
19/09/2025
በኢቢኤስ ቴሌቪዥን በሚያቀርቧቸው የመዝናኛ ፕሮግራሞች በስፋት የሚታወቁት ጋዜጠኛ ዮናስ ከበደ እና ጋዜጠኛ እፀገነት ይልማ፣ የኢትዮፒካር የተሰኘው የመኪና አስመጪ ድርጅት አዲስ ለሚያስገባው የኤሌክትሪክ መኪና ብራንድ አምባሳደር ሆነው መመረጣቸው ተገለጸ።ዝርዝሩን በሊንኩ ይመልከቱ
👇👇👇👇👇
https://youtu.be/icNmSf8tAQc
https://youtu.be/icNmSf8tAQc