I Hope

I Hope ኢትዮጵያ ዛሬ በጡት ነካሽ ልጆቿ ችግር ውስጥ ገብታለች! እኔ ሀገሬን ከሃሰት መረጃ ለመታደግ የቻልኩትን አደርጋለሁ እናንተ ደግሞ መረጃዎቼን ሼር አደርጉልኝ

ጥምረቱ ውሃ በላው😋፶ አለቃ ቸሩ የሚመራዉን ታጣቂ አስከትሎ ከምሬ ቡድን ወጥቷል!ሰሞኑን እነምሬ ወዳጆ ጥምረት ፈጥረናል በሚል ይፋ ያደረጉት “የአማራ ፋኖ በወሎ” ገና ከጅምሩ እየፈረሰ የሚገ...
31/01/2025

ጥምረቱ ውሃ በላው😋
፶ አለቃ ቸሩ የሚመራዉን ታጣቂ አስከትሎ ከምሬ ቡድን ወጥቷል!

ሰሞኑን እነምሬ ወዳጆ ጥምረት ፈጥረናል በሚል ይፋ ያደረጉት “የአማራ ፋኖ በወሎ” ገና ከጅምሩ እየፈረሰ የሚገኝ ሲሆን በርካቶች ከወዲሁ ከቡድኑ እራሳቸውን እያገለሉ ነው። ለአብነት መሳፍንት የተባለ አመራር የመሳሪያውን አፈሙዝ ወደምሬ በማዞር የሚመራቸውን ልጆች አስከትሎ ከቡድኑ ወጥቷል። ከዚህም በኋላ በርካቶች በየራሳቸው መንገድ ከቡድኑ አፈንግጠው ስለመውጣታቸው የደረሰን መረጃ ያመላክታል። ሰሞኑንም ፶ አለቃ ቸሩ የተባለ ታጣቂ የሚምራዉን ታጣቂ በሙሉ በማስከተል በምሬ ላይ በማመጽ ከቡድኑ አፈንግጦ ወጥቷል። ጥምረት የሚሉት ቀልድም ገና በሳምንት ስለመበተኑ ይህ በቂ ማሳያ ነው።

የነሃብቴ ወልዴን ቡድን ሻቢያ እንደሚጋልበው የገዛ ጓደኛቸው ደረጀ በላይ ተናግሯል!ደረጀ በላይ ሰሞኑን በተደጋጋሚ ባደረገው ቃለምልልስ ሃብቴ ወልዴ እና ባዬ ቀናው ለጉድ ሲያጥረገርጋቸው ተስተ...
31/01/2025

የነሃብቴ ወልዴን ቡድን ሻቢያ እንደሚጋልበው የገዛ ጓደኛቸው ደረጀ በላይ ተናግሯል!

ደረጀ በላይ ሰሞኑን በተደጋጋሚ ባደረገው ቃለምልልስ ሃብቴ ወልዴ እና ባዬ ቀናው ለጉድ ሲያጥረገርጋቸው ተስተውሏል። ደረጀ ልጆቼን ያሳጡኝ ሃብቴ እና ባዬ ናቸው እስኪል የደረሰ ሲሆን ሁለቱ የታጣቂ ቡድኑ አመራሮች ሊገድሉት እያሳደዱት እንደሆነም ተናግሯል። ምን ይህ ብቻ ከመሳይ መኮንን ጋር ባደረገው ቆይታ ሃብቴ እና ባዬ ትግሉን በገንዘብ ሽጠዋል ሲል ተደምጧል። ከዚህም ውጭ ደረጀ የሚመራቸው ታጣቂዎች ሰብስቦ ባደረገው ሚስጥራዊ ስብሰባ ሃብቴ እና ባዬ አማራ አይደሉም ማለቱን ከቡድኑ አፈትልከው የደረሱን መረጃዎች ይጠቁማሉ። ሃብቴ ሆነ ባዬ የዘር ሃረጋቸው ከኤርትራ እንደሚመዘዝ ተናግሯል። በዚህም ሃብቴ እና ባዬ የሻቢያ ጉዳይ አስፈፃሚ ሆነዋል ማለቱን የደረሰን መረጃ ያመላክታል።

“መሬት ላይ የምንሞተው እኛ ሚዲያ ላይ በመውጣት በስማችን የሚነግደው ሌላ ነው” የኔዓለም ዘለቀየኔዓለም የተባለ የጃውሳ አመራር ከዝናቡ እና አስረስ ማረ ጋር እሰጣገባ ውስጥ መግባቱ የሚታወቅ...
31/01/2025

“መሬት ላይ የምንሞተው እኛ ሚዲያ ላይ በመውጣት በስማችን የሚነግደው ሌላ ነው” የኔዓለም ዘለቀ

የኔዓለም የተባለ የጃውሳ አመራር ከዝናቡ እና አስረስ ማረ ጋር እሰጣገባ ውስጥ መግባቱ የሚታወቅ ሲሆን ታጣቂው ከጎጃም ሸሽቶ ወደጎንደር የመግባት አዝማሚያ እያሰየ እንደሆነም መረጃዎች ይጠቁማሉ። የኔአለም በምንም አይነት ሁኔታ ከዝናቡ እና አስረስ ጋር አንድላይ መቀጠል እንደማይፈልግ ይናገራል። ሰሞኑንም የኔአለም በእስክንድር ነጋ የሚመራው የቡድኑ ክንፍ ከመንግስት መነጋገር በመጀመሩ ዙሪያ ባንፀባረቀው ሃሳብ እነአስረስን ተጠያቂ አድርጓል።

በዚህም ከመንግስት መነጋጋር ያለበት የእኛ ቡድን ነበር የሚለው የኔአለም ይህ ያልሆነው በአመራሮቻችን ድክመት ነው ሲል በይፋ ሲናገር ተስተውሏል። ማርሸት ሰሞኑን እስክንድር ከመንግስት ጋር በጀመረው ንግግር ዙሪያ ባንፀባረቀው ሃሳቡ ባዶነቱን አስመስክሯል የሚለው የኔዓለም መሬት ላይ የምንሞተው እኛ ሚዲያ ላይ በመውጣት በስማችን የሚነግደው ሌላ ነው ሲል የቡድኑን አመራሮች በስድብ አጠረግርጓል። ይህ ንግግር ቀጥታ የሚመለከተው ዘመነ ካሴን፣ አስረስ ማረን፣ ማረሸት ፀሃውን እና ዝናቡ ልንገረውን እንደሆነ የደረሱን መረጃዎች ያመላክታሉ።

“ጎጃም ውስጥ እኔ አውቃለሁ በሚል አባዜ የተጠመደ ብቻ ነው ያለው” የቆየ ሞላየቆየ ሞላ የጎጃሙ ጃውሳ መሪዎች በማንነቱ እንደሚጠሉት እና በዚህም ከሁለት ጊዜ በላይ አፈነውት እንዳቆዩት ያናገ...
31/01/2025

“ጎጃም ውስጥ እኔ አውቃለሁ በሚል አባዜ የተጠመደ ብቻ ነው ያለው” የቆየ ሞላ

የቆየ ሞላ የጎጃሙ ጃውሳ መሪዎች በማንነቱ እንደሚጠሉት እና በዚህም ከሁለት ጊዜ በላይ አፈነውት እንዳቆዩት ያናገራል። ሰሞኑንም ከጎጃሙ ጃውሳ የሚደርስበት ጫና እየከበደ በመምጣቱ ከቡድኑ እንቅስቃሴ እራሱን በሙሉ እንደሚያገልል ገልፆ እንደነበር ይታወቃል። የቆየ እነአስረስ እኔ አውቃለሁ ከማለት ውጭ የሌላውን ሃሳብ የማስተናገድ ፍላጎት እንደሌላቸውም በተደጋጋሚ ይገልፃል። አሁን አሁን የቆየ የጎጃሙ ጃውሳ መሪዎች የሚያደርሱበት አፈና እና ጭቆና ከአቅሙ በላይ መሆነን በተሰበረ መራሉ እየተናገረ ነው። እነአስረስ በፎቶ ጋጋታ ምንም እንዳልተፈጥረ ለማስመሰል እየተጋጋጡ ያሉ ቢሆንም የቆየ ከነሱ እንደማይቀጥ ወስኗል። ለዚህም ጎጃም ውስጥ እኔ አውቃለሁ በሚል አባዜ የጠመደ ብቻ ነው ያለው በሚል ለሚቀርቡት ታጣቂዎች ያስተላለፈው መልዕክት በቂ ማሳያ ነው።

የኢትዮጵያን ብልፅግና ለማሳለጥ እየታተረ የሚገኝ ፓርቲ!
31/01/2025

የኢትዮጵያን ብልፅግና ለማሳለጥ እየታተረ የሚገኝ ፓርቲ!

የጎጃሙ ጃውሳ መሪዎች የእርስ በርስ ሽኩቻ ተጧጡፎ ቀጥሏል !የጎጃሙ ጃውሳ አመራሮች በግል ጥቅም እና በስለጣን ጥም የናወዙ እንደሆኑ በገዛ ታጣቂዎቻቸው ይነገራል ። በዚህም የግል ጥቅማቸውን ...
31/01/2025

የጎጃሙ ጃውሳ መሪዎች የእርስ በርስ ሽኩቻ ተጧጡፎ ቀጥሏል !

የጎጃሙ ጃውሳ አመራሮች በግል ጥቅም እና በስለጣን ጥም የናወዙ እንደሆኑ በገዛ ታጣቂዎቻቸው ይነገራል ። በዚህም የግል ጥቅማቸውን በማሳደድ ታጣቂዎቹ ላይ ከፍተኛ ጫና በማሳደር ግምባር ቀደም ናቸው የተባሉት ዘመነ ካሴ እና አስረስ ማረ መሆናቸውንም ምንጮቻችን ገልፀዋል ። ዘመነ እና አስረስ ለስልጣናቸው ያሰጉኛል ብለው የጠረጠሩትን ታጣቂ በመረሸን እና ሚስጥራቸውን ያጋልጥብና ብለው የሰጉትን በማገት የሚያሰቃዩ ለሆድ አደሮች መሆናቸውን የገዛ ታጣቂዎቻቸው በምሬት ይናገራሉ ።

በዚህም አበጀ ጥላሁን የተሰኘ የጎጃሙ ጃውሳን የሚመራው "መርህ አልባ ትግል የትውልዱ ፈተና ነው " በማለት የጎጃሙ ጃውሳን በማንጓጠጥ ተናገረ ። አስረስን አብዝቶ እንደሚጠላው የሚታወቀው አበጀ ጥላሁን አሁን ላይ በግልፅ አስረስን ሲተቸው እና ከአስረስ ጋር መስራት እንደማይፈልግ በግልፅ እየተናገረ ይገኛል ። በዚህም የጎጃሙ ጃውሳ እርስ በርስ እየተነካከሱ እያለቁ እነደሆነ ግለፅ ነው ። ምክንያቱም ሌባ የሚስማማው ሲሰርቅ ብቻ ነው ።

“ሃብቴ እና ባዬ ትግሉን በገንዘብ ሽጠዋል” ደረጀ በላይሰሞኑን በተደጋጋሚ ጊዜ ሚዲያ ላይ እየቀረበ ያለው ደረጀ በላይ ከነሃብቴ ስለተለያዩበት ሚስጥር በይፋ እየገለፀ ይገኛል። ደረጀ ሃብቴ እ...
31/01/2025

“ሃብቴ እና ባዬ ትግሉን በገንዘብ ሽጠዋል” ደረጀ በላይ

ሰሞኑን በተደጋጋሚ ጊዜ ሚዲያ ላይ እየቀረበ ያለው ደረጀ በላይ ከነሃብቴ ስለተለያዩበት ሚስጥር በይፋ እየገለፀ ይገኛል። ደረጀ ሃብቴ እና ባዬ ከዘመነ ጋር ተመሳጥረው ከእስክንድር ጋር የሚንቀሳቀሱትን ታጣቂዎች ለማዳከም እያሴሩ እንደሆነ ከኢትዮ 360 ጋር ባደረገው ቆይታ መግለፁ የሚታወቅ ሲሆን ደረጀ ልጆቹን ያጣቸው በሃብቴ እና ባዬ ሴራ እንደሆነም በዚህ ቃለምልልስ ገልፆ ነበር። ከዚህም ውጭ ከመሳይ መኮንን ጋር ሌላ ቃለምልልስ ያደረገ ሲሆን በዚህ ላይም በድፍረት ሃብቴ እና ባዬ በዘመነ ካሴ ተደልለው ትግሉን በገንዘብ ሸጠዋል ሲል ቃል በቃል ተናግሯል። ደረጀ ሃብቴ30 ጊዜ አደረጃጀት ሲያደራጅ እና ሲያፈርስ የቆየውም የግል ጥቅሙን መሰረት ያደረገ እንቅስቃሴ ስለሚያደርግ ነው ብሏል። በመጨረሻም የግል ጥቅማችዉን በሚያሯሩጡት በነዘመነ እጅ ላይ በመውደቅ በኔ ላይ እጁን ማንሳት ጀመረ ሲል ከሃብቴ ጋር በይፋ መለያየቱን ገልጿል።

ጃውሳ የህብር ብሄራዊት ኢትዮጵያ ጠላት ነው !በጉጉት የሚጠበቀው  የአገው ፈረሰኞች ክብረ በዓል እንዳይከበር  ጃውሳ ከወዲሁ እንቅፋት እየሆነብን ነው ሲሉ የአገው ህዝብ እየተናገረ ነው ። ጃ...
31/01/2025

ጃውሳ የህብር ብሄራዊት ኢትዮጵያ ጠላት ነው !

በጉጉት የሚጠበቀው የአገው ፈረሰኞች ክብረ በዓል እንዳይከበር ጃውሳ ከወዲሁ እንቅፋት እየሆነብን ነው ሲሉ የአገው ህዝብ እየተናገረ ነው ። ጃውሳ ይህክብረ በዓል እንዳይከበር ስትራቴጂ ነድፎ በመንቀሳቀስ ላይ ይገኛል ። በዚህም ስለሺ ከበደ በመባል የሚታወቅ በአዊ ብሔረሰብ ዞን ፋግታ በተሰኘ አከባቢ የሚንቀሳቀስ አመራር ክብረ በዓሉ እንዳይከበር ከአሁኑ የዛቻ እና የማስፈራሪያ መልእክት በህዝቡ ላይ እየደረሰ ነው ። ከዚህም በተጨማሪ አስረስ ማረ ክብረ በዓሉ እኔ እያለው አይከበርም በማለት ታጣቂዎቹን በመያዝ በዓሉ እንዳይከበር እንቅስቃሴ ጀምሯል ።

ጃውሳ የህብረ ብሔራዊት ኢትዮጵያ ጠላት ነው የምንለው በምክንያት ነው !

ጃውሳ የአገው ፈረሰኞች ክብረ በዓል እንዳይከበር እየሰራ ነው ! በአማራ ክልል በአገው ብሔረሰብ ዘንድ በየአመቱ በደማቅ ሁኔታ የሚከበረው የአገው ፈረሰኞች ክብረ በዓአል እንዳይከበር ለማደናቀ...
31/01/2025

ጃውሳ የአገው ፈረሰኞች ክብረ በዓል እንዳይከበር እየሰራ ነው !

በአማራ ክልል በአገው ብሔረሰብ ዘንድ በየአመቱ በደማቅ ሁኔታ የሚከበረው የአገው ፈረሰኞች ክብረ በዓአል እንዳይከበር ለማደናቀፍ ጃውሳ እየሰራ ይገኛል ። የብሄር ብሄረሰቦች ጠላት የሆነው ጃውሳ ለአገዉ ብሔር ካለው ጥላቻ የተነሳ በዓሉ እንዳይከበር ከአሁኑ እየዛተ ይገኛል ። ይህ ደማቅ ክብረ በዓል የአገው ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያዊያን ጭምር ነው ለዛነው ጃውሳ የህብረ ብሄራዊት ኢትዮጵያ ጠላት ነው የሚባለው ። የአገውን ህዝብ አምርሮ የሚጠላው ጃውሳ በተደጋጋሚ ጊዜ ጎጥን መሰረት ያደረገ ጥቃት በህዝቡ ላይ ሲያደርስ ቆይቷል ።
ለብሄር ብሄረሰቦች ካለው ጥላቻ የተነሳ የገዛ ታጣቂዎቹን እንኳ በጎጥ በመከፋፈል ሲረሽን መቆየቱም የሚታወቅ ነው ።

የጎጃሙ ጃውሳ በቀንደኛ መሪዎቹ እየተከዳ ነው!ዘመነ ካሴ የሚመራው የጎጃሙ ጃውሳ አሁን ላይ እያበቃለት ይመስላል። ዘመነ እና አስረስ በፋኖ ስም በመነገድ ከርሳቸውን ለመሙላት ላይ ተጠምደዋል።...
31/01/2025

የጎጃሙ ጃውሳ በቀንደኛ መሪዎቹ እየተከዳ ነው!

ዘመነ ካሴ የሚመራው የጎጃሙ ጃውሳ አሁን ላይ እያበቃለት ይመስላል። ዘመነ እና አስረስ በፋኖ ስም በመነገድ ከርሳቸውን ለመሙላት ላይ ተጠምደዋል። በዚህም ሁለቱም ለምቾቶቻቸው ሲሉ ታጣቂውን አሳሩን ሲያበሉ ቆይተዋል። አካሄዳቸውን ማንችሎት እሱባለው እና የቆየ ሞላ በይፋ ሲቃወሙ የቆዩ ሲሆን አምባገነንነታቸው ከቀን ወደቀን እየተባባሰ በመምጣቱ ከቡድኑ በይፋ እራሳቸውን አግልለዋል።

በተጨማሪም በዛሬው እለት ጥላሁን አበጀ የተባለ የቡድኑ ቀንደኛ አመራር "ቡድኑ በቃኝ፣ ከዚህ በላይ እነዘመነን የምሸከምበት ትከሻ የለኝም፣ የጎጃም ፋኖ መሪ አጥቷል" በማለት ከቡድኑ በይፋ እራሱን አግልሏል።በአሁን ሰአት የጎጃም ጃውሳ ከአመራር እስከ ታጣቂ በቡድኑ ተስፋ እየቆረጠ ይገኛል።

መረጃ!!አስረስ የአገው ፈረሰኞች ክብረ በዓል እንዳይከበር ለሚመራቸው ታጣቂዎች ትዕዛዝ አስተላልፏል!  የአገው ብሔር ተወላጅ የሆኑ የገዛ ታጣቂዎችን ሲያሳድድ የቆየው ጃውሳ የአገው ጠል መሆኑ...
31/01/2025

መረጃ!!
አስረስ የአገው ፈረሰኞች ክብረ በዓል እንዳይከበር ለሚመራቸው ታጣቂዎች ትዕዛዝ አስተላልፏል!

የአገው ብሔር ተወላጅ የሆኑ የገዛ ታጣቂዎችን ሲያሳድድ የቆየው ጃውሳ የአገው ጠል መሆኑን ዳግም አስመስክሯል። እነአስረስ ማረ የሚዘውሩት የጎጃሙ ጃውሳ ሰሞኑን ከነየቆየ ሞላ ጋር በመሆን በለቀቁት ፎቶ የአገው ማንነት እንደሚያከብሩ ለማስመሰል ጥረት ያደረጉ ቢሆንም ታጣቂዎቹ በየዓመቱ የሚከበረው የአገው ፈረሰኞች ክብረ በዓል እንዳይከበር በድብቅ እየተንቀሳቀሱ እንደሆነ የደረሰን መረጃ ያመላክታል። በዚህም አስረስ ማረ ለሚመራቸው ታጣቂዎች እኛ ቆመን እያልን የሚከበር ምንም አይነት በዓል የለም ማለቱን ለማወቅ ተችሏል። በዓሉ እንዳይከበርም ስለሺ ለተባለ የቡድኑ አመራር ቀጭን ትዕዛዝ ማስተላለፉን መረጃዎች ያመላክታሉ።

አበጀ ጥላሁን ከነአስረስ ጋር ያለኝ ግንኙነት እዚህ ጋር ይብቃኝ ብሏል! የጎጃሙን ጃውሳ የሚዘወሩት እነአስረስ ማረ የግል ፍላጎታቸውን ብቻ እያሳደዱ እንደሆነ በርካታ የቡድኑ ታጣቂዎች በአንድ...
31/01/2025

አበጀ ጥላሁን ከነአስረስ ጋር ያለኝ ግንኙነት እዚህ ጋር ይብቃኝ ብሏል!

የጎጃሙን ጃውሳ የሚዘወሩት እነአስረስ ማረ የግል ፍላጎታቸውን ብቻ እያሳደዱ እንደሆነ በርካታ የቡድኑ ታጣቂዎች በአንድም በሌላ መንገድ ሲናገሩ ይስተዋላል። አስረስን እና ዘመነን በይፋ ሲቃወሙ ከተደመጡት መካከል ማንችሎት እሱባለው እና የቆየ ሞላ በዋናነት የሚጠቀሱ ሲሆን ሁለቱም ታጣቂዎች ከቡድኑ ጋር የመቀጠል ፍላጎት እንደሌላቸው በይፋ ገልፀዋል። ዛሬም አንድ ጥላሁን አበጀ የተባለ የቡድኑ አመራር “መርህ አልባ ትግል የትውልዱ ፈተና ነው” በማለት ከዚህ በኋላ ከጃውሳ ጋር እንደማይቀጥል በይፋ ገልጿል። አሁን ባለው ሁኔታ የጎጃሙ ጃውሳ ዋና ዋና በሚባሉት የቡድኑ ታጣቂዎች እየተከዳ ቀፎ ብቻ እየቀረ እንደሆነ ይህ በቂ ማሳያ ነው።

 #ይታወቅብዝሃነትን አምርሮ የሚጠየፈው የብሄር ብሄረሰቦች ጠላት የሆነው ጃውሳ የአገው ፈረሰኞች ክብረ በዓልን ለማደናቀፍ እየሰራ ይገኛል!ልዩነትን እና ብዝሃነትን አምርሮ የሚጠየፈው ጽንፈኛው...
31/01/2025

#ይታወቅ
ብዝሃነትን አምርሮ የሚጠየፈው የብሄር ብሄረሰቦች ጠላት የሆነው ጃውሳ የአገው ፈረሰኞች ክብረ በዓልን ለማደናቀፍ እየሰራ ይገኛል!

ልዩነትን እና ብዝሃነትን አምርሮ የሚጠየፈው ጽንፈኛው ቡድን በየአመቱ ባማረ እና ውብ በሆነ መልኩ የሚከበረውን የአገው ፈረሰኞች ክብረ በዓል ለማደናቀፍ እየተውተረተረ ስለመሆኑ ከታማኝ ምንጮች መረጃን ማግኘት ችለናል። በተለይም ስለሺ ከበደ በመባል የሚታወቅ በአዊ ብሔረሰብ ዞን ፋግታ ለኮማ ወረዳ የሚንቀሳቀስ ጽንፈኛ አመራር ለአገው ህዝብ ካለው የመረረ እና የከረረ ጥላቻ በመነሳት ይህንን ደማቅ ክብረ በአል ለማበላሸት ጥረት እያደረገ እንደሚገኝ ለማወቅ ተችሏል። አገው የሚባል ብሄረሰብ የለም የሚል አቋም የሚያራምደው ይሄ ጽንፈኛ ሃይል በተደጋጋሚ ጊዜ በብሄረሰቡ ተወላጆች ላይ በሚፈፅመው አ*ሰቃቂ ወንጀሎች ይታወሳል።

ሰበር መረጃየቆየ ሞላ በማህበራዊ ሚዲያ ላሰራጨው መረጃ ማስተባበያ እንዲሰጥ ጫና እየደረሰበት ነው!ሰሞኑን የቆየ ሞላ ከነአስረስ ማረ አላስፈላጊ ጫና እየደረሰብኝ ነው በማለት ከቡድኑ እራሱን ...
30/01/2025

ሰበር መረጃ
የቆየ ሞላ በማህበራዊ ሚዲያ ላሰራጨው መረጃ ማስተባበያ እንዲሰጥ ጫና እየደረሰበት ነው!

ሰሞኑን የቆየ ሞላ ከነአስረስ ማረ አላስፈላጊ ጫና እየደረሰብኝ ነው በማለት ከቡድኑ እራሱን እንደሚያገልል ማሳወቁ ይታወሳል። ታጣቂው ብዙን ጊዜ የአገው ብሔር ተወላጅ በመሆኑ የአገው ሸንጎ ያደራጃል በሚል እነአስረስ ሲያፍኑት እና ኢ-ሰብዓዊ ድርጊት ሲፈፅሙበት እንደቆዩ በግልጽ መናገሩን ከቡድኑ አፈትልከው የደረሱን መረጃዎች ይጠቁማሉ። የቆየ በማህበራዊ ሚዲያም በቡድኑ ተስፋ መቁረጡን የገለፀ ሲሆን ከዚህ በኋላ ከአስረስ ጋር እንኳን አመራር ሆኜ አባልም ሆኜ አልቀጥልም ብሏል። ይህም በነአስረስ የሚዘወረውን የጎጃሙን ጃውሳ ክፉኛ አስደንግጧል። ከዚህ የተነሳ አስረስ የቆየ ወደሚንቀሳቀስበት አካባቢ በማቅናት የቆየ በማህበራዊ ሚዲያ ላስተላለፈው መልዕክት በአስቸኳይ ማስተባበያ እንዲሰጥ ትዕዛዝ ሰጥቶት መጥቷል። ከየቆየ ጋርም ፎቶ በመነሳት በቡድኑ መካከል ምንም እንዳተፈጠረ እና የቆየ ወዳለበት አካባቢ ያቀናዉም የአገው ፈረሰኞች ቀን ለማክበር እንደሆነ ለማስመሰል ጥረት እየተደረገ ነው። የቆየም በተመሳሳይ ሁኔታ እንዲያስተጋባ ከፍተኛ የሆነ ጫና እየደረሰበት እንደሆነ የቡድኑ አመራር የሆነው አዲሱ ፈጠነ ተናግሯል።

ጃዋር ሰሚ አጥቶ እንዳበደ ው*ሻ እያለከለከ ነውእራሱን እንደ ምሁር ፖለቲከኛ የሚያየው ጃዋር በምስኪኑ ህዝብ ነግዶ ማትረፍ የለመደ የደም ነጋዴ መሆኑ ከህዝብ የተደበቀ ሚስጥር አይደለም ። በ...
30/01/2025

ጃዋር ሰሚ አጥቶ እንዳበደ ው*ሻ እያለከለከ ነው

እራሱን እንደ ምሁር ፖለቲከኛ የሚያየው ጃዋር በምስኪኑ ህዝብ ነግዶ ማትረፍ የለመደ የደም ነጋዴ መሆኑ ከህዝብ የተደበቀ ሚስጥር አይደለም ። በሚያራምደው ርካሽ ፖለቲካ ህዝብን ከህዝብ ጋር እያጋጨ በሚያገኘው ትርፍ ከርሱን ሲሞላ ቆይቷል ። ሆኖም አሁን ላይ ተረሳሁ ሰሚ አጣው የሚል ነጠላ ዜማ እያዜመ ይገኛል ። የህዝብን ትኩረት ለመሳብ በማያገባው እየገባ ቢለፈልፍም ህዝብ አንቅሮ ከተፋው ቆይቷልና አባከና የሚለው አጥቷል ። በዚህም ግራ የገባው ጃዋር የስራ ዘርፉን ቀይሮ መሃፍ ይዞ ብቅ ቢልም የተሳካለት አይመስልም ። ጃዋር ያልገባው ነገር የኢትዮጵያ ህዝብ አንቅሮ ከተፋው እንደቆነ ነው ። ውሻ ብቻ ነው ወደ ትፋቱ የሚመለሰው ጃዋር እውነታውን እየመረረህም ቢሆን ዋጠው

“ምሬ ወዳጆ መሬት ላይ የሌለ ብርጌድ እና ክፍለጦር ቢቆጥር ማን ይሸወዳል” ሃብታሙ አያሌውሃብታሙ አያሌው ሰሞኑን ከእስክንድር ነጋ ጋር ባደረገው ቆይታ ዘመነ እና በዙሪያው የተሰበሰቡ ታጣቂዎ...
30/01/2025

“ምሬ ወዳጆ መሬት ላይ የሌለ ብርጌድ እና ክፍለጦር ቢቆጥር ማን ይሸወዳል” ሃብታሙ አያሌው

ሃብታሙ አያሌው ሰሞኑን ከእስክንድር ነጋ ጋር ባደረገው ቆይታ ዘመነ እና በዙሪያው የተሰበሰቡ ታጣቂዎች እስክንድር ለምን ከመንግስት ጋር ጀመረ በማለት እየተፍጨረጨሩ እንደሆነ ማንሳቱ ይታወሳል። አያይዞም ሰሞኑን የአማራ ፋኖ በወሎ በሚል ምሬ ይፋ ያደረገውን የቡድኑን አደረጃጀት ቀፎ ነው ሲል መግለፁ ያታወሳል። ምሬ በዋናነት ይህን አደረጃጀት ይዞ ብቅ ያለው ኮሎኔል ፋንታሁንን ለማንኳሰስ ነው ያለው ሃብታሙ ምሬ ልክ እንደአለቃው መሬት ላይ የሌለ ነገር መዘባረቅ ከጀመረ ቆይቷል ብሏል። ምሬ ወዳጆ መሬት ላይ የሌለ ብርጌድ እና ክፍለጦር ቢቆጥር ማን ይሸወዳል በማለትም ምሬ ጥምረት ፈጥረናል በሚል የዘረዘራቸው አደረጃጀቶች መሬት ላይ የሌሉ መሆናቸውን ገልጿል።

“ልጆቼን  ከጉያዬ የነጠቁኝ ፋኖ መሳይ ባንዳዎች ሊገድሉኝ እየዛቱብኝ ነው” ደረጀ በላይደረጀ በላይ በነሃብቴ ወልዴ የሚመራው የጃውሳ ክንፍ በተደጋጋሚ ጊዜ የመ*ግደል ሙከራ እንዳደረገበት እና...
30/01/2025

“ልጆቼን ከጉያዬ የነጠቁኝ ፋኖ መሳይ ባንዳዎች ሊገድሉኝ እየዛቱብኝ ነው” ደረጀ በላይ

ደረጀ በላይ በነሃብቴ ወልዴ የሚመራው የጃውሳ ክንፍ በተደጋጋሚ ጊዜ የመ*ግደል ሙከራ እንዳደረገበት እና አሁንም ለህይወቱ እንደሚሰጋ በተደጋጋሚ ጊዜ ሲናገር መቆየቱ ይታወሳል። ሰሞኑንም ከመንግስት ጋር በተጀመረው የሰላም ንግግር ዙሪያ ከኢትዮ360 ሚዲያ ጋር ቆይታ ያደረገው ደረጀ ሃብቴ እና ባዬ ከአለቃቸው ዘመነ በሚወስዱት አቅጣጫ መሰረት ከእስክንድር ጋር ወግነሃል በማለት መውጫ መግቢያ አሳጥተውኛል ሲል ተደምጧል።

እንደአንድ ግለሰብ የፈለኩትን ሰው የመከተል እና የመደገፍ መብት አለኝ የሚለው ደረጀ እስክንድርን በመከተሌ ሁለት ልጆቼን በሴራ የነጠቁኝ አካላት ዛሬም ሊተውኝ አልቻሉም ብሏል። ደረጀ ቃል በቃልም በሴራ ልጆቼን ከጉያዬ የነጠቁኝ ፋኖ መሳይ ባንዳዎች ሊገድሉኝ እየዛቱብኝ ነው ሲል ተደምጧል።

የደረጀ ልጆች የተገደሉት በሃብቴ እና ባዬ ነው ማለት?

ኢትዮጵያዊነት የተምታታበት ጃዋር ስለ ኢትዮጵያ ፖለቲካ ማውራት አይችልም!የሃይማኖት እና የብሔር ቀውስ ጠንሳሽ የሆነው ጃዋር የብዙሃን ደም እና እንባ በእጁ አለ። ጃዋር በኢትዮጵያ ውስጥ ለተ...
25/01/2025

ኢትዮጵያዊነት የተምታታበት ጃዋር ስለ ኢትዮጵያ ፖለቲካ ማውራት አይችልም!

የሃይማኖት እና የብሔር ቀውስ ጠንሳሽ የሆነው ጃዋር የብዙሃን ደም እና እንባ በእጁ አለ። ጃዋር በኢትዮጵያ ውስጥ ለተፈጠሩ ቀውሶች ቁጥር አንድ ተጠቃሽ ነው።አሁን ላይ እጁን ሳይታጠብ ስለ ኢትዮጵያ ማውራት አይችልም። ስለ ኢትዮጵያ ለማውራት የሚያበቃ ስብዕና ሆነ ሞራል የለውም። ስለ ኢትዮጵያ ፖለቲካ ለመናገር ኢትዮጵያዊነትን ማውቅ ይቀድማል። በኢትዮጵያ ፖለቲካ ድርሻ የሚኖራቸው ኢትዮጵያዊነት ምን እንደሆነ ለሚያውቁ ነው። እንደ ጃዋር አይነት ጥቅመኞት ሲተቹ እና ሲሳደቡ ይኖራሉ እንጂ በኢትዮጵያ ፖለቲካ ስፍራ አያገኙም።

Address

Addis Ababa

Telephone

+251936624471

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when I Hope posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share