Afar forces

Afar forces "ሁሉም በጊዜው ይሆናል 🤞
(1)

09/10/2025

📌 የኢሳያስ መንግስት ከእነ ደብረፅዮን እና ከተቃዋሚዎች ጋር በመሆን ሀገር ለማተራመስ አቅደው እየሰሩ ነው

📌 ህወሀት በየቀበሌው ወጣቶች ስጡን ወደጦርነት እንላክ የሚል ዘመቻ ጀምሯል

📌 “ፅምወዶ” የሚባለውን ጥምረት ህዝበ‍ኡ አልተቀበለውም

ከጀነራል ፃድቃን ገ/ትንሳኤ ጋር የተደረገውን

ይጎብኙ ይወዳጁ 👇
Afar forces


ሰበር ዜና‼️ጀነራሉ ከስልጣን እንዲወገዱ ፕሬዝዳንት ኢሳያስ ማዘዛቸው ተሰማ!ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ጀነራሉ ከስልጣን እንዲወገዱ ትእዛዝ መስጠታቸው ተሰምቷል። ኢሳያስ ትእዛዙን የሰጡት ለ...
08/10/2025

ሰበር ዜና‼️

ጀነራሉ ከስልጣን እንዲወገዱ ፕሬዝዳንት ኢሳያስ ማዘዛቸው ተሰማ!

ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ጀነራሉ ከስልጣን እንዲወገዱ ትእዛዝ መስጠታቸው ተሰምቷል። ኢሳያስ ትእዛዙን የሰጡት ለሕወሓት እንደሆነም ተነግሯል። ይሀን ሚስጥር ያጋሩት ደግሞ ከወራት በፊት የፊልድ ማርሻሉ አማካሪ ሆነው ተሾሙ በሚል ስማቸው የተነሳው ጀነራል ጻድቃን ናቸው። ጀነራል ጻድቃን ከዚህ በተጨማሪ ስለ ፋኖ ኃይሎች እንቅስቃሴ ያልተጠበቀ አስተያየት ሰጥተዋል።

ጀነራል ታደሰ ወረደ የመወገድ አደጋ እንደተደቀነባቸው በአሁኑ ወቅት ከመቀሌ ሸሽተው አዲስ አበባ የሚገኙት ሌ/ጀነራል ፃድቃን ገ/ትንሳኤ ገልጸዋል፡፡ ህወሓት እና ሻዕቢያ ጀምረውታል የተባለውን ጥምረት ለማጠናከር ጀነራል ታደሰ ወረደ እንቅፋት ሆነዋል የሚል ግምገማ እንዳላቸው ጀነራል ፃድቃን አዲስ በሰጡት ቃለ መጠይቅት ተናግረዋል፡፡

ጀነራሉ በወቅታዊ ጉዳይ ለኤንቢሲ ኢትዮጵያ ቴሌቪዥን በሰጡት ቃለ መጠይቅት ሻዕቢያ ጀነራል ታደሰ ወረደ መወገድ አለባቸው የሚል ቅድመ ሁኔታ አስቀምጧል ብለዋል፡፡ በዚሁ ቅድመ ሁኔታ መሰረት ጀነራል ታደሰ ወረድን ማስወገድ ለህወሓት የተሰጠ የቤት ሥራ ነው ተብሏል፡፡

ተቀንጭቦ በተሰራጨው በዚህ ቃለ ምልልስ፣ ጀነራል ታደሰ በመፈንቅለ አስተዳደር የተባረሩትን ጌታቸው ረዳ የፕሬዝዳንትነት ሥልጣን ሲረከቡ የፈረሟቸውን ስምንት ነጥቦች አለመፈጸማቸውን ጀነራል ፃድቃን ገልጸዋል፡፡ በዓለም አቀፍ ማኅበረሰቡ ዘንድ የፈረሙትን ነጥብ አንዱን አልፈጸሙም ያሉት ጀነራል፣ “ተፈናቃዮችን አልመለስም፣ ከውጭ ኃይሎች ጋር መገናኘቱን አላስቆመም” በማለት ከሰዋል፡፡

በህወሓት አቅራቢነት በጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ የተሾሙት ጀነራል ታደሰ፣ ህወሓት የጀመረውን የውጭ ግንኙነት ለማስቆም የቃል ኪዳን ሰነድ መፈረማቸው ይታወሳል፡፡ ይሁን እንጂ ጀነራሉ ከተሾሙ በኋላ “ጽምዶ” በሚል የተጀመረውን የህወሓት እና የሻዕቢያ ግንኙነት፣ በሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት ላይ የተመሰረተ ከሆነ እንደማይቃወሙ መግለጻቸው ይታወሳል፡፡

ጀነራሉ በቃለ መጠይቁ የኤርትራ ባለሥልጣናት እንደ ህወሓት እና ፋኖ ያሉ የመንግሥት ተቀናቃኝ ኃይሎችን በማስተሳሰር ኢትዮጵያ የማተራመስ እንቅስቃሴ ውስጥ ገብተዋል ብለዋል፡፡ ህወሓት በግልት ከኤርትራ ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ አስተዳደረ ጋር አብሯል ያሉት ጀነራሉ፣ የጀመሩት ግንኙነት ሕዝባዊ ተቀባይነት እንዳገኝ እየራ መሆኑንም ጠቁመዋል፡፡

የሻዕቢያ እና የህወሓትን ጥምረት ለትግራይ ሕዝብ ለማሳመን የሚቀርበው ምክንያት “ወልቃይትን ለማስመለስ ከኢሳያስ ጋር እንተባበራለን” በሚል መሆኑን ጀነራሉ ተናግረዋል፡፡ እንዲሁም “ሕዝብ ለሕዝብ ቢገናኝ ምን ችግር አለው” የሚል ሀሳብ በማንሳት ግንኙነቱ በሕዝብ ዘንድ ተቃባይነት እንዲያገኝ እየሞከሩ ነው ብለዋል፡፡

ይሁን እንጂ እንደ ጀነራል ፃድቃን ግምግማ የትግራይ ሕዝብ የህወሓትን “ኮርኳሪ” ማደናገሪያ ሀሳብ አይቀበልም ብለዋል፡፡ ህወሓት ከሰሞኑ ከ2 ሺህ በላይ የሕዝብ ተወካይ ናቸው ያላቸውን ካድሬዎች ሰብስቦ ባካሄደው ስብሰባ ከኤርትራ ጋር በሕዝብ ለሕዝብ ስም የተጀመረው ግንኙነት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል፡፡

゚viralシfypシ゚ ‎ , #ሼር

ቡርኪናፋሶ❗የቡርኪናፋሶ መንግስት የስለላ ስራ በመስራት ወሳኝ መረጃዎችን ወደ ሀገራቸው ልከዋል ያለቻቸውን የአውሮፓ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅት(NGO) ሠራተኞችን አስራለች። በዚህ ጉዳይ ላይ ...
08/10/2025

ቡርኪናፋሶ❗
የቡርኪናፋሶ መንግስት የስለላ ስራ በመስራት ወሳኝ መረጃዎችን ወደ ሀገራቸው ልከዋል ያለቻቸውን የአውሮፓ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅት(NGO) ሠራተኞችን አስራለች። በዚህ ጉዳይ ላይ የተጠረጠሩ እስካሁን 8 ሰዎች የታሰሩ ሲሆን ሶስቱ አውሮፓዊያን ናቸው።

🇧🇫

ይህ ትናንት፣ ዛሬም፣ ነገም ያሉበት ሁኔታ ነው። 💔  😭
08/10/2025

ይህ ትናንት፣ ዛሬም፣ ነገም ያሉበት ሁኔታ ነው። 💔
😭

 #መረጃ❗ ኤርትራ‼️የኤርትራ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኦስማን ሳላህ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ ላይ ያደረጉት ንግግር ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂን አላስደሰተም።በስብሰባው ንግ...
08/10/2025

#መረጃ❗ ኤርትራ‼️
የኤርትራ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኦስማን ሳላህ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ ላይ ያደረጉት ንግግር ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂን አላስደሰተም።
በስብሰባው ንግግር ማድረግ የነበረባቸው ፕሬዝዳንት ኢሳያስ መገኘት ባለመቻላቸው ኦስማን የኤርትራን መንግስት ወክለው ንግግር አድርገዋል።
ኦስማን "በኤርትራ ላይ የተጣለው ማዕቀብ በአስቸኳይ እንዲነሳ እንጠይቃለን፣እንዲሁም በቀይ ባህር ዙሪያ የኤርትራን ሉዓላዊነት ባከበረ መልኩ ለመወያየት ዝግጁ ነን..." ሲሉ ኦስማን ለ12 ደቂቃ ያህል ያደረጉት ንግግር በኤርትራ መንግስት ሚዲያ ላይ እንዳይተላለፍ መከልከሉ ታውቋል።
(አዩዘሀበሻ)

ለ አዳዲስ እና ወቅታዊ መረጃዎች ለማግኘት
Afar forces

የእስራኤልን የጋዛ ከበባ በመስበር ርዳታ ለማድረስ ከተጓዙ የግሎባል ሱሙድ መርከቦች መካከል ማሪያ ክሪስቲን የተሰኘችው ካፒቴን የነበረው ጣሊያናዊው አክቲቪስት ቶማሶ ቦርቶላዚ፣ በእስራኤል እስ...
07/10/2025

የእስራኤልን የጋዛ ከበባ በመስበር ርዳታ ለማድረስ ከተጓዙ የግሎባል ሱሙድ መርከቦች መካከል ማሪያ ክሪስቲን የተሰኘችው ካፒቴን የነበረው ጣሊያናዊው አክቲቪስት ቶማሶ ቦርቶላዚ፣ በእስራኤል እስር ቤት ታስሮ ጉዞው እንዲሰናከል ከተደረገ በኋላ ወደ እስልምና መመለሱን ለአናዶሉ ኤጀንሲ ጋዜጠኞች ነግሯቸዋል፡፡ (ሚንበር ቲቪ)
★ ★ ★

አል ቁድስ ብርጌዶች፡-እኛ እና ሁሉም የፍልስጤም ተቃዋሚ አንጃዎች ይህንን ጦርነት እና በጋዛ ሰርጥ ውስጥ ያሉ ወገኖቻችንን ስቃይ የምናስቆምበትን መንገድ ለመፈለግ ሁሉንም አይነት ጥረት እንደ...
07/10/2025

አል ቁድስ ብርጌዶች፡-

እኛ እና ሁሉም የፍልስጤም ተቃዋሚ አንጃዎች ይህንን ጦርነት እና በጋዛ ሰርጥ ውስጥ ያሉ ወገኖቻችንን ስቃይ የምናስቆምበትን መንገድ ለመፈለግ ሁሉንም አይነት ጥረት እንደምናደርግ እናረጋግጣለን።

የጽዮናዊው አካል ጦርነቱን ለማቆም ቃል ከገባበት የተከበረ የልውውጥ ስምምነት በስተቀር የጠላት እስረኞች የቀን ብርሃን እንደማያዩ እና ሌላ ዘዴ እንደማይመልሳቸው እናረጋግጣለን።

የተቃውሞው መሳሪያ መሬቱን ነፃ ለማውጣት እና ጠላትን ለመዋጋት የተፈጠሩ መሳሪያዎች መሆናቸውን ደግመን እንገልፃለን። እነዚህ ሁለት ግቦች እስኪሳኩ ድረስ መሳሪያዎቻችን ከኢላማቸው ላይ ለአፍታ አይነሱም።

በጽዮናውያን የግፍ እስር ቤት ላሉ ጀግኖች እስረኞቻችን ሰላምታ እናቀርብላቸዋለን፤ ድጋፍም እናደርጋለን። በነሱ ላይ የጠላት ፖሊሲ ከባድ እንደሆነ እናውቃለን ነገር ግን ነፃነት ቅርብ እንደሆነ እና እፎይታ እንደማይቀር ቃል እንገባላቸዋለን።

በዚህ የተከበረ ጦርነት ጉልህ እና ጠቃሚ ድጋፍ ላደረጉልን እና ምርጥ መሪዎቻቸውን እና ተዋጊዎቻቸውን ላበረከቱልን በሂዝቦላህ ላሉ ወንድሞቻችን ታላቅ ሰላምታችንን እናቀርባለሁ።

የክብር መገለጫ በሆነች ሀገር በየመን ላሉ ወንድሞቻችን በተለይም የአንሳር አላህ እንቅስቃሴ ምርጥ ደጋፊና ረዳት ለሆኑት ወንድሞቻችን ለቃል ኪዳኑ ታማኝ ሆነው የጽዮናዊው ወራሪ አካል ለሁለት አመታት በሚሳኤል፣ ሰው አልባ አውሮፕላኖች እና በአጥፍቶ ጠፊ ጀልባዎች ዘመቻ በማድረግ ለጋዛ እና ህዝቦቿ ድጋፍ ማድረጋቸውን በመቀጠላቸው ለእነሱ ያለንን ታላቅ አክብሮት እንገልፃለን።

Afar forces ✅

05/10/2025

ፋኖ እና እስራኤል የአንድ ሳንቲም 'ሁለት ገፅታ ናቸው ‼️
ሁለቱም አላማቸው አንድ ነው! ኢ*ላም ማጥፋት ‼️

05/10/2025

ፋኖ የሀይማኖት ጦረኛ -የአሸባሪዎች ስብስብ ነው‼️
ፋኖን መታገል የሁላችንም ግዴታ ነው💪💪

 #ኡስታዜ አላህ ሙሉ አፊያህን ይመልስልህ 🙏❤
01/10/2025

#ኡስታዜ አላህ ሙሉ አፊያህን ይመልስልህ 🙏❤

የአንሳር አላህ ንቅናቄ የፖለቲካ ቢሮ አባል ሀዛም አል አሳድ:-"እኛ ንፁህ አረብ የየመን ሙስሊሞች ነን፣ እናም ውርደትን ከሚቀበሉ እና ክብራቸው ፣ ሉዓላዊነታቸው እና የሀገራቸው ጉዳይ ከሚና...
01/10/2025

የአንሳር አላህ ንቅናቄ የፖለቲካ ቢሮ አባል ሀዛም አል አሳድ:-

"እኛ ንፁህ አረብ የየመን ሙስሊሞች ነን፣ እናም ውርደትን ከሚቀበሉ እና ክብራቸው ፣ ሉዓላዊነታቸው እና የሀገራቸው ጉዳይ ከሚናቁት መካከል አይደለንም።"

የየመን ጦር ሀይሎች በዚህ አመት መጀመሪያ ላይ ከአሜሪካ ጋር ግንኙነት ያላቸውን መርከቦች ላለመከተል ስምምነት ቢደረጉም ኤክሶን ሞቢል እና ቼቭሮን ጨምሮ 13 የአሜሪካ ኩባንያዎችን ትናንት ማዕቀብ ጥሏል።

ማዕቀቡ በዚህ አመት መጀመሪያ ላይ አሜሪካ በአንሳር አላህ ላይ ለወሰደችው እርምጃ ምላሽ ነው።

የየመን ጦር ሀይሎች "የየመን ሪፐብሊክ ሉዓላዊነቷን፣ ደህንነቷን እና መረጋጋትዋን የሚነካ ማንኛውንም እርምጃ በፍፁም አትታገስም እና መልስ የመስጠት ህጋዊ መብቷን ትጠቀማለች።" ብሏል።

Afar forces

ሰበር - ዜና ‼️ ከጋዛ 5 ከባድ ሮኬቶችን ወደ አሽዶድ ከተማ ተተኩሷል። ከጋዛ ሰርጥ ሮኬት መተኮሱን ተከትሎ በአሽዶድ የፍንዳታ ድምፅ እንደተሰማ የእስራኤል ቻነል 12 ዘግቧል።አሽዶድ በእስ...
01/10/2025

ሰበር - ዜና ‼️ ከጋዛ 5 ከባድ ሮኬቶችን ወደ አሽዶድ ከተማ ተተኩሷል።
ከጋዛ ሰርጥ ሮኬት መተኮሱን ተከትሎ በአሽዶድ የፍንዳታ ድምፅ እንደተሰማ የእስራኤል ቻነል 12 ዘግቧል።

አሽዶድ በእስራኤል ደቡባዊ ባሕር በሜዲትራኒያን ባህር ዳርቻ ላይ ከሚገኙት ዋና ዋና ወደቦች አንዷ ናት። ከቴል አቪቭ በስተደቡብ በኩል ትገኛለች።


Address

Addis Ababa

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Afar forces posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share