29/09/2025
የሳምንቱ ጥያቄ!
ይመልሱ ይሳተፉ ታሪኮን ይወቁ!
በዓድዋ ጦርነት ወቅት ማቲዮ አልበርቶኒ የተባሉትን የጣሊያን ጀነራል በህይወት የማረኩት ኢትዮጵያዊ የጦር መሪ ማን ይባላሉ?
ሀ. ፊታውራሪ ገበየሁ ገቦ ጉርሙ/ አባ ጎራው
ለ. ራስ ወሌ ብጡል ኃይለማሪያም/ አባ ጠጣው
ሐ. ፊታውራሪ ሀብተጊዮርጊስ (ቁሴ) ዲነግዴ ሁንዱል /አባ መቻል
መ. ዋግሹም ጓንጉል ብሩ ገብረመድህን/ አባ መርከብ
ስለምትሳተፉ ከልብ እናመሰግናለን!
የዓድዋ ድል መታሰቢያ
FDRE Defense Force - የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት Mayor Office of Addis Ababa የአዲስ አበባ ከተማ ኮሙኒኬሽን ቢሮ Addis Ababa City Communication
ማህበራዊ ሚዲያዎቻችንን ይጎበኙ!
You Tube: https://www.youtube.com/
LinkedIn: https://www.linkedin.com/.../adwa-victory-memorialethiopia/
Telegram: https://t.me/adwa_victory_memorial_gov_et
TikTok: https://www.tiktok.com/?_t=ZM-8ycnggHayI9&_r=1