Afar forces

Afar forces "ሁሉም በጊዜው ይሆናል 🤞
(1)

ትናንት የTdfና የሻእቢያ ወታደር አፋር ላይ ባደረጉት ጥቃት ከ2 ሺ በላይ ሰዎች ከነበሩበት ቦታ ተፈናቅለው !!Afar forces
06/11/2025

ትናንት የTdfና የሻእቢያ ወታደር አፋር ላይ ባደረጉት ጥቃት ከ2 ሺ በላይ ሰዎች ከነበሩበት ቦታ ተፈናቅለው !!

Afar forces

06/11/2025

የአዳግራት ወጣቶች ጦርነት በቃን ለሻዕቢያ ተላላኪዎች አንወጋም እያለ ድምፁን እያሰማ ይገኛሉ..!! ゚viralシfypシ゚ 😍😍

ሰበር ዜና‼️"ትናንት ማታ የቲdf ሰራዊትና የሻእቢያ ሰራዊት"ጦርነት የከፈቱበት ልዩ ቦታ ይሄ ነው !!
06/11/2025

ሰበር ዜና‼️

"ትናንት ማታ የቲdf ሰራዊትና የሻእቢያ ሰራዊት"ጦርነት የከፈቱበት ልዩ ቦታ ይሄ ነው !!

05/11/2025

የመሳሪያ ድምፅ የናፈቀው ኢትዮጵያዊ ያለ አይመስለኝም ⚡️ ከቲplf ውጭ 😍

ከአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት የተሰጠ መግለጫ ከጥፋቱ የማይመረው ጉጅሌው የህወሓት ቡድን በዛሬው ዕለት በአፋር ክልል ወሰን ውስጥ በማግባት 6 መንደሮችን በጉልበት በመቆጣጠር ንጹሃንን በሞ...
05/11/2025

ከአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት የተሰጠ መግለጫ

ከጥፋቱ የማይመረው ጉጅሌው የህወሓት ቡድን በዛሬው ዕለት በአፋር ክልል ወሰን ውስጥ በማግባት 6 መንደሮችን በጉልበት በመቆጣጠር ንጹሃንን በሞርታርና በዙ-23 በመደብደብ የተለመደውን የሽብር ተግባሩን በግልጽ ጀምሯል።

በዛሬው ዕለት ማለትም በቀን 26/02/2018 ዓ/ም የአዛውንቶች የህወሓት ጉጅሌ በአፋር ክልል በዞን ሁለት በመጋሌ ወረዳ ቶንሳ ቀበሌ ዋራዓ እና ሚልኪ በሚባሉ ልዩ አካባቢዎች ወሰን ተሻግሮ በመግባት ከምሽቱ አንድ ሰአት አካባቢ በንጹሐን የአፋር አርብቶ-አደሮች ላይ የከባድ መሳሪያ ተኩስ በመክፈት የፕሪቶሪያ ስምምነትን በግጭት አዋጅ በግልጽ አፍርሷል።

ይህ የህወሓት ጣብ-ጫሪ ቡድን በቶንሳ ቀበሌ ላይ ተኩስ በሚከፈትበት ወቅት ሰላም ወዳድ የአፋር ሽማግሌዎች እንድመለሱ ቢማፀኗቸውም ጉጅሌው ግን አሻፈረኝ በማለት ግጭቱን አስከትሏል። ይህ ከትናንት ጥፋቱ የማይማረው ተስፋ ቢሱ የህወሓት ጉጅሌ ቡድን ከድርጊቱ በአስቸኳይ ካልተቆጠበ የአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት የዜጎች ደህንነትና የወሰኑን ክብር የማስጠበቅ፣ እንዲሁም ራስን ከማንኛውም ውጫዊ ጥቃት የመከላከል ኃላፊነቱን እንደሚወጣ እንገልፃለን።

ሰበር ዜና‼️የህወሃት ታጣቂዎች እና የሻቢያ ልዑካን ወደ አፋር ቶንሳ  ቀበሌ ገብተው ግልጽ ጦርነት ጀምረዋል። የፕሪቶሪያን ስምምነት ሙሉ በሙሉ አፍርሰዋል!!እነዚህ ፎቶዎች የአፋር  መጋሌ ወ...
05/11/2025

ሰበር ዜና‼️
የህወሃት ታጣቂዎች እና የሻቢያ ልዑካን ወደ አፋር ቶንሳ ቀበሌ ገብተው ግልጽ ጦርነት ጀምረዋል። የፕሪቶሪያን ስምምነት ሙሉ በሙሉ አፍርሰዋል!!

እነዚህ ፎቶዎች የአፋር መጋሌ ወረዳ ቶንሳ ቀበሌ የTPLF ሰራዊት ጦርነት የከፈተበት አከባቢ ምስል ነው!!

Afar forces

05/11/2025

ሰበር ዜና ‼️
የህወሃት ጦረኞች 12:50 ላይ ከአፋር መጋሌ ወረዳ ቶንሳ ቀበሌ ገብተው ጦርነት መክፈታቸው ተረጋግጧል ‼️

"የአፋር መዲና "በኮርደር ልማት አሸብርቃለች 💥🌃❤                                     🇪🇹🇪🇹🇪🇹     💥❤💟
05/11/2025

"የአፋር መዲና "በኮርደር ልማት አሸብርቃለች 💥🌃❤

🇪🇹🇪🇹🇪🇹 💥❤💟

የኤርትራን የመገንጠል ትግል የጀመረው ሸእቢያ ሳይሆን ጀብሀ ነው። ኢሳያስ አፈወርቂ የጀብሀ አባል ነበር። ጀብሀ ቆለኛው የኤርትራ ክፍልን ያካለለ ሲሆን አብዛኛው አባሉም ሙስሊም ነበር። ስያሜ...
02/11/2025

የኤርትራን የመገንጠል ትግል የጀመረው ሸእቢያ ሳይሆን ጀብሀ ነው። ኢሳያስ አፈወርቂ የጀብሀ አባል ነበር። ጀብሀ ቆለኛው የኤርትራ ክፍልን ያካለለ ሲሆን አብዛኛው አባሉም ሙስሊም ነበር። ስያሜውም አረብኛ ሲሆን ጀብሀ ማለት ግንባር ማለት ነው። ሙሉ ስሙ " ጀብሀ አልተህሪሪል ኢርትርያ" جبهة التحرير الإريترية ይባላል። የኤርትራ ነፃ አውጭ ግንባር እንደማለት። በትግሪኛው " ተጋደሎ ሓርነት ኤርትራ" ይባላል።

ታዲያ ኢሳያስ አፈወርቂ ጀብሀን ሙስሊም ይበዛበታል ፤ ደገኛውን የክርስታያኑን ክፍል በደንብ አላቀፈም በሚል ከጀብሀ ተገነጠለና የራሱን ድርጅት መሰረተ። ስሙንም ሸእቢያ አለው። ሸእቢያ አሁንም ቃሉ አረብኛ ሲሆን ህዝባዊ ማለት ነው። ከጀብሀ ለመለየት ሸእቢያን ጨመሩበት እንጅ ስያሜ الجبهة الشعبية لتحرير إريتريا ነው። የኤርትራ ህዝብ ነፃ አውጭ ግንባር እንደማለት ነው። የመጀመሪያው የኤርትራ ነፃ አውጭ ግንባር ይሄኛው ደግሞ የኤርትራ ህዝብ ነፃ አውጪ ግንባር። ህዝብ የምትለው ቃል ብቻ ነው የምትለየው።

እና ኢሳያስ ሙስሊሞች ይበዙበታል ብሎ ተገንጥሎ ሸእቢያን ከመሰረተ በሗላ ደደቢት በረሀ ላይ ከተመሰረተው የትግራይ ህዝብ ነፃ አውጭ ግንባር ወይንም በትግርኛው " ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ" ህወሓት ጋር ጥምረት ፈጠረ። ሸእቢያ የኢትዮጵያ የወቅቱ ጠላቶች ከሆኑት ከግብፅ ፣ ሊቢያ ፣ ኢራቅ ፣ ሳኡዲ አረቢያ ፣ ቻይና ፣ ሱዳን ፣ ቻይና ፣ ኩዌይትት ወዘተ ሀገራት ከሚያገኘው የመሳሪያ እና የገንዘብ ድጋፍ ፤ እንድሁም ስልጠናና የቴክኒክ ድጋፍ ለህወሓት ሲሰጠው ህወሃት ባምላሹ የሰው ሀይል ይሰጠው ነበር።

ታዲያ በዚህ መሀል የኤርትራን የመገንጠል ትግል የጀመረው ጀብሀ ከኢትዮጵያ ጋር የመገንጠል ሀሳቡን እንደተወ የኤርትራዊያን መብት ከተከበረ ፤ የማደግ ነፃነታቸው ከተረጋገጠና መንግስት የኤርትራን ህዝብ ኢኮኖሚያዊ ፖለቲካዊ እና ማህበራዊ ጥያቄዎች ከሰማና ለመፍትሄ ከተንቀሳቀሰ ኢትዮጵያን መዋጋት እንደማይፈልግ ለደርግ ያሳውቃል። ደርግም የጀብሀን ጥያቄ ሰምቶ በመቀበል ሁለቱ አካላት ድርድር ይጀምራሉ።

ይህን የሰሙት ሸእቢያና ህወሓት ከውጭ አጋሮቻቼው ጋር ሆነው በጀብሐ ላይ እርምጃ መውሰድ እንዳለባቸው ይወስናሉ። እናም ሁለቱ ሀይሎች ጥምረት ፈጠሩና በጀብሐ ላይ ጦርነት ከፈቱ። በጦርነቱም ከፍተኛ የኢትዮጵያ ጠላቶች እገዛ ያላቸው ሸእቢያና ህወሓት አሸናፊ ሲሆኑ ጀብሐ ተሸንፎ ፈራረሰ።

ከዚያ በሗላ ነው ሸእቢያና ህወሓት ሀይላቸውን አጠናክረው ከአሜሪካ እስከ አረብ ሀገራት በሚያገኙት የትየለሌ ድጋፍ ኢትዮጵያን ቆራርሰው የጣሏት።

የሁለቱ ቡድኖች አላማ ሸእቢያ ኤርትራን ህወሓት ደግሞ ትግራይን ገንጥለው የየራሳቸውን ሀገር ለመመስረት የነበረ ቢሆንም ባልታሰበ መልኩ ቀሪዋን ኢትዮጵያ የመቆጣጠር እድል ያገኘው ህወሓት ትግራይን ሀገር የማድረግ ሀሳቡን ቀይሮ ስልጣን እስከያዝኩ ኢትዮጵያን መርቼ ከወደቅኩኝ ግዛቴን አስፍቼ እገነጠላለሁ በማለት ለ 27 አመት ኢትዮጵያን መምራት ችሏል።
ከዚያ በሗላ ከስልጣን ሲወገድ ትግራይን የመገንጠል ሀሳቡን ዳግም አንቀሳቅሶ ነፍጥ ቢያነሳም በኢትዮጵያ መከላከያ ሀይል በመሸነፉ አሁን ላይ ልክ እንደ ድሮው ከሻእቢያ ጋር ጥምረት በመፍጠር የመጨረሻ እድሉን ለመሞከር እየተዘጋጀ ይገኛል።

Seid Mohammed Al-Habeshiy ✍️

02/11/2025

ዛሬ በራያ አካባቢዎች ከህውሃት አርሚ 33፣43 እና 44 የተውጣጡ 237 ተዋጊዎች ወደ ሀራ መሬት TPF ኃይል ተቀላቀሉ‼️

02/11/2025

I gained 46,118 followers, created 135 posts and received 216,909 reactions in the past 90 days! Thank you all for your continued support. I could not have done it without you. 🙏🤗🎉

Address

Addis Ababa

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Afar forces posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share