19/08/2026
“ የቄስ በሊና ሳርካ ምክር “
"ሰዎችን ከማገልገልህ በፊት፣ መድረክ ላይ ከመቆምህ በፊትህ፣ ከመፀለይህ በፊት፣ ከመምከርህ በፊት፣ ወንጌል ከመናገርህ በፊት፣ መንፈሳዊ ስራን ለመስራት ቢሮ ከመግባትህ በፊት፣ ለመምከር ሆነ ለመገሰፅ ከመነሳትህ በፊት፣ ከመፃፍህ በፊት ፣ከወንድሞችህ ጋር አብረህ ከመሰባሰብህና ከመጨዋወትህ በፊት፣ ስጦታን ከመስጠትህ በፊት በሁሉ በፊት ቆም ብለህ #ልብህን መዝነው፣ በውስጥህ #ፍቅር ከሌለህ ምንም አታድርግ #ኢየሱስ ከፍቅር ውጪ ምንም አድርጎ አያውቅም እኛንም ምንም እንድናደርግ አይፈልግም"
(🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥 )
sʜᴀʀᴇ💯 sʜᴀʀᴇ 💯 sʜᴀʀᴇ💯
|
sʜᴀʀᴇ💯 sʜᴀʀᴇ 💯 sʜᴀʀᴇ💯