
01/06/2025
የ19ኝ ዓመቷ ሀሴት
በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የሁለተኛ ዓመት የኬሚካል ኢንጂኔሪንግ ተማሪ የሆነችው ሀሴት ደረጄ፣
በአዲስ አበባ ተወልዳ ያደገች ወጣት ነች።
እሷም በዓለም አቀፍ ደረጃ ለመጀመሪያ ጊዜ አንዲት ኢትዮጵያዊት ሴት በዚህ ታላቅ የቁንጅና ውድድር የፍጻሜ ደረጃ የደረሰች ስትሆን፣
ኢትዮጵያ የት እንደምትገኝ ለማያውቁ በሩቅ ምስራቅ ለሚገኙ ሀገራት ኢትዮጵያን ከፍ ያደረገችና ስሟ በትልቁ መድረክ እንዲነሳ ያደረገች ጀግና ነች።
በመሆኑም ሀሴት ወደ ሀገሯ ስትመለስ፣ የሚመለከተው አካል የጀግና አቀባበል እንዲያደርግላት አጥብቀን በትህትና እንጠይቃለን።
FOLLOW
🇪🇹🇪🇹🇪🇹