ትኩስ የስራ እና ጨረታ ማስታወቂያዎች

ትኩስ የስራ እና ጨረታ ማስታወቂያዎች በዚህ ገጽ በየቀኑ የሚወጡ የስራ ማስታወቂያዎች፣ ጨረታዎች እና ሌሎች ልዩ ልዩ ትኩስ ማስታወቂያዎች ይቀርቡበታል።
(10)

የአዲስ አበባ ጠ/ፖሊስ መምሪያ ያወጣው የስራ ማስታወቂያ
25/11/2025

የአዲስ አበባ ጠ/ፖሊስ መምሪያ ያወጣው የስራ ማስታወቂያ

ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካ የስራ ማስታወቂያ
23/11/2025

ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካ የስራ ማስታወቂያ

የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ የስራ ማስታወቂያ - በ0 አመት እና በልምድ 1. የአጠራጣሪ ደረሰኝ ማጥራት ባለሙያ I2. የኮንስትራክሽን ዋጋ ትመና እና ልኬት ባለሙያ I3. የግብር መሠረት ማሻሻ...
23/11/2025

የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ የስራ ማስታወቂያ - በ0 አመት እና በልምድ


1. የአጠራጣሪ ደረሰኝ ማጥራት ባለሙያ I
2. የኮንስትራክሽን ዋጋ ትመና እና ልኬት ባለሙያ I
3. የግብር መሠረት ማሻሻያ ባለሙያ I
4. ዳታ ኢንኮደር ባለሙያ I
5. መረጃ አጣሪ ባለሙያ I
6. የቤተ- መጸሐፍት አገልግሎት ባለሙያ I
7. የትምህርትና ስልጠና ባለሙያ I
8. የኤሌክትሮኒክስ ግብይት የታክስ አሰባሰብ ክትትል ባለሙያ I
9. ኤሌክትሮኒክስ ታክስ አሰባሰብና ክትትል ባለሙያ I
10. ኤሌክትሮኒክስ ታክስ ማስታወቅ ክትትል ባለሙያ I
11. ሽያጭ መመዝገቢያ መሳሪያ እና ደረሰኝ አጠቃቀም ቁጥጥር ባለሙያ I

Deadline: November 27, 2025

የደሴ ሆስፒታል የስራ ማስታወቂያዎች
22/11/2025

የደሴ ሆስፒታል የስራ ማስታወቂያዎች

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የጨረታ ማስታወዊያዎች!
20/11/2025

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የጨረታ ማስታወዊያዎች!

የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ዛሬ ያወጣው የስራ ማስታወቂያ !
13/11/2025

የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ዛሬ ያወጣው የስራ ማስታወቂያ !

ራያ ዩኒቨርሲቲ የስራ ማስታወቂያ
08/11/2025

ራያ ዩኒቨርሲቲ የስራ ማስታወቂያ

05/11/2025

Tsehay Bank S.C. would like to recruit qualified candidates for the following positions:

1. Job Position: Branch Manager I

Qualification: BA degree holder from recognized higher learning institutions in Banking and Finance, Accounting, Accounting and Finance, Management, Economics, Marketing Management, Business Administration, or other related field of discipline.

Experience: Must have a minimum of 7 years of relevant experience with at least 2 years’ service at a supervisory level.

Place of Work: Adama.

Salary: As per the Bank’s salary scale.

Application Link 👇
https://forms.gle/iNMwXRFmwRQGJZeQ6

2. Job Position: Senior Customer Service Officer I

Qualification: BA degree holder from recognized higher learning institutions in Banking and Finance, Accounting, Accounting and Finance, Management, Economics, Marketing Management, Business Administration, or other related field of discipline.

Experience: Must have a minimum of 4 years of experience with at least 2 years’ service as Customer Service Officer.

Place of Work: Adama.

Salary: As per the Bank’s salary scale.

Application Link 👇
https://forms.gle/69WdrBSoqpoezC9j7

➤ Only shortlisted applicants will be contacted.
➤ Interested applicants fulfilling the above requirements are invited to send their updated resume and work experience with PDF or Image format within 5 (five) consecutive days following this announcement on newspaper.

Tsehay Bank

ሂጅራ ባንክ በ5 የስራ መደቦች ሰራተኞችን መቅጠር ይፈልጋል። የስራ ቦታ: ደሴ፣ ጅማ፣ ሻሸመኔ፣ አዳማ፣ ድሬደዋ እና አዲስ አበባለማመልከት ቀጣዩን ሊንክ ይጠቀሙ!https://forms.gle/...
31/10/2025

ሂጅራ ባንክ በ5 የስራ መደቦች ሰራተኞችን መቅጠር ይፈልጋል።

የስራ ቦታ: ደሴ፣ ጅማ፣ ሻሸመኔ፣ አዳማ፣ ድሬደዋ እና አዲስ አበባ

ለማመልከት
ቀጣዩን ሊንክ ይጠቀሙ!
https://forms.gle/DBS3GS7dsFgMJB346

የምርጫ ክልል አስፈጻሚዎች ቅጥር ማስታወቂያኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 7ተኛውን ሀገራዊ ምርጫ ለማከናወን በርካታ የቅድመ ምርጫ ተግባራት እያከናወነ ይገኛል። በመሆኑም ቦርዱ ምርጫ የሚያስፈ...
28/10/2025

የምርጫ ክልል አስፈጻሚዎች ቅጥር ማስታወቂያ

ኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 7ተኛውን ሀገራዊ ምርጫ ለማከናወን በርካታ የቅድመ ምርጫ ተግባራት እያከናወነ ይገኛል። በመሆኑም ቦርዱ ምርጫ የሚያስፈጽሙ ገለልተኛ የምርጫ ክልል ሠራተኞችን በጊዜያዊነት ለመቅጠር ይፈልጋል።

በዚኽም መሠረት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መሥፈርቶች የምታሟሉ በሁሉም ክልሎች ላይ “በምርጫ ክልል በአስፈጻሚነት” ማገልገል የምትፈልጉ አመልካቾች በሙሉ፤ ተከታዩን ማስፈንጠሪያ https://nebe-election.org/registration_co በመጠቀም ከጥቅምት 17 እስከ ጥቅምት 26 ቀን 2018 ዓ.ም. ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት እንድትመዘገቡ ቦርዱ ያሳውቃል።

የምልመላ መሥፈርት፡-
• ዕድሜው/ዋ ከ18 ዓመት በላይ የሆነ/ች፣
• የማንኛውም የፖለቲካ ፓርቲ አባል ያልሆነ/ች፣
• የትምህርት ዝግጅት፦ የመጀመሪያ ዲግሪ እና ከዚያ በላይ የሆነ/ች፣
• የሥራ ቦታ፦ በሁሉም ክልሎች፣
• የሥራ ቆይታ ፦ ለሰባት ወር፣
• ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ።

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ
ጥቅምት 17 ቀን 2018 ዓ.ም.

28/10/2025
ኢትዮቴሌኮም በዜሮ አመት ልምድ አዲስ ተመራቂዎችን መቅጠር ይፈልጋል! Brief DescriptionJob Title: Full Stack Software Developer I Workplace: – Add...
27/10/2025

ኢትዮቴሌኮም በዜሮ አመት ልምድ አዲስ ተመራቂዎችን መቅጠር ይፈልጋል!

Brief Description
Job Title: Full Stack Software Developer I Workplace: – Addis Ababa

Opening date: 24-Oct-2025 Closing date: 02-Nov-2025

Detailed Description
Position responsibility, Responsible for designing, developing, and maintaining high-quality software applications and systems. This role requires a deep understanding of software engineering principles, modern programming languages, and development methodologies. to work collaboratively with cross-functional teams to create robust, scalable, and secure solutions that meet business objectives.

Job Requirements
BSc Degree or Level V with COC in Computer Science, Information Science, Computer Engineering, Software Engineering, Electrical engineering, Information Systems, Information Technology, or related field of study.

How To Apply
Interested applicants can apply online through ethio telecom web site vacancy address. https://www.ethiotelecom.et/job-openings/

Application Link

Address

Amhara
Addis Ababa

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when ትኩስ የስራ እና ጨረታ ማስታወቂያዎች posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to ትኩስ የስራ እና ጨረታ ማስታወቂያዎች:

Share