Oromia Daily News

Oromia Daily News Toora Odeeffannoo waqtaawaa Oduulee Naannoo,Biyyoolessaa,Afrikaa fi Idil Addunyaa kan irraa argatta

Oduu fi Odeeffannoo Oromiyaa,Biyyaa,Ardii fi Idil Addunyaa isiniin geenyaa like fi follow gochuun nu hordofaan afeerraa keenya.

ጃውሳው ዛሬ ለሁለተኛ ጊዜ ቀይ መስመር አልፏል የሰው በላው ጃውሳ ታጣቂ ቡድን በዛሬው እለት የኦሮሚያ ክልል ድንበር ውስጥ በመግባት ከሰሜን ሸዋ አርብ ገበያ (Gabaa Jimaataa) ከተማ...
18/08/2023

ጃውሳው ዛሬ ለሁለተኛ ጊዜ ቀይ መስመር አልፏል

የሰው በላው ጃውሳ ታጣቂ ቡድን በዛሬው እለት የኦሮሚያ ክልል ድንበር ውስጥ በመግባት ከሰሜን ሸዋ አርብ ገበያ (Gabaa Jimaataa) ከተማ ተሳፋሪዎችን አሳፍሮ ወደ መንዲዳ ከተማ ይጓዝ የነበረና የሰሌዳ ቁጥሩ ኦሮ- 58419 የሆነ የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪን ከነተሳፋሪዎቹ አግቶ ወዳልታወቀ ስፍራ ወስዷል።

የአብቹና ኛአ ወረዳና የመንዲዳ ከተማ ነዋሪዎች የሆኑት እነዚህ ንጹሀን ዜጎች በአሁኑ ሰዓት በምን ሁኔታ ውስጥ እንዳሉ አይታወቅም። ጃውሳው ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ተሳፋሪዎቹንና ተሽከርካሪውን በአስቸኳይ እንዲለቅ እናሳስባለን!
#ጃውሳ

ከአማራ ክልል አመጽ በስተጀርባ በግንባር ቀደምነት ያሉት ሰው አቶ ገዱ አንዳርጋቸው መሆናቸው አሁን ግልፅ ሆኗል።👉አቶ ገዱ እንዳሉት ከሦስት ወር በፊት መከላከያ በክልሉ ሕዝብ ዘንድ መልካም ...
15/08/2023

ከአማራ ክልል አመጽ በስተጀርባ በግንባር ቀደምነት ያሉት ሰው አቶ ገዱ አንዳርጋቸው መሆናቸው አሁን ግልፅ ሆኗል።

👉አቶ ገዱ እንዳሉት ከሦስት ወር በፊት መከላከያ በክልሉ ሕዝብ ዘንድ መልካም እይታ ነበረው፤ እውነታው ግን ይህ ጃውሳ ሃይል በመከላከያ ላይ ቃታ መሳብ ከጀመረ ድፍን ሁለት አመት መሆኑ ነው።

አቶ ገዱ መከላከያ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ወደ ካንፑ ይመለስ ብለዋል። ለመሆኑ ጃውሳው ሃይል በሁሉም የአማራ ክልል ከተሞች

👉የመከላከያን ካምፖች ከቦ ጥቃት ሲፈጽም፣
👉ወይን ቤቶችን ሰብሮ እስረኞችን ሲያስፈታ፣
👉የመሳሪያ ግምጃ ቤቶችን ሲዘርፍ
👉የፖሊስ ማሰልጠኛ ኮሌጆችን ሲያወድም
👉የመንግስት መዋቅሮችን ሲያፈርስ
👉የግል እና የመንግስት ተቋማትን ሲዘርፍ
👉አድባራት እና ገዳማትን የጦር መሳሪያ ዴፖ ሲያደርግ

አንድ ቃል ያልተነፈሱት፣ እንደውም እንደህዝባዊ አመፅ እና ትክክለኛ እርምጃ ቆጥረው በተቃራኒው መንግስትን እንደጥፋተኛ ሲቆጥሩ መስማት ክልሉን ሲያስተዳድሩ ከነበሩ ሰው የማይጠበቅ ብቻ ሳይሆን አሳዛኝም ጭምር ነው።

እኝህ ሰው በተደጋጋሚ የሚኮንኑት ብልጽግና ፓርቲ የአባልነት መልቀቂያ አስገብተዋል? ብልጽግናን ወክለው አይደለምን የተወዳደሩት? አቶ ገዱ በብልጽግና ማሊያ ለጃውሳው ሲጫወቱ እንደማየት ትልቅ ቅሌት የለም።

#ጃውሳ

Hayya 7/2015  Godina Harargee Bahaatti gamaaggama Baasiilee Maallaqa Mootummaa  godhameen waajjirri Maallaqaa Aanaan   A...
13/08/2023

Hayya 7/2015
Godina Harargee Bahaatti gamaaggama Baasiilee Maallaqa Mootummaa godhameen waajjirri Maallaqaa Aanaan Aanaalee Horsiisee Bulaa 5 keessaa 1ffaa Aanaalee waliigalaa keessaa 5ffaa Bahuun badhaafame. Aanaan Gola Odaa
Sadarkaa kana kan argate
0
0
ykn nagative baroottan dabanii 0
herregichaarratti hojii boonsaa hojjatameen tahuun waltajjicharratti ibsameera.kana Malees Aanaan Gola Odaa piroojektiiwwan sadarkaa Aanaatti hojjataman Qulqullinaa fi saffisaan baasii karoorfamern xumuruu danda'uu isaatiin jajameera. I/G/Waajjira Maallaqaa Aanaa Gola Odaa obboo badhaasa kennameef aalchisre yaada kennaniin badhaasni kun ifaajee hedduun kan dhufee fi kuufama baasii baroota hedduuf wal eegan maqsinee kanaaf gahuu keenyaaf gammachuun koo dachaadha jedhanii kana caalaa hojjachuuf baasii Mootummaa sirnaan hogganuun murteessaa waan taheef badhaasni kun hojii caalmaatiif na kakaasa jedhaniiru. Hojiin kun akka milkaa'u qaamota yaadaa fi gorsaan na tumsaa turan hunda nan galateeffadha jedhaniiru. gabaase.

ፅንፈኛው ጥይቱን ጨረሰሀገርን ከተቻለ ለመዝረፍ ካልተቻለ ለመበተን ለረጅም አመታት ሲዘጋጅ እና የተለያዩ የሴራ ፖለቲካዎችን እያቀነባበረ በህዝቡ ላይ መርዝ ሲረጭ  #ሽብር ሲፈጽም የቆየው  #...
11/08/2023

ፅንፈኛው ጥይቱን ጨረሰ

ሀገርን ከተቻለ ለመዝረፍ ካልተቻለ ለመበተን ለረጅም አመታት ሲዘጋጅ እና የተለያዩ የሴራ ፖለቲካዎችን እያቀነባበረ በህዝቡ ላይ መርዝ ሲረጭ #ሽብር ሲፈጽም የቆየው #የጃውሳው ቡድን የኢትዮጵያ የመጨረሻው ምሽግ የሆነውን #መከላከያን ለመውጋት በመሞከሩ ላንዴ እና ለመጨረሻ ጊዜ መሰናበቻቸው ደርሷል።

የሀገሪቱን የመጨረሻ መገለጫ የሆነውን መከላከያን ለመውጋት መሞከሩ ካሁን ቡሃላ በኢትዮጵያ ውስጥ ምንም አይነት ህልውና ሊኖረ እንደማይችል ማሳያ ነው።

#ጃዉሳ

በውንብድና አሸባሪ ልትሆን ትችላለህ፣ ያሳደገህን ማህበረሰብ እየዘረፍክ ሽፋታ ልትሆን ትችላለህ እንጂ መቼም ህዝብን ነፃ ልታወጣ አትችልም። #ጃውሳ
04/08/2023

በውንብድና አሸባሪ ልትሆን ትችላለህ፣ ያሳደገህን ማህበረሰብ እየዘረፍክ ሽፋታ ልትሆን ትችላለህ እንጂ መቼም ህዝብን ነፃ ልታወጣ አትችልም።
#ጃውሳ

ፈጠራ እና ፈጣን ለዉጥ  ተለዋዋጭ በሆነው በአሁኑ ግዜ  #ፈጠራ ፣ ከተለዋዋጭ ሁኔታዎች ጋር የሚሄድ አስፈላጊ ስልት ነው።   ከተመሰረተ ጀምሮ በብዙ ችግር እና ውጣ ውረድ ውስጥ በመሆን ብዙ...
01/08/2023

ፈጠራ እና ፈጣን ለዉጥ

ተለዋዋጭ በሆነው በአሁኑ ግዜ #ፈጠራ ፣ ከተለዋዋጭ ሁኔታዎች ጋር የሚሄድ አስፈላጊ ስልት ነው። ከተመሰረተ ጀምሮ በብዙ ችግር እና ውጣ ውረድ ውስጥ በመሆን ብዙ #ስኬቶችን አስመዝግቧል ።

በፍጥነት በሚለዋወጥ በአሁኑ የአለማችን #ስርዓት በሆነ ስኬት መርካት እዛው ቁሞ ለመቅረት ካልሆነ በስተቀር ጥቅም የለዉም።

እውነት ነው ብዙ #ስራ ተሰርቷል ነገር ግን ሀገራችን አሁን ባለችበት ኢኮኖሚ እና የህዝብ ብዛት የምትቀጥል ሳይሆን በየ ጊዜዉ ትጨምራለች:: ለዚህ ተለዋዋጭ ሁኔታ #በፍጥነት እና #በፈጠራ የታጀበ እቅድ በመንደፍ መገስገስ አስፈላጊ ነው።




31/07/2023

በፈጠራ ፣ በፍጥነት ከአለም ፍጥነት ጋር በመራመድ የሀገራችንን ብልጽግና እናረጋግጥ ።



500 ሺ ችግኝ ባለፉት አምስት አመታት የአረንጓዴ አሻራ ዘመቻ ከ25 ቢሊዮን ችግኞች የተከሉ ስሆን ከዚህም የተነሳ ሀገራችን ብዙ ነገር እያገኘች ትገኛለች ፤ የሚተከለው ችግኝ የሚያዘጋጁ ወጣ...
16/07/2023

500 ሺ ችግኝ

ባለፉት አምስት አመታት የአረንጓዴ አሻራ ዘመቻ ከ25 ቢሊዮን ችግኞች የተከሉ ስሆን ከዚህም የተነሳ ሀገራችን ብዙ ነገር እያገኘች ትገኛለች ፤ የሚተከለው ችግኝ የሚያዘጋጁ ወጣቶች ስራ አግኝቷል ፣ ከዚህ አረንጓዴ አሻራ የተነሳ የዝናብ መጠን ጨምሯል ፣ ሀገራችን በዚህ ስራ በአለም አቀፍ ደረጃ እውቅና አግኝታለች ።

ለቀጣይ አምስት አመታት 25 ቢሊዮን ችግኝ ለመትከል እቅድ የተያዘ ስሆን በሐምሌ 10 ብቻ 500 ሺ ችኞችን ለመትከል ዝግጅት ተጠናቋል ።



"ባለተራ የሚሉ የተለያዩ አካላት አሉ!  #ህዝባችን ተራ ፈላጊም  አይደለም። ክልላችን  #የኢትዮጵያን ህዝብ ወደፊት ከማራመድ ውጪ የተለየ ባለተራነትን አይፈልግም።"~አቶ ሽመለስ  አብዲሳ
12/07/2023

"ባለተራ የሚሉ የተለያዩ አካላት አሉ! #ህዝባችን ተራ ፈላጊም አይደለም። ክልላችን #የኢትዮጵያን ህዝብ ወደፊት ከማራመድ ውጪ የተለየ ባለተራነትን አይፈልግም።"

~አቶ ሽመለስ አብዲሳ

"የተገኘዉ ስኬት የመግስትን በጀት ተጠቅመን ብቻ ሳይሆን የህዝብም ተሳትፎ ተጨምሮበት ነዉ" ኦቦ ሽመልስ አብዲሳ የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት በዚህ ዓመት በኦሮሚያ ክልል የተገኘዉ ስኬት ሊገኝ ...
12/07/2023

"የተገኘዉ ስኬት የመግስትን በጀት ተጠቅመን ብቻ ሳይሆን የህዝብም ተሳትፎ ተጨምሮበት ነዉ" ኦቦ ሽመልስ አብዲሳ የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት

በዚህ ዓመት በኦሮሚያ ክልል የተገኘዉ ስኬት ሊገኝ የቻለዉ በመንግስት በጀት ብቻ ሳይሆን ከህዝብ በ"ተጃጂላ ለሙማ" እና "ቡሳ ጎኖፋ" ፕሮግራሞች በተሰበሰብ ብር እና ድጋፍ እንደሆነ የክልሉ ፕሬዝዳንት ኦቦ ገልፀዋል።

ሀገር #በመንግስት ብቻ ሳይሆን የመንግስት ጥረትን በብዙ በሚደግፉ የህዝብ ተሳትፎዎች ጭምር ነዉ ልታድግ የምትችለዉ።

እነ ማኦ ዜንግዱ ለሀገራቸዉ እና ለህዝባቸዉ የያዙትን ህልም ህዝቡ ባይደግፋቸዉና በነቃ ተሳትፎ ባያግዛቸዉ ኖሮ ዛሬ ላይ #ሀገሪቱም ህዝቡም የድህነት አረንቋ ዉስጥ ማግኘታችን አይቀሬ ነበር።

ይሁን እንጂ የቻይና ህዝብ የሀገሪቱን መንግስት ራዕይ ተገንዝቦ መንግስቱን በማገዙ ስኬታማ ሊሆኑ ችለዋል።

በኛም ሀገር ያ ያስፈልጋል። #የመንግስት ራዕይ እና ግብ ህዝብን የሚጠቅም ሆኖ እስከተገኘ ድረስ ያለዉን አስተዳደር ደገፍንም አልደገፍንም ለህዝብ እና ለሀገር እስከፈየደ ድረስ መደገፍ ያስፈልጋል።




"ኢትዮጵያ ከሰብ-ሰሃራ ሀገራት ከናይጄሪያና ከደቡብ አፍሪካ ቀጥላ 3ኛ ናት" ጠ/ር ዶ/ር አብይ አህመድ ትላንትና በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ባደረጉት ገለፃ  #የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ GDP እያደገ...
07/07/2023

"ኢትዮጵያ ከሰብ-ሰሃራ ሀገራት ከናይጄሪያና ከደቡብ አፍሪካ ቀጥላ 3ኛ ናት"

ጠ/ር ዶ/ር አብይ አህመድ ትላንትና በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ባደረጉት ገለፃ #የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ GDP እያደገ መሆኑን እና ከሰብሰሃራን ሀገራት በ3ኛ ደረጃ ከምስራቅ አፍሪካ ደግሞ በ1ኛ ደረጃ ላይ የምትገኝ መሆኑን ገልፀዋል።

ይሄን እዉነታ የሚደግፉ ሪፖርቶች ላይ የተካተተ ሲሆን እንዲሁም በምጣኔን ሃብት ላይ የሚያተኩረዉ በፈረንጆቹ አፕሪል 14 2023 ላይ ዳሷል። ሊንኩ ከስር አስቀምጪያለዉ።

https://africa.businessinsider.com/local/markets/ethiopia-and-kenya-to-become-sub-saharas-3rd-and-4th-largest-economies-after-nigeria/hvrc4ck


ኢትዮጵያን የምትቀጥለው በወንድማማችነት መርህ ብቻ ነው፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ #ወንድማማችነትን ማጠናከር  #ኢትዮጵያን ያጠነክራታል ለመሆኑ ምን ያህሎቻችን የሃሳብ ልዩነቶችን ባለማ...
05/07/2023

ኢትዮጵያን የምትቀጥለው በወንድማማችነት መርህ ብቻ ነው
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨

#ወንድማማችነትን ማጠናከር #ኢትዮጵያን ያጠነክራታል ለመሆኑ ምን ያህሎቻችን የሃሳብ ልዩነቶችን ባለማክበራችን የተነሳ በዴሞክራሲ ሥርአት ግንባታ ላይ መግባባት እንዳይፈጠር እንቅፋት እንደሆንን እንረዳ ይሆን?

የሀሳብ ብዝሃነትን በሚፈለገው ደረጃ ማስተናገድ ካልተቻለ ችግሩ ተጠራቅሞ ነገ ላይ ግንባታ ሂደት የራሱ የሆነ ጫና ማሳደሩ አይቀርም፡፡

በሀገራችን በሀሳብ ልዕልና ወይም በዴምክራሲ ሥርዓት ግንባታ ላይ የጋራ መግባባት ተፈጥሯል ለማለት ቢከብድም ሁሉም ሰው #የኢትዮጵያን ሰላምና አንድነት፣ ልማትና ዕድገት፣ብልጽግናና አንድነቷ የጠነከረ እንዲሆን ፍላጎት አለው፡፡

የጋራ መግባባት የሌለበት ማንኛውም እንቅስቃሴና ዕርምጃ ደግሞ ውጤቱ የከፋ በመሆኑ በሃሳብ መግባባትና ወንድማማችነትን አጣምሮ ማስኬድ ይገባል፡፡



ኢትዮጵያ በወንድማማችነት መርህ ላይ*******ኢትዮጵያችን ከፍ ብላ እና በልፅጋ እንድትታይ አንድነታችንን  #በወንድማማችነት መርህ ላይ መገንባት አለበት። ከተባበርን አለምን የሚቀይር አቅም ...
04/07/2023

ኢትዮጵያ በወንድማማችነት መርህ ላይ
*******

ኢትዮጵያችን ከፍ ብላ እና በልፅጋ እንድትታይ አንድነታችንን #በወንድማማችነት መርህ ላይ መገንባት አለበት።

ከተባበርን አለምን የሚቀይር አቅም በውስጣችን አለ። በተቃራኒው #በሴራ ፖለተካ መጠላለፍን ካላቆምን የአለም መሳቂያ እና መሳለቂያ መሆናችን አይቀሬ ነው።

የሀገራችንን ፖለቲካ #በወንድማማችነት መርህ ላይ በመመስረት ሀገራችንን በማንም የማትደፈር እንዳላት ለአለም ማሳየት ከእያንዳንዱ ዜጋ ይጠበቃል!


አርጅቶ የተጣለው አስተሳሰብ ተመልሶ አይመጣም  #የጥንቱን አስተሳሰብ ዛሬም በሀገሪቱ እና በህዝቡ ላይ ለመጫንና ወደ ተግባር ለማምጣት   የተለመደውን  #የጨቋኝ ተጨቋኝ ትርክታቸውን አስቀጥለ...
04/07/2023

አርጅቶ የተጣለው አስተሳሰብ ተመልሶ አይመጣም

#የጥንቱን አስተሳሰብ ዛሬም በሀገሪቱ እና በህዝቡ ላይ ለመጫንና ወደ ተግባር ለማምጣት የተለመደውን #የጨቋኝ ተጨቋኝ ትርክታቸውን አስቀጥለዋል ።

ይህ ያረጀ አስተሳሰብ #በሀገሪቱ ዛሬ ላይ ምንም ቦታ የሌለው ከመሆኑም አልፎ ዛሬ ላይ ሀገሪቱን #እያሻገራት ያለው የወንድማማችነት መርህ ብቻ ነው።

በዚህ መርህ መላው #ኢትዮጵያዊያን ከዳር እስከዳር ተሳስረን የጥላቻን እና የተጨቋኝነትን #ትርክት ወደጎን ብለን ዛሬ ላይ እንደ አንደ #ህዝብ እንደ አንድ እናት ልጆች በጋራ ቁመናል።



ከንቱ ህልመኝነት - የአማራ ፅንፈኞች በአማራ ህዝብ ላይ እያመጡት ያለዉን መከራ #ፅንፈኝነት  እና  #መርዝ አንድ ናቸው🤮   #መርዝ አስቀድሞ የሚበላው የተቀመጠበትን  #እቃ እንደሆነ ሁሉ ...
04/07/2023

ከንቱ ህልመኝነት - የአማራ ፅንፈኞች በአማራ ህዝብ ላይ እያመጡት ያለዉን መከራ

#ፅንፈኝነት እና #መርዝ አንድ ናቸው🤮 #መርዝ አስቀድሞ የሚበላው የተቀመጠበትን #እቃ እንደሆነ ሁሉ #ፅንፈኝነትም አስቀድሞ የሚበላው #ፅንፈኞቹ የተሸሸጉበትን #ማህበረሰብ ነው።

በዚህ ረገድ በዚህ ሰዓት እንደ #አማራ ማህበረሰብ አስቸጋሪ ጊዜ ውስጥ ያለ እና #ፅንፈኞች በሚለኩሱት #እሳት እየተለበለበ ያለ ማህበረሰብ በኢትዮጵያ ውስጥ አለ ለማለት ይከብዳል።

እነዚህ #ፅንፈኞች #ለአማራ ህዝብ ያበረከቱት ነገር ቢኖር:-👇

👉 #ፅንፈኞቹ በለኮሱት እሳት የአማራ እናት በየቀኑ #ልጆቿን እየተነጠቀች ታነባለች

👉 #ህዝቡን በማይፈልገው ጦርነት ውስጥ ከቶት ቤተክርስቲያንን ጭምር የጦርነት አውድማ እያደረጉ ይገኛሉ

👉 #ተማሪዎች አመታት የለፉበትን ትምህርታቸውን በአግባቡ ተፈትኖ ወደ ቀጣይ ደረጃ እንዳይሄዱ ተደርጎዋል

👉 #ሌብነት በክልሉ እጅግ ተበራክተዋል

👉 #የአማራ ህዝብ ከወንድም ህዝቦች ጋር በሰላም እንዳይኖር እየተደረገ ነው

👉 #በክልሉ ስርአት ተንሰራፍቶ ሰፍኖ በሰላም ወጥቶ መግባት አስቸጋሪ ሆኗል

👉 #በክልሉ መግደል፣ ማፈናቀልና ማፈን በርክቷል

አሁንም ቢሆን ህዝቡ እነዚህን #ፅንፈኞች በቃችሁ ብሎ በአንድነት ከቆሞ በአጭር ጊዜ ውስጥ ክልሉን ማፅዳት ይችላል።



በፈተና የፀና ስኬትየኦሮሚያ መንግስት እንደ ክልልም ሆነ እንደ ሀገር የነበረበት ተደራራቢ ችግሮች ቢኖሩም በአንድ እጁ  #ልማት በአንድ እጁ ህገወጦችን እየተጋፈጠ  #በ2015 ዓ.ም ብቻ  #...
27/06/2023

በፈተና የፀና ስኬት

የኦሮሚያ መንግስት እንደ ክልልም ሆነ እንደ ሀገር የነበረበት ተደራራቢ ችግሮች ቢኖሩም በአንድ እጁ #ልማት በአንድ እጁ ህገወጦችን እየተጋፈጠ #በ2015 ዓ.ም ብቻ #19,912 ፕሮጀክቶችን አጠናቀው ለምረቃ ዝግጁ ማድረጉን እየገለፀ ይገኛል።

ለህዝብ የቆመ መንግስት የህብረተሰቡን የልማት ጥያቄ መመለስ ቀዳሚ ስራው በመሆኑ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በዚህ ረገድ እየሰራ ያለው #አመርቂ ስራ ይበል የሚያሰኝ እና የሚያስመሰግነው ነው💪



ተዓምራዊ ስራዎች በአንድ ዓመት ውስጥእንኳን በክልላዊ መንግስት ደረጃ በፌደራል መንግስት ደረጃም ለማሳካብ ብዙ ልፋትና ጥረት የሚጠይቁ 19912 ፕሮጀክቶችን   መንግስት የህብረተውሰቡን ጉልበ...
26/06/2023

ተዓምራዊ ስራዎች በአንድ ዓመት ውስጥ

እንኳን በክልላዊ መንግስት ደረጃ በፌደራል መንግስት ደረጃም ለማሳካብ ብዙ ልፋትና ጥረት የሚጠይቁ 19912 ፕሮጀክቶችን መንግስት የህብረተውሰቡን ጉልበት፣ አቅም እና ገንዝብ በማስተባበር በአንድ አመት ውስጥ በአስደማሚ ሁኔታ ሰርቶ አጠናቋል።

ባለፉት አመታት የክልሉ ገቢ የመሰብሰብ አቅም ከ17 ቢልየን ብር አልፎ የማያዎቅ ቢሆንም በዚህ አመት የክልሉ ገቢ የመሰብሰብ አቅም የክልሉ መንግስት ወደ 80 ቢሊየን ብር አድርሶታል። በዚህም አልቆመም ለቀጣዩ 2016 ዓ.ም 130 ቢልየን ብር ለማድረስ አቅዷል።

በዚህ ሁሉ ፈተና ውስጥ ይሄን ያህል ሊያስመዘግብ የቻለው #ማህበረሰቡ በማስተባበር በጉልበት በሃሳብ እንዲሁም በገንዘብ እንዲሳተፍ በማድረጉ ነው።




ለህዝብ ሲባል ብዙ ዋጋ ተከፍሏል  #በሀገሪቱ ዛሬ የመጣው ለውጥ እንዲመጣ መንግስት እንደመንግስት  #ሳይሆን እራሱን እንደ አንድ ተራ ተቋም አድርጎ ዝቅ ብሎ ብዙዎችን  #ሲለማመጥ ነበር። መ...
20/06/2023

ለህዝብ ሲባል ብዙ ዋጋ ተከፍሏል

#በሀገሪቱ ዛሬ የመጣው ለውጥ እንዲመጣ መንግስት እንደመንግስት #ሳይሆን እራሱን እንደ አንድ ተራ ተቋም አድርጎ ዝቅ ብሎ ብዙዎችን #ሲለማመጥ ነበር።

መንግስት በኃይል #ሰላምን ማረጋገጥ አቅቶት ሳይሆን የሚፈጠረዉን እልቂት በማሰብ ሆደ ሰፊነትን መርጦ ነዉ።

#በዚህም ተግባር መንግስት ምን ያህል ሆደ ሰፊ እንደሆነ ለዜጎቹ ምን ያህል እንደሚጨነቅ እንዲሁም ለሰላም ያለውን #ቁርጠኝነት እራሱን ዝቅ በማድረግ አሳይቶናል።



ህዝብ ሙስሊው ከንደነዚህ አይነት በሙስሊም ስም ከሚነግዱ የአማራ ፅንፈኞች ሊጠነቀቅ ይገባል። እነዚ ባገኙት አጋጣሚ ሀገር ለማወክ አስፈስፋው  የሚጠብቁ የአማራ ፅንፈኞች  ሰሞኑን በተፈጠረው ...
05/06/2023

ህዝብ ሙስሊው ከንደነዚህ አይነት በሙስሊም ስም ከሚነግዱ የአማራ ፅንፈኞች ሊጠነቀቅ ይገባል።

እነዚ ባገኙት አጋጣሚ ሀገር ለማወክ አስፈስፋው የሚጠብቁ የአማራ ፅንፈኞች ሰሞኑን በተፈጠረው ችግር ተጠቅመው አንድ አንዱ ሙስሊም መስለው አንድ አንዱ ደግሞ ተቆርቋሪ በመምስል የራሳቸውን አጀንዳ ለማስፈፀም እየሰሩ ነው።

ስለዚህ ከንደነ አሳዬ ደርቤ አይነት አስመሳይ ሰዎች ጥንቃቄ ሊደረግ ይገባል ፤ መንግስትም ኢዚሁ መሀል አዲስ አበባ ላይ ቁጭ ብሎ የሚያበጣብጥን አካል ዝም ሊል አይገባም።

መልካም አርብ!🕊 #የኃይማኖት አክራሪዎች ድብቅ የፖለቲካ ተልእኳቸውን ለማሳካት  #የሰላምናየፍቅር ተምሳሌት የሆነውን ህዝበ ሙስሊሙን ለማጥመድ እየሞከሩ ነው። #በህዝበሙስሊሙ አንድነት የፅንፈ...
02/06/2023

መልካም አርብ!🕊

#የኃይማኖት አክራሪዎች ድብቅ የፖለቲካ ተልእኳቸውን ለማሳካት #የሰላምናየፍቅር ተምሳሌት የሆነውን ህዝበ ሙስሊሙን ለማጥመድ እየሞከሩ ነው።

#በህዝበሙስሊሙ አንድነት የፅንፈኞች የፖለቲካ ተልእኳቸውን ለማሳካት የሚያደርጉት ጥረት ይከሽፋል።

ትዕይንቱን በቃል ለመግለጽ ይከብዳል  #ህዝቡ የመከላከያን  #ውለታ መቼም ሊረሳ አይችልም አሁንም እያየን ያለነው የህብ ድጋፍ ያንን ቁልጭ አድርጎ  የሚያሳይ ነው ።ያም ሆኖ አንድ አንድ  #...
29/05/2023

ትዕይንቱን በቃል ለመግለጽ ይከብዳል

#ህዝቡ የመከላከያን #ውለታ መቼም ሊረሳ አይችልም አሁንም እያየን ያለነው የህብ ድጋፍ ያንን ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው ።

ያም ሆኖ አንድ አንድ #ትናንሽ የወደቀ የረከሰ ሃሳብ ያላቸው ሰዎች #መከላከያውን ለማንቋሸሽ ዛሬም አልደከሙም ነገር ግን መቼም አይሳካላቸውም

ክብር ለጀግናው ሰራዊትጀግናው መከላከያ ሰራዊታችን ለሀገሩ ክብር በዱር እና ገደሉ እየተንከራተተ ይገኛል! ለህይወቱ ሳይሳሳ ለሀገሩ ክብር እየሞተ ያለውን ጀግና   ሊናከብረው እና ልናወድሰው ...
27/05/2023

ክብር ለጀግናው ሰራዊት

ጀግናው መከላከያ ሰራዊታችን ለሀገሩ ክብር በዱር እና ገደሉ እየተንከራተተ ይገኛል!

ለህይወቱ ሳይሳሳ ለሀገሩ ክብር እየሞተ ያለውን ጀግና ሊናከብረው እና ልናወድሰው ይገባል!🕴

ጀግናው የመከላከያ ሰራዊት አባላቶች እጅግ አርገን እናመሰግናለን። ለኢትዮጵያ እየከፈላችሁ ያላችሁትን መስዕዋትነት መቼም አንረሳውም!❤

እስክንድር ነጋ  በፋኖ ለመገደል ኢላማ ዉስጥ ገብታላች ‼️፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨የእስክንድር ነጋ አዲስ አደረጃጀት በፋኖ ጥርስ ተነክሶበታል፣ እስክንድር ሊገደል ይችላል!የእስክንድር ...
24/05/2023

እስክንድር ነጋ በፋኖ ለመገደል ኢላማ ዉስጥ ገብታላች ‼️
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
የእስክንድር ነጋ አዲስ አደረጃጀት በፋኖ ጥርስ ተነክሶበታል፣ እስክንድር ሊገደል ይችላል!

የእስክንድር ሩጫ ገና ሳይጀመር የተጠናቀቀ ይመስላል። “የአማራ ህዝባዊ ግንባር” ብሎ የመሰረተው አዲስ አደረጃጀት በፅንፈኛ ፋኖ አመራሮች ጥርስ አስነክሶበታል።

አላማ ቢሱ የአማራ ፅንፈኞች የደም ፖለቲካ የአማራ ፅንፈኛ  #ፖለቲከኞች ፖለቲካ በጥላቻና በቲቢት ላይ የተመሰረተ ፖለቲካ ስለሆነ መሪ አልባና ደም አፋሳሽ ፖለቲካ የሆነዉ ገና ከጅምሩ ነዉ። ...
24/05/2023

አላማ ቢሱ የአማራ ፅንፈኞች የደም ፖለቲካ

የአማራ ፅንፈኛ #ፖለቲከኞች ፖለቲካ በጥላቻና በቲቢት ላይ የተመሰረተ ፖለቲካ ስለሆነ መሪ አልባና ደም አፋሳሽ ፖለቲካ የሆነዉ ገና ከጅምሩ ነዉ።

ይሄ ትላንት እንደ አምባቸዉን የበላ ዛሬ ደሞ እነ ግርማ የሺጥላን የበላ ነዉ። ይህ #ፖለቲካ ለአማራ ህዝብ የማይበጅ ህዝቡንም ለማያባራ #ጦርነት ነዉ እየተባለ ቢወተወትም ሰሚ ያጣ ሆኗል።

ያልታደለው የአማራ ህዝብ   የአማራ  #ህዝብ በዚህ ጊዜ ትልቁ ጥያቄው  #ልማት ሆኖ ሳለ ነገር ከአብራኩ በወጡ  #ፅንፈኞች  #በጦርነት አዙሪት ውስጥ እንዲቆይ ተፈርዶበታል! የአማራ ህዝብ ...
24/05/2023

ያልታደለው የአማራ ህዝብ

የአማራ #ህዝብ በዚህ ጊዜ ትልቁ ጥያቄው #ልማት ሆኖ ሳለ ነገር ከአብራኩ በወጡ #ፅንፈኞች #በጦርነት አዙሪት ውስጥ እንዲቆይ ተፈርዶበታል!

የአማራ ህዝብ እንደ ማንኛውም የኢትዮጵያ ህዝብ አለው፣ #በሰላም ወጥቶ መግባት ይፈልጋል፣አርሶ #መብላት ምኞቱ ነው ነገር ግን በእራሱ ልጆች #ጦርነት እንጂ #ሰላም አያስፈልግህም፣ #ክላሽ እንጂ #ትራክተር አያስፈልግህም ተብሎ መንገድ የተዘጋበት ምስኪን ህዝብ ነው አማራ😭

የወላድ መሃን መሆን ማለት ይሄኔ ነው😭

የእስክንድር ነጋ ትግል እስክንድር ነጋ በሀገራችን  #ፖለቲካ አቋሙን በመቀያየር እና በማወዛገብ የሚታወቅ  #ፖለቲከኛ ነዉ(ያዉ የሀገራችን ፖለቲካ ነፀብራቅ በሉት 😂😂)።  #እስኬዉ(😂😂አይ ...
23/05/2023

የእስክንድር ነጋ ትግል

እስክንድር ነጋ በሀገራችን #ፖለቲካ አቋሙን በመቀያየር እና በማወዛገብ የሚታወቅ #ፖለቲከኛ ነዉ(ያዉ የሀገራችን ፖለቲካ ነፀብራቅ በሉት 😂😂)።

#እስኬዉ(😂😂አይ እስኬዉ ገና ስሙን ስጠራዉ ያስቀኛል) ..... ታዲይ በትግል ህይወቱ ወደ የአዲስ አበባ #ባላደራነት (ያዉ ራሱን በራሱ ባላደራ ብሎ ሾሞ😁) ከዛን ደሞ ወደ full time ፖለቲከኛ ሆኖ #ባልደራስ ፓርቲ አቋቋመ። ምርጫ ላይ #በዝረራ ሲሸነፍ ወደ አሜሪካ ሄዶ ይሄን ምስኪን ዲያስፖራ #በባልደርስ ስም ቀፋፍሎ በሞቶ ሺዎች የሚቆጠር ዶላር ይዞ ወደ ጫካ ...

ከጫካ በኋላ ያለዉ ፈረንጆች እንደሚሉ the rest is history ነው። እንግዲህ ወጣት አልሳካ ያለዉ አሁን ደሞ በፋኖ እየሞከረ ነዉ።

ከመጀመሪያዉም ጀምሮ በአማራ ቢያደርግ ይሻል ነበር በአዲስ አበባ ልጆች ጢባጢቤ ለመጫወት ብሎ ከሚሰበር😂😜። #አራዳን አትሸዉደዉማ።

አዲስ መፅሃፍ በቅርብ ቀን ✊የአቶ ሃንጋሳ ኢብራሂም የአማኑኤል ሆስፒታል ቆይታን ቁልጭ አድርጎ የሚያስነብብን መፅሃፍ በቅርብ ቀን ለንባብ እንደሚበቃ ይጠበቃል :: የአማኑኤል ሆስፒታል ታሪኮች
22/05/2023

አዲስ መፅሃፍ በቅርብ ቀን ✊

የአቶ ሃንጋሳ ኢብራሂም የአማኑኤል ሆስፒታል ቆይታን ቁልጭ አድርጎ የሚያስነብብን መፅሃፍ በቅርብ ቀን ለንባብ እንደሚበቃ ይጠበቃል ::

የአማኑኤል ሆስፒታል ታሪኮች

የመደ ወላቡ መምህራንን ይዞ ሲጓዝ በነበረው ተሽከርካሪ ላይ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሕይወታቸውን ያጡ ሰዎች ቁጥር 20 ደረሰ *********************** የመደ ወላቡ መምህራንን ይ...
20/05/2023

የመደ ወላቡ መምህራንን ይዞ ሲጓዝ በነበረው ተሽከርካሪ ላይ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሕይወታቸውን ያጡ ሰዎች ቁጥር 20 ደረሰ
***********************

የመደ ወላቡ መምህራንን ይዞ ሲጓዝ በነበረው ተሽከርካሪ ላይ በደረሰ የትራፊክ አደጋ እስካሁን ሕይወታቸው ያለፈው ሰዎች ቁጥር 20 መድረሱ ተገለጸ።

የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ መምህራን ዛሬ ማለዳ ለማስተማር ወደ ሻሸመኔ ካምፓስ በመጓዝ ላይ እያሉ በደረሰባቸው የትራፊክ አደጋ የ15 መምህራን ሕይወት ማለፉ ተገልጾ ነበር።

ተሸከርካሪው መንገድ ስቶ ወደ ገደል በመግባቱ በተፈጠረው በዚህ አደጋ ሕይወታቸው ያለፈው ሰዎች ቁጥር በአምስት ጨምሮ 20 መድረሱን ኦቢኤን ዘግቧል።

ከአደጋው በሕይወት የተረፉት ሌሎች ሰዎች በአደባ፣ ዶዶላ እና ሮቤ ሆስፒታሎች ሕክምና እየተደረገላቸው መሆኑን የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር ኢብራሂም ከሊል ተናግረዋል።
It is heatbreaking to hear the accidental loss of Madda Walabu University's Staff Members😭
Rabbi Lubbuu Isaanii Nagaan haa boqochiisu, maatii fi hiriyoota isaaniitiif jajjabina haa kennu !

በለውጡ ባቡር ተሳፍሮ መንገድ ላይ የወደረዱ ሃሎች በሀገራችን ለውጡ ከመጣ ወደ አምስት እና ስድስት አመታት ልሆን ነው ። ይህ ለውጥ ማለት የዶ/ር አቢይ አመራር ወደ ስልጣን ሲመጣ በአራቱም ...
19/05/2023

በለውጡ ባቡር ተሳፍሮ መንገድ ላይ የወደረዱ ሃሎች

በሀገራችን ለውጡ ከመጣ ወደ አምስት እና ስድስት አመታት ልሆን ነው ። ይህ ለውጥ ማለት የዶ/ር አቢይ አመራር ወደ ስልጣን ሲመጣ በአራቱም የኢትዮጵያ ማዕዘን ድጋፍ ነበር ፤ ሁሉም ሲደግፍ የነበረው እኔ የፈለኩት ያሳካልኛል ብሎ ስላሰበ ነበር ። ለውጡ እየቀጠለ በሄደ ቁትር ብዙዋን ከለጡ ራሳቸውን እያሸሹ እንዲሁም በፅንፈኞች እየተሳቡ ሄዱ ።

አሁን ቅርብ ግዜ በአማራ ፅንፈኞች እየተሰራጨ ያለው አሉባልታ ደግሞ ሌላ መልክ ይዟል ። የአማራ ፅንፈኞች ይህን ለውጥ ሲደግፉ የነበሩት የኛን ፍላጎት ያሳካልና ማለትም ኢትዮጵያን በአንድ ቋንቋ ማለትም በአማርኛ ፣ በአንድ ሃይማኖት ፣ ሁሉም ክልሎች ይፈርሳሉ ከዛ የአማራ የበላይነት ይረጋገጣል ብሎ በማሰብ እንጂ ለኢትዮጵያ ህዝቦች እኩልነት አስቦ እንዳልሆነ አሁን እያሳበቀባቸው ነው ። ኢትዮጵያ ማለት 86 የሚሆን ብሔር ብሔረሰብ ያለበት ሀገር ነች ፤ ስለዚህ የዚህ ሀገር ማንነት እና እቅድ የዚህ ሁሉ ህዝቦችን ያማከለ እንጂ የአንድ ህዝብ እና ሃይማኖት ብቻ ያማከለ ልሆን አይችልም ለዚህም ነው የአማራ ፅንፈኞችን ማርካት የማይቻለው እነርሱ የሚፈልጉት ብቻቸውን መንገስ ነው ያ ደግሞ መቼም አይሆንም ።

የናንተ ኢትዮጵያጽንፈኞች ያኔ ጥ/ሚ አብይ አህመድ ወደ ስልጣን ሲመጣ ለኢትዮጵያ ያለውን ፍቅር አይተው ሀጊዜ ሂደት ከሱጋሆነው ፈደራሊዝምን አፍርሰው የብሔር ብሔረሰቦችን እኩልነት እና መብትን...
19/05/2023

የናንተ ኢትዮጵያ

ጽንፈኞች ያኔ ጥ/ሚ አብይ አህመድ ወደ ስልጣን ሲመጣ ለኢትዮጵያ ያለውን ፍቅር አይተው ሀጊዜ ሂደት ከሱጋሆነው ፈደራሊዝምን አፍርሰው የብሔር ብሔረሰቦችን እኩልነት እና መብትን የሚጨፈልቅ አህዳዊ ስረአትን ለመገንባት አስበው ነበር! #

ጠ/ሚ አብይ አህመድ ግን ይሔን አላደረጉም ይልቁንም ሁሉ ኢትዮጵያ ውስጥ ያለ ብሔር ብሔረሰብ ትክክለኛውን ድሮ በጹፍ ለይምሰል ብችሃ የነበረውን እኩልነት በተጨባጭ እንዲታ አድርገዋል።

ጽንፈኞች ጉዳዩን አይተው አይተው ሃሳባቸው እንደማዪሳካ ሲረዱ አሁን ተመልሰው ከ 5አመት ቡሃላ ለውጡ ተአእልብሷል ማለት ጀመሩ።

ኢትዮጵያ ካሁን ቡሃላ ፅንፈኞች ከማይደርሱባት ቦታ ከፍ ተደርጋ ተሰቅላለች።


የህግ የበላይነት መከብር ጉዳይ ለአንድ  #ሀገር የዉስጥ  #ሰላምም ሆነ አለማቀፋዊ ቅቡልነት ያላት ሀገር ለመፍጠር   መከበር አለበት።   ሲከበር የሚርዱና  ወባ እንደ ያዘዉ ሰዉ የሚያንቀጠ...
19/05/2023

የህግ የበላይነት መከብር ጉዳይ

ለአንድ #ሀገር የዉስጥ #ሰላምም ሆነ አለማቀፋዊ ቅቡልነት ያላት ሀገር ለመፍጠር መከበር አለበት። ሲከበር የሚርዱና ወባ እንደ ያዘዉ ሰዉ የሚያንቀጠቅጣቸዉ ፅንፈኞች፣ ህገወጦች፣ አሃዳዊያንና ሌቦች ናቸዉ።

#ህብረብሔራዊነትን የሚቀበልና #ብዝሃነት Embrace የሚያረግ አካል ሲከበር አይጎረብጠዉም። ምክኒያቱም የህግ መከበር ወንድማማችነትን የሚያፀና ስለሆነ።

በሀገራችን መከበር በዋናነት ሁለት ጥቅሞች አሉት። የመጀመሪያዉ ጠንካራ መገንባት ሲሆን ሁለተኛዉ ደሞ በመፍጠር ዉስጥ ቅቡልነት ያላትን ሀገር መፍጠር ነዉ።

#ህብረብሔራዊ አንድነት

18/05/2023

"Masaraa kun mallattoo tokkummaa ummata keenyaa kan ta'u yoo ta'u, hunda caalaa ammoo Siidaa wareegama kumaatamaan lakkaa'aman dhalootaaf darbu ta'a."

18/05/2023

Ummanni Oromoo fedhii addaa hin qabu

Oromoo fedhii addaa hin qabu eenyummaan isaa biyya keessatti, dhugaa fi obbolummaa dhugaa ummata Itoophiyaa waliin qabaachuu dha.

Fedhiin ummataa yeroo hunda saba guutuu waliin ta'uun walqixxummaan Jiirachu dha.

Ummanni Oromoo fedhii addaa hin qabu  Oromoo fedhii addaa hin qabu   eenyummaan isaa   biyya keessatti,   dhugaa fi obbo...
18/05/2023

Ummanni Oromoo fedhii addaa hin qabu

Oromoo fedhii addaa hin qabu eenyummaan isaa biyya keessatti, dhugaa fi obbolummaa dhugaa ummata Itoophiyaa waliin qabaachuu dha.

Fedhiin ummataa yeroo hunda saba guutuu waliin ta'uun walqixxummaan Jiirachu dha

የዘመናት ጥያቄየኦሮሞ ህዝብ ለዘመናት ሲጠይቃቸዉን ሰሚ ካጡት ጥያቄዎቹ መካከል በራሱ  #መሬት በራሱ  #ቀዬ  #ባለቤትነቱ እንዲረጋገጥ አንዱ ነዉ። አሁን በፊንፊኔ ግንባታዉ የተጀመረዉ  #የ...
18/05/2023

የዘመናት ጥያቄ

የኦሮሞ ህዝብ ለዘመናት ሲጠይቃቸዉን ሰሚ ካጡት ጥያቄዎቹ መካከል በራሱ #መሬት በራሱ #ቀዬ #ባለቤትነቱ እንዲረጋገጥ አንዱ ነዉ።

አሁን በፊንፊኔ ግንባታዉ የተጀመረዉ #የኦሮሚያ ክልል ቤተመንግስት ትልቅ ፋይዳና ትርጉም አለዉ።

ኦሮሞ ለብዙ ዘመናት በፊንፊኔ #በቀየዉ እንደ ባይተዋር እና እንደ #ጠላት ሲታይባት፣ ሲረገም ሲሰደብበት በቆየበት ታግሎ ባመጣዉ ስርዓት እንዲ ተከብሮ የክልሉ መንግስት #ቤተመንግስት መሰራቱ በተዋረደበት ቀየዉ ዳግም #የመከበሩ ምስክር ነዉ።

አዲሱ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ቤተመንግስት በፊንፊኔ የኦሮሚያ ክልል በግንቦት 9/9/2015 ያስጀመረው አዲሱ የቤተመንግስት  #ግንባታ በጣም ድንቅ ስራ እንደሚሆን አልጠራጠርም ። ይህ የክ...
18/05/2023

አዲሱ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ቤተመንግስት በፊንፊኔ

የኦሮሚያ ክልል በግንቦት 9/9/2015 ያስጀመረው አዲሱ የቤተመንግስት #ግንባታ በጣም ድንቅ ስራ እንደሚሆን አልጠራጠርም ።

ይህ የክልሉ ቤተመንግስት የሚገነባው የኦሮሚያ እንብርት በሆነችው #በፊንፊኔ ቦሌ ክፍለ ከተማ ነው ። ከፊንፊኔ ለመነጠል እና ይህን ከተማ ከሩቅ እያየ 'ላም አለኝ በሰማይ ወተቷንም አላይ' እንደሚባለው ስሜት እንዲሰማው ብዙ ቢሰራም በዚህ ድንቅ ስራ አሻራ ተቀምጧል ።

ኦሮሞ ያለ #ፊንፊኔ ራሱን ማሰብ አይፈልግም ፤ በዚህ እንብርቱ በሆነችው ከተማ ይህን የሚመስል ፣ ሰፊውን የኦሮሞን ህዝብ የሚመጥን #ድንቅ ስራ ሊሰራ መሆኑ ሲሰማ ደግም ድርብ ደስታ ነው ።

አንዳንድ ሰዎች ይህ ነገር ላይዋጥላቸው ይችላል ነገር ግን ምንም ማድረግ አይቻልም ለዚህ ሀገር ከማንም በላይ በታሪክ ፣ በኢኮኖሚ ፣ በጀግንነት #የአንበሳውን ድርሻ ለሚጫወተው #ለኦሮሞ ህዝብ ቢያንሰው እንጂ አይበዛበትም ።

የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በመሃል አዲስ አበባ(ፊንፊኔ)ሊያስገነባው ያሰበው የኦሮሞን  #ባህል እና  #ወግ እንዲሁም   መገለጫዎችን የያዘው ታላቁ ቤተመንግሥት የኦሮሞን የዘመናት  #...
18/05/2023

የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በመሃል አዲስ አበባ(ፊንፊኔ)ሊያስገነባው ያሰበው የኦሮሞን #ባህል እና #ወግ እንዲሁም መገለጫዎችን የያዘው ታላቁ ቤተመንግሥት የኦሮሞን የዘመናት #ጥያቄ የመለሰ እና በህዝቡ ዘንድ ከፍተኛ #ደስታን የፈጠረ ሆኖአል።

በራሱ ቀየ ባይተዋር እና የበይ ተመልካች ሆኖ የኖረው የኦሮሞ ህዝብ አሁን የሚገባውን እና የሚመጥነውን ጥቅም በትንሹም ቢሆን መቅመስ ጀምሯል።

በነገራችን ላይ ይሄ #ጅማሬ እንጂ #ፍፃሜ እንዳልሆነ ወዳጅም ጠላትም ሊያውቅ ይገባል!

Ijaarsi Masaraa Mootummaan Naannoo Oromiyaa haaraa har'a eegalame! Mootummaan naannoo Oromiyaa handhuura Oromiyaa magaal...
17/05/2023

Ijaarsi Masaraa Mootummaan Naannoo Oromiyaa haaraa har'a eegalame!

Mootummaan naannoo Oromiyaa handhuura Oromiyaa magaalaa Finfinnee keessatti Masaraa haarawaa ijaarsiisuf caamsa 9 , 2015 bakka hooggantoonni naannoo fi feederalaa, abbooti Gadaa argamanitti eegalameera.

Ijaarsi masaraa kun waggaa lama giddutti akka xumuramu kan karoorfamee yoo ta'uu dhaabbannii ijaarsa kana fudhatee CCECC (China Civil Engineering civil service ) akka ta'ee beekameera .

Address

Finfinnee
Addis Ababa
2015

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Oromia Daily News posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share


Other News & Media Websites in Addis Ababa

Show All