
18/04/2025
የኮሪደር ልማት ጉዳት ያደረሱ ከብቶች ተቀጡ::
13 ከብቶች የኮሪደር ልማት ላይ ጉዳት በማድረሳቸው 65 ሺ ብር በቅጣት የከብቶቹ ባለቤቶች እንዲከፍሉ ተደረገ
በቦሌ ወረዳ 12 አስተዳደር የኮሪደር ልማት ላይ በቸልተኝነት ጉዳት እንዲደርስ አድርገዋል የተባሉ የከብት ባለቤቶች በ13 ከብት እያንዳንዳቸው 5ሺ ብር በጠቅላላ 65 ሺ ብር እንዲቀጡ በዛሬው እለት ተደርጓል።
የወረዳው ደንብ ማስከበር ጽ/ቤት ማህበረሰቡ ከመሰል ድርጊት እንዲቆጠብ አሳስቧል ።
Via ዳጉ ጆርናል
🌴🌴🌴