03/08/2026
|፡ የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዛሬም ደገመው 🇪🇹
~~~~//~~~~
በሃገር ሉዓላዊነት የማይደራደረው የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዛሬም ታሪክ ሰርቷል።
ከደማዚን (ኩምሩክ ) ግንባር ተነስቶ ወደ ሸረሪና መጥቶ እንዲያጠቃ መመሪያ የተቀበለው የአርሚ 70 2ኛ ኮርና ወዲ ነጩ ኮማንዶ ተብየው ታጣቂ ኃይል ከነአመራሩ #ሲንጃ ወይም ልዩ ስሙ በተባለ አካባቢ በጀግናው የኢትዮጵያ አየር ኃይል ወደ አመድነት ተቀይሯል።