31/05/2026
ዘመነ ካሴ እና የጎጃም ቀጠና ፋኖ ተለያዩ!
የዘመነ ካሴ ትግል አብቅቶለታል። የዘመነ ካሴ አደረጃጀት ከጎጃም ቀጠና ካለው የፋኖ አደረጃጀት እና ከዲያስፖራው ጋር የነበረው የግንኙነት ገመድ ተበጥሷል። በአስረስ ማረ ዳምጤ የሚመራው የጎጃም ቀጠና የፋኖ አደረጃጀት በዘመነ የትግል ስልት ተስፋ ቆርጦ የሚዲያ ዘመቻ ጀምሮበታል።
የዘመነ ካሴ ፖለቲካ የ Selfi ፎቶ ነበር፤ ለትግል ሳይሆን ለፎቶ ያለው ፍቅር ትግሉን አደጋ ውስጥ ጥሎታል፣ በዘመድ አዝማድ አመራር እያደራጀ ሃብት አሽሽቷል በሚል ከፋኖ ታጣቂዎች ተቃውሞ እንደገጠመው ታውቋል።