Tirita 97.6 FM

Tirita 97.6 FM An urban-themed commercial entertainment, news and business themed media outlet in Addis Ababa.

ትርታ ትሬዲንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር በሚያስተዳድረው ትርታ 97.6 FM ሬድዮ ጣቢያ ባለድርሻዎች መካከል የተፈጠረው አለመግባባት በንግግር ለመፍታት ተስማሙ።ታህሳስ 2016 ዓ.ም....
19/02/2025

ትርታ ትሬዲንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር በሚያስተዳድረው ትርታ 97.6 FM ሬድዮ ጣቢያ ባለድርሻዎች መካከል የተፈጠረው አለመግባባት በንግግር ለመፍታት ተስማሙ።
ታህሳስ 2016 ዓ.ም. የተፈጠረውን አለመግባባት አስመልክቶ የትርታ 97.6 FM ጣቢያ ባለድርሻዎች ባለፉት ሁለት ወራት ያለ ማንም ጣልቃ ገብነት ሰፊ ውይይቶችን በማደረግ የነበሩ ችግሮችን መፍታት የቻሉ ሲሆን፣ በቀጣይም ጣብያውን ወደላቀ ደረጃ ለማድረስ ጠንከር ያለ ስራ ለመስራት ወስነዋል።
በመጨረሻም ባለድርሻዎቹ በችግሩ ወቅት ነገሩ በሰላም እንዲፈታ ጥረት ሲያደርጉ የነበሩ አካላትን በሙሉ አመስግነዋል ።
የትርታ 97.6 ኤፍኤም ታህሳስ 13/2015 ዓም መደበኛ ስርጭቱን መጀመሩ ይታወሳል።

የትርታ 97.6 FM

የአለም ራዲዮ ቀን በትርታ 97.6 FMበ"ትርታ ተረክ" መሰናዶ ይከታተሉ!ነገ የካቲት 6 ቀን 2017 ዓ.ም የሚከበረው የአለም የራዲዮ ቀንን ምክንያት በማድረግ "ትርታ ተረክ" በልዩ ዝግጅት ...
12/02/2025

የአለም ራዲዮ ቀን በትርታ 97.6 FM
በ"ትርታ ተረክ" መሰናዶ ይከታተሉ!

ነገ የካቲት 6 ቀን 2017 ዓ.ም የሚከበረው የአለም የራዲዮ ቀንን ምክንያት በማድረግ "ትርታ ተረክ" በልዩ ዝግጅት ይጠብቃችኋል።

የእውቁ ጋዜጠኛ ዳሪዎስ ሞዲ ልጅ:- ዮሴፍ ዳሪዎስ በእንግድነት አብሮን ያረፍዳል። አስገራሚ ታሪኮችንም ያካፍለናል።

"ትርታ ተረክ" - በትርታ 97.6 FM
ሐሙስ ከጠዋቱ 2:30- 4:00

አዘጋጆች
ግሩም ተበጀ እና ኤልዳ ግዛቸው

#ትርታ 97.6 FM

ዛሬም አብረን እናምሽ -- በሬዲዮ"የአርሞኒካ ጨዋታ"ጥምቀትና ወጣትነትን እያነሳን በአርሞኒካዊ ስልት ትውስታችንን የምንጨዋወትበት፤"ጎንደር በከተራው" ብለን የጎንደርን የከተራ ውሎ ከስፍራው ...
18/01/2025

ዛሬም አብረን እናምሽ -- በሬዲዮ
"የአርሞኒካ ጨዋታ"
ጥምቀትና ወጣትነትን እያነሳን በአርሞኒካዊ ስልት ትውስታችንን የምንጨዋወትበት፤
"ጎንደር በከተራው" ብለን የጎንደርን የከተራ ውሎ ከስፍራው የምንቃኝበት፤
በስልክ እና በቀጥታ ስቱዲዮ እንግዶች የሚጋበዙበት፣ እንዲሁም ለአድማጮች ልዩ ልዩ ስጦታዎች የምንሰጥበት ቀጠሮ ዛሬ ነው።
ከአመሻሽ 12:00 እስከ ምሽት 2:00 በትርታ ራዲዮ 97.6 እንገናኝ።
መልካም በዓል።

"የገና ጨዋታ"ዛሬ ከአመሻሽ ከ12:00 እስከ ምሽት 2:00 ሰዓት በልዩ የዋዜማ ዝግጅት ትርታ ራዲዮ 97.6 ላይ እንገናኝ።መልካም በዓል።
06/01/2025

"የገና ጨዋታ"
ዛሬ ከአመሻሽ ከ12:00 እስከ ምሽት 2:00 ሰዓት በልዩ የዋዜማ ዝግጅት ትርታ ራዲዮ 97.6 ላይ እንገናኝ።
መልካም በዓል።

የኢትዮጵያ ሶሻል ዴሞክራቲክ ፓርቲ (ኢሶዴፓ) ሊቀመንበርና የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር የነበሩት ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ማረፋቸው ተሰማ። በአደረባቸው ህመም ምክንያት በሕክምና ...
17/09/2024

የኢትዮጵያ ሶሻል ዴሞክራቲክ ፓርቲ (ኢሶዴፓ) ሊቀመንበርና የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር የነበሩት ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ማረፋቸው ተሰማ።
በአደረባቸው ህመም ምክንያት በሕክምና ሲረዱ የቆዩት ፕሮፌሰር በየነ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሳይንስ ፋክልቲ ሥነ ሕይወት ትምህርት ክፍል መምህርና ተመራማሪ እና በሽግግር መንግሥት ወቅት የትምህርት ምክትል ሚኒስትር በመሆን ማገልገላቸው የታወቃል።
በተጨማሪም በኢትዮጵያ የፖለቲካ ታሪክ ውስጥ ጉልህ ሚና የነበራቸው ሲሆን የተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲዎች ስብስብ የነበረው የመድረክ ሊቀመንበር በመሆን አገልግለዋል፡፡
እረፍታቸውን በማስመልከት ጠቅላይ ምኒስትር ዐቢይ አሕመድ “"ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ በኢትዮዽያ ገንቢ የፖለቲካ ባህል ለመፍጠር ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያበረከቱ የሰላማዊ የፖለቲካ ትግል ምልክት ነበሩ። ረዘም ላለ ጊዜ በህክምና ሲረዱ ቆይተው ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸውን ስሰማ ከልብ አዝኛለሁ። ያቆዩት ውርስ እና ቅርስ ፀንቶ እንዲቀጥል ነፍሳቸውም በሰላም እንድታርፍ እመኛለሁ።" በማለት ሃዘናቸውን ገልጸዋል።
ትርታ 97.6 FM ለፕሮፌሰር በየነ ቤተሰቦች እና የሥራ ባልደረቦች መፅናናትን ይመኛል።
#ትርታ 97.6 FM

10/09/2024

ልዩ እንግዳ

ኢንጂንየር ቤጃይ ናሪሽ ናይከር

#ትርታ 97.6 FM

ትርታ 97.6 ኤፍ ኤም ልዩ የበዓል ዋዜማን ምክንያት በማድረግ ‹‹በዛሬው የእናት ባንክ መላ›› የሬድዮ ፕሮግራም ላይ የእናት ባንክ የኮርፖሬት አገልግሎት ምክትል ፕሬዝዳንት ወ/ሮ ገነት ሀጎ...
10/09/2024

ትርታ 97.6 ኤፍ ኤም ልዩ የበዓል ዋዜማን ምክንያት በማድረግ ‹‹በዛሬው የእናት ባንክ መላ›› የሬድዮ ፕሮግራም ላይ የእናት ባንክ የኮርፖሬት አገልግሎት ምክትል ፕሬዝዳንት ወ/ሮ ገነት ሀጎስን፣በእንግድነት ጋብዞ የበግ ሽልማትንም አዘጋጅቶላችኋል፡፡
ልዩ የአዲስ አመት በዓልን ምክንያት በማድረግ የሚቀርብላችሁን የእናት ባንክ መላ የሬድዮ ፕሮግራምን ከቀኑ 6፡00-7፡00 በትርታ 97.6 ኤፍ ኤም ላይ እያደመጣችሁ ተሸላሚ ሁኑ !
እንኳን አደረሳችሁ !መልካም በዓል!

ጳጉሜን በትርታ ልዪ የበዓል ዋዜማ ዝግጅት ለልብዎ ከቀረበው ትርታ 97.6 2016ን በሙዚቃ ካደመቁልን ድምጻውያን ደስ አበጀ እና መና ወረደ ጋር በልዩ መሰናዶ እንጠብቃችሁዋለን
10/09/2024

ጳጉሜን በትርታ ልዪ የበዓል ዋዜማ ዝግጅት ለልብዎ ከቀረበው ትርታ 97.6 2016ን በሙዚቃ ካደመቁልን ድምጻውያን ደስ አበጀ እና መና ወረደ ጋር በልዩ መሰናዶ እንጠብቃችሁዋለን

"ልባዊ ይቅርታ"አመቱን ለመሰናበት ቀናት ሲቀሩን ከልብ ይቅር ተባብለን እንሻገር።ለልብዎ በቀረበው ትርታ 97.6 ከምሽት 1:00 - ምሽት 3:00 ድረስ በቀጥታ ስልክ መስመር በመደወል የይቅር...
09/09/2024

"ልባዊ ይቅርታ"
አመቱን ለመሰናበት ቀናት ሲቀሩን ከልብ ይቅር ተባብለን እንሻገር።
ለልብዎ በቀረበው ትርታ 97.6 ከምሽት 1:00 - ምሽት 3:00 ድረስ በቀጥታ ስልክ መስመር በመደወል የይቅርታ መልዕክትዎን ያድርሱ።

+251116684622
+251116663582 በቀጥታ ይደውሉ።
9760 ላይ አጭር የፅሁፍ መልዕክት ይላኩ

ልዩ የጷግሜ እንግዳ ጋዜጠኛ ግሩም ሰይፉ- በትርታ 97.6 FM እሁድ ጷግሜ 3 ቀን ከጠዋቱ 2:00-4:00 ***የስፖርት እና የመዝናኛ ጋዜጠኛው ግሩም ሰይፉ ሁለት አስርት አመታት ባስቆጠረው...
07/09/2024

ልዩ የጷግሜ እንግዳ ጋዜጠኛ ግሩም ሰይፉ- በትርታ 97.6 FM
እሁድ ጷግሜ 3 ቀን ከጠዋቱ 2:00-4:00
***
የስፖርት እና የመዝናኛ ጋዜጠኛው ግሩም ሰይፉ ሁለት አስርት አመታት ባስቆጠረው የሙያ ቆይታው ብዙ ቁም ነገር ማካፈል ይችላል። በስፖርትና በመዝናኛ ጋዜጠኝነት በሀገር ውስጥ እና በብዙ የአለማችን ሀገሮች ተጉዟል።
በስራ ጉዞው ወቅት ገጠመኞቹንና ትዝብቶቹን ያካፍለናል።
በአለም አቀፍ የመገናኛ ብዙሀን ኢንተርቪው የሰጠባቸው ልዩ ገጠመኞቹን ያወጋናል።

"በ100 ዶላርና በ70 ዩሮ ብቻ የፊፋን የአለምዋንጫን ለማየት ኳታር የተገኘው ኢትዮጵያዊ ጋዜጠኛ" በሚል ርእስ የውጭ ሚዲያዎች ጽፈውለታል።

* በ100 ዶላርና በ70 ዩሮ የፊፋን የአለምዋንጫን ለማየት የቻለበትን አስማት ለኛም እንዲያካፍለን እንግዳ አድርገነዋል።
በአለምአቀፍ ሁነቶች የኢትዮጵያ ጋዜጠኞች የዘገባ ስነ ምግባር እና ተያያዥ ጉዳዮችን እናነሳለን።
አትሌቲክስ፣ ሙዚቃና ጋዜጠኝነትን እንመለከታለን።

እሁድ ጷግሜ 3 ቀን በትርታ 97.6 FM ከጠዋቱ 2 ሰአት ጀምሮ ይጠብቁን።

#ትርታ 97.6 FM

በጳጉሜ ትርታችን ከልብ እንመሰጋገን።+251116684622+251116663582 በቀጥታ በመደወል ምስጋናዎን ለሚፈልጉት ሰው ያቅርቡ
07/09/2024

በጳጉሜ ትርታችን ከልብ እንመሰጋገን።

+251116684622
+251116663582 በቀጥታ በመደወል ምስጋናዎን ለሚፈልጉት ሰው ያቅርቡ

07/09/2024

ህግ እና ቲክቶክ
ስለ ህግ የማህበረሰብ አንቂ ከሆነው ናኦል አበራ ጋር የተደረገ ቆይታ

https://youtu.be/MDjDD-mLMIo?si=ThnuSR_KVZvx9VM6

የጳጉሜ ትርታ ልዩ የራዲዮ መሰናዶ

#ትርታ #ጳጉሜ

Address

Cameroon Street, Awlo Business Center, 5th Floor
Addis Ababa

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Tirita 97.6 FM posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Tirita 97.6 FM:

Share