceless victims.
When: Tuesday, November 1, 2022
Where: In front of the White House
Time: 10:00 AM

የአብይ አህመድ ፋሽስት ቡድን በምስራቅ ወለጋ ይተለያዩ ቦታዎች የአይር ድብደባ እያደረገ ነዉ::KMN:- October 29/2022===================የአብይ አህመድ ፋሽስት ቡድን በ...
29/10/2022

የአብይ አህመድ ፋሽስት ቡድን በምስራቅ ወለጋ ይተለያዩ ቦታዎች የአይር ድብደባ እያደረገ ነዉ::
KMN:- October 29/2022
===================
የአብይ አህመድ ፋሽስት ቡድን በምስራቅ ወለጋ ይተለያዩ ቦታዎች የአይር ድብደባ እያደረገ ሲሆን እስካሁን በተጠራ መረጃ ሁለት ንፁሃን በአይር ጥቃቱ ህይዎታቸው ማለፉ ተነግሯል::

በምስራቅ ወለጋ ዋዩ ቱቃ እና ዋማ ሀገሎ በተባሉ ወረዳዎች የተደረገዉ የዛሬዉ የአይር ጥቃት ከኦነሠ ጋር በነበረዉ ከባድ ዉጊያ የተሸነፈዉ መንግስት ለበቀል ንፁሃንን ኢላማ ያደረገ የአይር ላይ ጥቃት ሰንዝሯል ያሉት ምንጮች በዋዩ ቱቃ ወረዳ ሁለት ንፁሃን መሞታቸዉን አረጋግጠዉ በ ዋማ ሀገሎ ወረዳ የደረሰዉ ጉዳት ጦርነት እየተደረገ በመሆኑ ለማጣራት እንዳልተቻለም ገልጸዋል::

የዚሁ የአብይ ፋሽስት ቡድን ባሳለፍነዉ ሳምንት በወለጋ ኑኑ ቁምባ, በመዓከላዊ ኦሮሚያ ሜታ ወልቂጤ እና ጮቢ ወረዳዎች ንፁሃንንን ኢላማ አድርጎ ባደረሰዉ የአይር ላይ ጥቃት በትንሹ 200 በላይ ንፁሃን ሲሞቱ በርካቶች መቁሰላቸዉን መዘገባችን ይታወሳል::

29/10/2022
29/10/2022

* Qeerroon Godinaalee Oromiyaa adda addaa haleellaa Diroonii tibbana lammiilee nagaa irratti raawwatame balaaleffatan.

29/10/2022

Waan naf**nyan oromoo irratti shiraatu dawwaadha

  kitaaba jaal Seenessaa Burqaa  keessaa kan fudhatame "Beekamtootni Oromoo hanga Oromoo fi Oromiyaa hinbeekani. Beektot...
28/10/2022



kitaaba jaal Seenessaa Burqaa keessaa kan fudhatame

"Beekamtootni Oromoo hanga Oromoo fi Oromiyaa hinbeekani. Beektotaa fi gootota Oromoo ammoo Oromootu haga isaanii hinbarre. Siyaasa keenyatu kana keessa Maraamartoo taphata." Via Seenessaa Seenaa Burqaa

28/10/2022
28/10/2022
28/10/2022
28/10/2022

Addis Ababa: The Ethiopian government said it "is forced to weigh its options and consider its relations with some states and entities" that it accused of "making unsubstantiated and politically motivated accusations of such gravity against the country”. A statement released by the office of […]

28/10/2022

Godina Shawaa Lixaa Magaalaa Amboo fi naannawa ishiitti ajjeechaa, saamichi, hidhaafi dararan adda addaa humnoota mootummaatiin ummata nagayaarratti raawwatamaa jiraachuun himame.

Wiixata dabre gaafa Onkololeessa 24/2022tti humnoonni kunneen Magaala Amboo ganda Tikoosoo iddoo Liiban jedhamutti ajjeechaa rawwachuu jiraattonni OMN'tti himaniiru.

Waraanni mootummaa qabata sakattaa Waraana Bilisummaa Oromoo jedhuun garasitti bobbaafame hawaasa nagayaa hidhuu fi ajjeesuu dabalatee dararaa adda addaa irraa geessisaa jiras jedhameera.

Odeeffannoo dabalataa hidha kanaa gadiin argattu
https://omnglobal.com/or/17354/

Address

Oromia
Adama

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Roge press posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Roge press:

Share