28/02/2026
🚨ሰበር ዜና
የኢራኑ የበላይ መሪ አያቶላ አሊ ኻሜኒ በቴህራን በተፈጸመ የእስራኤል ጥቃት መገደላቸውንና አስከሬናቸውም በእስራኤል የአየር ድብደባ በፈረሱ ፍርስራሾች ስር መገኘቱን ከፍተኛ የእስራኤል ባለሥልጣናት ቅዳሜ ምሽት መረጃ እንደደረሳቸው ገልጸዋል።
የኻሜኒ አስከሬን መገኘቱን የሚያሳይ መረጃ ለጠቅላይ ሚኒስትር ቤንጃሚን ኔታንያሁ እንደቀረበላቸው ተነግሯል። ኻሜኒ ከ1989 ጀምሮ የኢራን እስላማዊ ሪፐብሊክን የመሩ ሲሆን፣ ከዚያ ቀደም ብሎም ከ1981 ጀምሮ በሩሆላ ኾሜኒ አገዛዝ ስር በፕሬዝዳንትነት አገልግለዋል።
በአሁኑ ሰዓት ከአሜሪካ ወገን ይፋዊ ማረጋገጫ በመጠባበቅ ላይ ይገኛሉ።
ምንጭ BRICS News, The Jerusalem Post