30/05/2026
አርሰናል ከ ፒኤስጂ መደበኛ 90 ደቂቃው አንድ አቻ ተጠናቀቀ
በሻምፒዮንስ ሊግ ፍጻሜ ቢዳፔስት ላይ አርሰናል እና ፒኤስጂ እያደረጉት የሚገኘው ጨዋታ መደበኛ 90 ደቂቃው አንድ አቻ መጠናቀቁን ተከትሎ ወደ ተጨማሪ 30 ደቂቃ አምርተዋል።
ካይ ሀቨርዝ ለአርሰናል ኡስማን ዴምቤሌ ለፒኤስጂ ግቦቹን አስቆጥረዋል።