Kedir Nursebo Elos

Kedir Nursebo Elos بسم الله الرحمن الرحیم

18/07/2025

ጰጉሜ 05/12/2010 ዓ/ም 1st time arrived our socity /structure district/ ptition question our country ethiopian pm office face to face askining in this no give question answer we kept patiently we will peace finished turn yo left
back up
7 up
ደም
ገደል ዋሻ ጥቁር እሳት
ተንኮል ክፋት ምቀኝነት
ሸር ደባ ሀጣ ብኩን
በግራ ጎን በቀኝ ጎን

ሕልም ራዕይ አዲስ ሕይወት
ትግል ስኬት ጣፋጭ ስሜት
ረዥም መንገድ ከፊት ለፊት

ትእዛዝ ቁጣ መርገምት ስራይ
ያ'ዳም ቅርሻት ክፉ ክፋይ
ከላይ

እሾህ ጉድፍ አሜኬላ
ከኋላ
የድካም ድግ ጎታችና ተጎታች
ከታች

*
*
*
አንድ ተአምር ተፈጥሮ
ሕይወት መጋረጃ ቢኖራት
የሚጋረደውን ጋርጄ
ፊት ለፊት ነበረ የማያት።
/ #ይህ ያህል መሄድ ከእኛ ምኞት
አይዳለም ልቦና ከሣጣን ማምሻ ዕድሜ ነው*/

17/07/2025
የሮም ካቶሊክ ሊቀ ጳጳስ ሊዮ 14ተኛ በጋዛ የተኩስ አቁም እንዲደረግ አሳሰቡ፡፡NBC Ethiopia:: :: :: :: :: :: :: :: :: ::በጋዛ የካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ላይ ጥቃት መ...
17/07/2025

የሮም ካቶሊክ ሊቀ ጳጳስ ሊዮ 14ተኛ በጋዛ የተኩስ አቁም እንዲደረግ አሳሰቡ፡፡

NBC Ethiopia
:: :: :: :: :: :: :: :: :: ::
በጋዛ የካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ላይ ጥቃት መድረሱን ተከትሎ የካቶሊክ ርዕሰ ሊቀ ጳጳስ ሊዮ 14ተኛ በጋዛ ያለው ጦርነት በአስቸኳይ እንዲቆም ጠይቀዋል፡፡

በጋዛ ከተማ በሚገኘው የካቶሊክ ቤተክርቲያን በደረሰው ጥቃትም ሁለት ምዕመናን ሕይወታቸው ማለፉ ሲነገር አስራ አራት የሚሆኑት ደግሞ ቆስለዋል፡፡

ሊቀ ጳጳሱ በደረሰው አደጋ ሐዘናቸውን የገለጹ ሲሆን የተኩስ አቁም እንዲደረግም አሳስበዋል፡፡
ቅዱሱ ስፍራን ተጠልለው የሚገኙ ከስድስት መቶ በላይ ሰዎች መኖራቸውንም የዘናሽናል ዘገባ ያስረዳል፡፡

በ-ፍቅረሚካኤል ዘየደ

:: :: ::
ወቅታዊና ፈጣን መረጃዎች ለማግኘት የNBC ኢትዮጵያን ማህበራዊ ሚዲያ አማራጮችን ይወዳጁ ፤ ይከታተሉ 👇👇👇

📌 ዩቱዩብ፦ https://youtube.com/
📌 ዩቱዩብ 2 :- https://youtube.com/-ent
📌 ፌስቡክ፦ https://facebook.com/ethiopiannbc
📌 ቲክቶክ፦ https://tiktok.com/
📌 ቴሌግራም፦ https://t.me/nbcethiopiatv
📌 ኢንስታግራም:- https://instagram.com/nbcethiopia
📌 X (ቲዊተር) :- https://x.com/nbc_ethiopia
📌 ሊንክድኢን ፡- https://lnkd.in/edjAWMWi






ኪም ጆንግ ኡን  ''እስራኤል ሃገር አይደለችም በዋሺንግተን የምትደገፍ ሽብርተgna እንጂ''
17/07/2025

ኪም ጆንግ ኡን ''እስራኤል ሃገር አይደለችም በዋሺንግተን የምትደገፍ ሽብርተgna እንጂ''

ሐሜት እስከ 1 አመት እስር ያስቀጣል።  I በኢፌዴሪ የወንጀል ህግ ክሪሚናላይዝ ተደርገው ያስቀጣሉ ተብለው ከተቀመጡ ተግባራት አንዱ ሀሜት መሆኑን ጠበቃ ሰብለ አሰፋ ገልጻለች።ማንም ሰው ስለ...
12/07/2025

ሐሜት እስከ 1 አመት እስር ያስቀጣል።

I በኢፌዴሪ የወንጀል ህግ ክሪሚናላይዝ ተደርገው ያስቀጣሉ ተብለው ከተቀመጡ ተግባራት አንዱ ሀሜት መሆኑን ጠበቃ ሰብለ አሰፋ ገልጻለች።

ማንም ሰው ስለሌላ ሰው በተለይም ደግሞ ሀሰተኛ መረጃ እየነዛ ስሙን ለማጥፋት ወይም በማህበረሰቡ ዘንድ ያለውን ተቀባይነት ለማጥፋት ቢሞክር በኢፌድሪ የወንጀል ህግ አንቀጽ 613 ከአንድ ወር እስከ አንድ አመት እንደሚቀጣ ተገልጿል።

ሰውየው አድርጓል ብለን በሌለበት ለተለያዩ ሰዎች የምናወራው ነገር ሰውየው ፈጽሞት እውነት እንኳን ቢሆን ሀሜት ተብሎ በወንጀል ሊያስቀጣ ይችላል ስለሆነም ሀሜተኞች ሰው በሌለበት ስለሌላ ሰው የምታወሩ ድርጊታችሁ የወንጀል ተግባር መሆኑን ማወቅና መጠንቀቅ ይገባል ስትል ጠበቃ ሰብለ አስጠንቅቃለች።

we togther this king of kings iran"አስፈላጊ ከሆነ በቀጣናው ያሉ የአሜሪካ የጦር ሰፈሮች እጃችን መድረስ ይችላል"- የኢራን ጠቅላይ መሪ አያቶላህ አሊ ካሜኒ+++++++++...
12/07/2025

we togther this king of kings iran
"አስፈላጊ ከሆነ በቀጣናው ያሉ የአሜሪካ የጦር ሰፈሮች እጃችን መድረስ ይችላል"

- የኢራን ጠቅላይ መሪ አያቶላህ አሊ ካሜኒ
++++++++++++++++++++

| አስፈላጊ ከሆነ በመካከለኛው ምስራቅ በሚገኙ የአሜሪካ ወታደራዊ ሰፈሮችን እንደገና ሊመታ ይችላል ሲሉ የኢራን ጠቅላይ መሪ አያቶላህ አሊ ካሜኒ ገለጹ።

በኳታር በሚገኘው የአል ኡዴይድ የአሜሪካ ጦር ሰፈር ላይ ተደጋጋሚ ጥቃት ሊደርስ እንደሚችል እና አስፈላጊ ከሆነ በመካከለኛው ምስራቅ በሚገኙ የአሜሪካ ወታደራዊ ሰፈሮች እንደገና ጥቃት ሊሰነዝሩ እንደሚችሉ ጠቅላይ መሪው ማስጠንቀቃቸውን አል አረቢያ ዘግቧል።

ባለፈው ወር ዩናይትድ ስቴትስ በኢራን የኒውክሌር ቦታዎች ላይ ላደረሰችው ጥቃት ምላሽ ለመስጠት በአካባቢው ትልቁ የአሜሪካ ጦር ሰፈር ላይ ያደረሰውን የባሊስቲክ ሚሳኤል ጥቃትን የጠቀሱት ካሜኒ "በቀጣናው ውስጥ አስፈላጊ የሆኑ የአሜሪካ ጣቢያዎችን መድረስ እንችላለን" ብለዋል
#ኢራን #አሜሪካ #ትራምፕ #ጥቃት

(ዘ-ሐበሻ ዜና) በሲዳማ ክልል ተቃውሞ የወጡ ሰዎች ‹‹ጥያቄያችን ካልተመለሰ ወደቤታችን አንገባም›› በሚል ውጭ አደሩ፡፡ ተቃውሞ ያሰሙት የሀዋሳ ዙሪያ ወረዳ ነዋሪዎች  ሲሆኑ የሀዋሳ ከተማ ...
12/07/2025

(ዘ-ሐበሻ ዜና) በሲዳማ ክልል ተቃውሞ የወጡ ሰዎች ‹‹ጥያቄያችን ካልተመለሰ ወደቤታችን አንገባም›› በሚል ውጭ አደሩ፡፡ ተቃውሞ ያሰሙት የሀዋሳ ዙሪያ ወረዳ ነዋሪዎች ሲሆኑ የሀዋሳ ከተማ ማስፋፊያን ጥናት አስመልክተው ቅሬታቸውን ማሰማት ከጀመሩ መቆየታቸውን መረጃዎች አስረድተዋል፡፡

ሀዋሳ ከተማን ለማስፋፋት በተጠናው ጥናት ከሀዋሳ ዙሪያ ወረዳ አምስት ቀበሌዎች ተቆርጠው ወደሀዋሳ እንዲጠቃለሉ የቀረበው ውሳኔ ነዋሪዎቹን ያስቆጣቸው ሲሆን እንዳልመከሩበትና እንደማይቀበሉት እየገለፁ ይገኛሉ፡፡

ነዋሪዎቹ ትላንት ተቃውሟቸውን ለማሰማት አደባባይ መውጣታቸው ተገልጿል፡፡ ለተቃውሟቸው መልስ የሚሰጣቸው በማጣታቸውም እዚያው ያደሩ ሲሆን ‹‹ጥያቄያችን ካልተመለሰ ወደቤታችን አንገባም›› እያሉ ይገኛሉ፡፡
____________
🔴 ካለምንም ክፍያ በነፃ የምናቀርብላችሁ መረጃዎች እንዲቀጥሉ ሼር ያድርጉልን።

(ዘ-ሐበሻ ዜና) 🛂አግባብነት ያለው ዶክመንት የሌላቸው የውጭ ዜጎች ኢትዮጵያን ለቀው እንዲወጡ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሳሰበ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው በ...
12/07/2025

(ዘ-ሐበሻ ዜና) 🛂አግባብነት ያለው ዶክመንት የሌላቸው የውጭ ዜጎች ኢትዮጵያን ለቀው እንዲወጡ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሳሰበ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ የውጭ አገር ዜጎች ጊዜው ያለፈበት ወይንም ሀሰተኛ ቪዛ ይዘው ከተገኙ በኢሚግሬሽን ህግ መሰረት በህግ ተጠያቂ እንደሚሆኑ አሳስበዋል፡፡

ሲናገሩም ‹‹አግባብነት ያለው የመኖሪያ ፈቃድ የሌላቸውን የውጭ ዜጎች መንግስት ከዚህ በኋላ አይታገስም፡፡ ፈቃድ ወይንም ቪዛ ሳይኖራቸው የተገኙ የውጭ ዜጎች በህግ ተጠያቂ ይሆናሉ›› በማለት ማስጠንቀቂያ ሰጥተዋል፡፡

ይህ በእንዲህ እንዳለ ቃል አቀባዩ ወደአሜሪካ የሚጓዙ ኢትዮጵያዊያን አዲስ የወጣውን የቪዛ ፖሊሲ እንዲያከብሩና ከተፈቀደላቸው ጊዜ ውጭ ከመቆየት እንዲቆጠቡ አሳስበዋል፡፡ ጨምረውም በአሜሪካ ኤምባሲ ቪዛ በሚጠይቁበት ወቅት ከመንግስት ተቋማት የተረጋገጠ ሰነድ እንዲያቀርቡም አስጠንቅቀዋል፡፡
____________
🔴 ሌሎች መረጃዎችን ለማቅረብ እንድንበረታታ መረጃዎቻችንን ሼር ያድርጉልን።

ሃምሌ 5/2008‼️ኮለኔል ደመቀ ዘውዱ በኢህዓዲግ አጋዚ ሰራዊት ላይ የመጀመሬዋን ጥይ%ት እንደተኮሰ ጎንደር ከዳር እስከ ዳር ተረበሸ፡፡ ባለፀጋው እና ጀግናው ሰጠኝ ባብልን ጨምሮ ሌሎች አና...
12/07/2025

ሃምሌ 5/2008‼️
ኮለኔል ደመቀ ዘውዱ በኢህዓዲግ አጋዚ ሰራዊት ላይ የመጀመሬዋን ጥይ%ት እንደተኮሰ ጎንደር ከዳር እስከ ዳር ተረበሸ፡፡ ባለፀጋው እና ጀግናው ሰጠኝ ባብልን ጨምሮ ሌሎች አናብስቶች ጎንደር ላይ የወያኔን አጋዚ ዱቄት አድርገው አስቀሩት፡፡
ሃምሌ 5 /2008 ጀግናው ባበይ ሰጠኝ ባብል ለማንነቱ እና ለእርስቱ ጎንደር ላይ ከጠላት ጋር ፊት ለፊት ተናንቆ አይቀጡ ቅጣት በመቅጣት ለመላው አማራ ነፃነት በክብር አረፈ💪

ጀግናው ሰጠኝ ባብል ትውልዱ ይዘክርሃል❗️

አርቲስት እና አክቲቪስት ታማኝ በየነ በሁሉም ክሶች ነጻ ተባለ እንደ ንስር በላዬ ላይ የነበርውን ሁሉ አራግፌ ልነሳ ነው-ታማኝላለፉት ሰባት አመታት በ virginia Fairfax court ሲ...
10/07/2025

አርቲስት እና አክቲቪስት ታማኝ በየነ በሁሉም ክሶች ነጻ ተባለ

እንደ ንስር በላዬ ላይ የነበርውን ሁሉ አራግፌ ልነሳ ነው-ታማኝ

ላለፉት ሰባት አመታት በ virginia Fairfax court ሲካሄድ የነበረብኝ ክስ በዛሬው እለት ተጠናቋል። ጉዳዩን ሲመረምር የነበረው ፍርድ ቤት በሁሉም ክሶች ነጻ ብሎ አሰናብቶኛል።
በዚህ ሁሉ ፈተና ውስጥ ከጎኔ ለነበራችሁ እውነተኛ ወዳጆቼ እንደ ንፋሱ ሳይሆን እንደ እምነታችሁ ቀጥ ብላችሁ ከእኔ ጋር ቆማችሁ ይህን የፈተና ጊዜ በአሸናፊነት እንድወጣ አደረጋችሁኝ።እግዚአብሄር ይስጥልኝ።
ስንቱን ታዘብኩት!
እኔስ እንደ ንስር በላዬ ላይ የነበርውን ሁሉ አራግፌ ልነሳ ነው ። ያኔ ደግሞ .....ግድ የለም
መጽሀፉ ቦ ጊዜ ለኩሉ እንዳለው ለሁሉም ጊዜ አለው።
እውነትን ይዞ መሸነፍ የለም
እውነት እግዚእብሄር ነው።

ታማኝ በየነ

ሀገር ኢትዮጰያልጆችሽ እንዲባረኩ ፈጣሪሽን ከቡዙ መጥፎዎችጥቂት ደጋጎች ይበቁኛል በሚልአማለክሽን ጠይቅ ፈጣሪ ልጆችሽለሆዳቸው ከሚጨናቁ ይልቅ ወደፈጣሪ ለፀሎት የሚጨናቁባት ዘመናብስራት እንዲገ...
09/07/2025

ሀገር ኢትዮጰያ
ልጆችሽ እንዲባረኩ
ፈጣሪሽን ከቡዙ መጥፎዎች
ጥቂት ደጋጎች ይበቁኛል በሚል
አማለክሽን ጠይቅ ፈጣሪ ልጆችሽ
ለሆዳቸው ከሚጨናቁ ይልቅ ወደ
ፈጣሪ ለፀሎት የሚጨናቁባት ዘመና
ብስራት እንዲገላፅ ፃሊይ ። ነገር ግን
ፈጣሪ እርግጣኞች ነን በቅርብ እንዲሆን
የንተው ውሰኔ ይሁን ፣
ለምን በሰዎች ኩፋት የተነሳ
በዜጎች እና ምድሩ ለይ እድፍ
የአላህ እናማሰግናለን።

Address

Addis Ababa

Telephone

+251707005428

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Kedir Nursebo Elos posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share