King Lalibela

King Lalibela Humanity

በተራ ቁጥር አንድ ላይ  ያለው የብዙ ኢትዮጵያዊ  ወጣቶችን ህይወት  የሚያበላሽ ስለሆነ  ትምህርት  ሚኒስተር በደንብ ሊያየው ይገባል
27/06/2025

በተራ ቁጥር አንድ ላይ ያለው የብዙ ኢትዮጵያዊ ወጣቶችን ህይወት የሚያበላሽ ስለሆነ ትምህርት ሚኒስተር በደንብ ሊያየው ይገባል

የትምህርት ማስረጃ ማረጋገጫ እና አቻ ግመታ መመሪያ ቁጥር 990/2016 መሠረት በባለሥልጣኑ ማረጋገጫ የማይሰጣቸው የትምህርት ማስረጃዎች፡-

**ከ2009 ዓ.ም ጀምሮ የደረጃ 4 ብቃት ማረጋገጫ(COC) ሳያሟሉ እየተማሩ የነበሩና ትምህርት ከጀመሩ በኋላ ያሟሉ ከሆኑ፤

**ፈቃድ በሌለው የከፍተኛ ትምህርት ተቋም የተማሩ ከሆነ፤

**የፕሮግራም ፈቃድ በሌለው የትምህርት መስክ የተማሩ ከሆነ፤

**የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ የመቁረጫ ነጥብ ሳያሟሉ የተማሩ ከሆነ፤

**የመጀመሪያ ዲግሪ ተምሮ ለመመረቅ የሚያስፈልገውን ዓመትና Credit hours ሳያሟሉ የተመረቁ ከሆነ እና

**ከውጭ ሀገር ተምረው በኢፊዲሪ የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን የአቻ ግምት ሳያሰሩ ተምረው የተመረቁ ከሆነ ናቸው፡፡

የኢፌዲሪ ትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን
በፊስቡክ -https://www.facebook.com/FDRE.ETA
በትዊተር- https://twitter.com/FDRE_ETA
በቴሌግራም -https://t.me/FDRE_ETA
በዌብሳይት Www. neta.gov.et ይከታተሉ።

ሚሊዮን ሆነን ታጥቀን የአባቶቻችንን ርስት በደማችን ማጠር እየቻልን መሬታችንን ስጡን ብለን በቁራጭ ወረቀት አንጠይቅም ።የጃዊ መተከል 4ኛ ክፍለጦር አዳዲስ ተመራቂዎች !!
28/05/2025

ሚሊዮን ሆነን ታጥቀን የአባቶቻችንን ርስት በደማችን ማጠር እየቻልን መሬታችንን ስጡን ብለን በቁራጭ ወረቀት አንጠይቅም ።

የጃዊ መተከል 4ኛ ክፍለጦር አዳዲስ ተመራቂዎች !!

አብን የሚባል የግለሰብ ድርጅት solepropertership/ የአአማራን ህዝብ የማይወክል  የኦህዲድ አሽከር ነው
28/05/2025

አብን የሚባል የግለሰብ ድርጅት solepropertership/ የአአማራን ህዝብ የማይወክል የኦህዲድ አሽከር ነው

 !በሸዋ ደራ ጉንደ መስቀል ገጠራማ ቀበሌዎች የአማራ ነዋሪዎች ባሉበት በዙ~23 እና ሞርተር ከህብረተሰቡ በተጨማሪ በእንስሳት ላይም የግፍ ጥግ ትላንት ማለትም 18/09/2017 ዓ.ም ተሰርቶ...
27/05/2025

!

በሸዋ ደራ ጉንደ መስቀል ገጠራማ ቀበሌዎች የአማራ ነዋሪዎች ባሉበት በዙ~23 እና ሞርተር ከህብረተሰቡ በተጨማሪ በእንስሳት ላይም የግፍ ጥግ ትላንት ማለትም 18/09/2017 ዓ.ም ተሰርቶባቸዋል። የህወሃት የበኩር ልጅ!

እኛስ ገጥመናል እንስሳቱ ምን አረጉ እሺ😡

ፋኖነት ብቸኛው የአማራ መዳኛ መንገድ ነው‼️

የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ኃይል (አፋብኃ) ወታደራዊ አዛዦች ከ85 በላይ ክ/ጦር በ4 ዕዝ ተደራጅቷ።
20/05/2025

የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ኃይል (አፋብኃ) ወታደራዊ አዛዦች ከ85 በላይ ክ/ጦር በ4 ዕዝ ተደራጅቷ።

20/05/2025

ጠላቱን ሲጥል የሚለው ደስደስ
የጀግኖች ምድር ደብረ ኤሊያስ

ቢሆን ይሆናል ባይሆን አይተነው
እንጓዛለን አደባይተነው

የኤሊያስ አመለው
በየተራራው አጋደመው !!

ጀግናው ቀስተ ደመና ብርጌድ ተሐድሶ አድርጓል !!

ይባላል እኮ ልክ እንዳባቱ ሳሚ ባለድል ትንታጉ እሳቱ !💪አይቶ ማለፍ የለም 👍👍አድርጉት 👍
20/05/2025

ይባላል እኮ ልክ እንዳባቱ ሳሚ ባለድል ትንታጉ እሳቱ !💪አይቶ ማለፍ የለም 👍👍አድርጉት 👍

15/05/2025

ጥፋት ታውጆብናል ስንል ባይናችን ያየነውን ነው !! ጠላቶቻችንን ካላጠፋናቸው ያጠፉናል የምንለው ስላሳዩን ነው!! በልመና እንጀራ በየድንጋዩ ስር የምንተኛው ቤት አጠን አይደለም !! ላለመጥፋት የሚከፈል መስዋዕትነት ነውና ፅና አማራዬ !

የድጋፍ ጥሪበወንድማችን በዶ/ር አንዷለም ዳኜ ድንገተኛ ሞት የተሰማንን ጥልቅ ሃዘን እየገለጽን ልጆቹንና ቤተሰቦቹን ለማገዝ እንዲሁም እርሱንም ሕያው ሊያደርጉ የሚችሉ ሥራዎችን ለመሥራት በዩኒ...
04/02/2025

የድጋፍ ጥሪ

በወንድማችን በዶ/ር አንዷለም ዳኜ ድንገተኛ ሞት የተሰማንን ጥልቅ ሃዘን እየገለጽን ልጆቹንና ቤተሰቦቹን ለማገዝ እንዲሁም እርሱንም ሕያው ሊያደርጉ የሚችሉ ሥራዎችን ለመሥራት በዩኒቨርሲቲው ማኅበረሰብ ኮሚቴ ተዋቅሮ ወደሥራ ተገብቷል።

እነዚህን የታሰቡ ሥራዎችን በትብብር እውን ማድረግ ይቻል ዘንድ ከዚህ በታች በሦስት የዩኒቨርሲቲው ሀኪሞች ስም በተከፈተው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት ድጋፍ ማድረግ የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን ስለምታደርጉት ድጋፍ በቅድሚያ ከልብ እናመሰግናለን።

አካውንቱ የተከፈተው በዶ/ር ኃይለማርያም አወቀ፣ ዶ/ር አምሳሉ ወርቁ እና ዶ/ር መኳንንት ይመር ስም ሲሆን፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦1000676116978

chanie dagnaw

Address

Addis Ababa

Telephone

+251921642138

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when King Lalibela posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to King Lalibela:

Share