
16/02/2024
የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ፌሊክስ ትሺሴኬዲ አዲስ አበባ ገቡ
የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ፌሊክስ ትሺሴኬዲ በ37ኛው የአፍሪካ ኀብረት የመሪዎች መደበኛ ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል ።
ቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር ኢ/ር አይሻ መሀመድ አቀባበል አድርገውላቸዋል።