Aman Page

Aman Page Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Aman Page, Digital creator, Addis Ababa.

ይህ ገፅ በኪነ -ጥበብ : #በታሪክ : #በሳኮሎጂ : #በፍልስፍና:የተመረጡ ፖስቶች : #ቪድዮዎች የምንጋራበት : የምንማማርበት ገፃችን ነው። , በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ።
ዛሬ 📖 ለ📖 💪ነገ
t.me/Ama1214dream

14/05/2026

ምንም ያህል ብትወዳቸው እንደ ሁለተኛ አማራጭ የሚያዩህ ሰዎች
ጋር አትሁን ።
መልካም ቀን ተመኘሁ

14/05/2026

12/05/2026


ስኬት ህግ አለው 🙏🙏
11/05/2026

ስኬት ህግ አለው 🙏🙏

ትክክለኛ ጥያቄ በትክክለኛ ሰአት (ወቅታዊ)👌👌
11/05/2026

ትክክለኛ ጥያቄ በትክክለኛ ሰአት (ወቅታዊ)👌👌

10/05/2026

መልካም እለተ ሰንበት ይሁንልን
ቀናችን ይባርክልን ፈጣሪ ።
አሜን

09/05/2026

በልደታ ሰም ልመርቃቹ
እናትህ 100 ብር ጠይቃህ 100 ሺ የምትሰጥበት ግዜ ይምጣልህ። አሜን

 አንድ ቤተሰብ፤ ራቅ ባለ መንደር፤ ወጣ ብሎ በአንድ ትንሽ መሬት ላይ ይኖር ነበር። አንድ ብቸኛ ላምም ነበረቻቸው። ህይዎታቸውን የሚመሩትም ከላሟ በሚያገኙት ወተት ነበር። ላሟ ትንሽ ወተት ...
07/05/2026



አንድ ቤተሰብ፤ ራቅ ባለ መንደር፤ ወጣ ብሎ በአንድ ትንሽ መሬት ላይ ይኖር ነበር። አንድ ብቸኛ ላምም ነበረቻቸው። ህይዎታቸውን የሚመሩትም ከላሟ በሚያገኙት ወተት ነበር።

ላሟ ትንሽ ወተት ሲኖራት ትንሽ ይበላሉ፤ ብዙ ወተት ሲኖራት ብዙ ይበላሉ፡፡ የእናት፣ የአባትና የልጆች ህይወት በላሟ ወተት ላይ የተመሰረተ ነው።

በአንድ ወቅት አንድ መንገደኛ በመንደሩ በማለፍ ላይ እያለ በጣም ይራባል። ወደዚህ ቤተሰብም ጎራ በማለት እንደተራበና የሚቀመስ ነገር እንዲሰጡት ይጠይቃል።

ቤተሰቡም አዘኑለት፣ ካላቸው ትንሽ ወተትም ሰጡት።

መንገደኛው በለጋስነታቸው ልቡ ይነካና ቤተሰቡን በመርዳት ውለታውን ለመመለስ ፈለገ።

ቤተሰቡን እንዴት መርዳት እንዳለበት ግን ሃሳብ ሊመጣለት አልቻለም።

በዚህ ጊዜ በመንደሩ ውስጥ አንድ አስተዋይ ሰው እንዳለ ይሰማና ወደ እኚህ አስተዋይ ሰው ቤት ይሄዳል።

“በዚህ መንደር በማልፍበት ወቅት በጣም እርቦኝ ነበር፤ እናም አንድ ቤተሰብ ወተት መገበኝ። ይህን ቤተሰብ መርዳት እፈልጋለሁ ፤ እንዴት መርዳት እችላለሁ? ” ብሎ አስተዋዩን ሰው ጠየቃቸው።

እኝህ ብልህ ሰውም “ላሟን ግደላት !” ብለው መለሱለት።

“ላሟን ግደላት? ይህ እንዴት ሊረዳቸው ይችላል?” መንገደኛው መልሶ ጠየቀ።

ሕይወታቸውን የተንጠለጠለው በዚያች ላም ነው፤ “ላሟን ግደላት” በማለት አስተዋዩ ሰው ደግመው መለሱለት።

መንገደኛው ይህን ግራ የሚያጋባ ምክር ለመቀበል ፈርቶ ነበር ፤ ነገር ግን የአስተዋዩን ሰው ምክር ተፈጻሚ አደረገና ማንም የቤተሰቡም አባል እንዲሁም የመንደሩ ነዋሪ ሳያየው ላሟን ገደሎ ከመንደሩ ተሰወረ።

ከአንድ አመት በኋላ መንገደኛው በድጋሚ በመንደሩ አለፈ። አዳዲስ ሱቆችንና የደመቀ ገበያ አስተዋለ። ለገበያ ለመጡ መንገደኞች አልጋ እና ምግብ የሚያቀርብ አዲስ ሆቴል ተመለከተ።

መንገደኛው ወደ ሆቴሉ ገባ። ከቡና ቤቱ ጀርባም የላምዋ ባለቤት የሆነው ቤተሰብ የበኩር ልጅን አገኘው። ልጁም በፈገግታ እና በደስታ ውስጥ ነበር።

መንገደኛውም ሰላምታ ሰጠውና “ ምን ተፈጠረ!?” ሲል ጠየቀው።

ልጁም “ላማችንን አጣን። ሌላ ማንም ሃብትም ሆነ ንብረት አልነበረንም። በዚህ ጊዜ ወጥተን የምንበላውን ለማግኘት የሆነ ነገር ማድረግ ነበረብን። ከዛም ትንሽዬ ንግድ ጀመርን ፣ አደገልን። ይህንን ሆቴልም አቋቋምነው፣ ይህም እያደገ ነው። ላማችንን ማጣታችን ሌላ የገቢ ምንጭ የሚሆኑ አዳዲስ ነገሮችን እንድንሞክር አድርጎን ነበር። ለዚህም ነው እዚህ ደረጃ ላይ የደረስነው።” ሲል በደስታ መለሰለት።

በዚህ ጊዜ መንገደኛው አስተዋዩ ሰው የነገሩትን ምክር ጉልበት በዝምታ ተውጦ ማሰላሰል ጀመረ። ተደነቀም!

👉ላም’ህ ምንድን ነው? ላም’ህን ግደል !

03/05/2026

''የጥበብ መጀመር እግዚአብሔር ማመን ነው''
ክብር ለልዑል እግዚአብሔር ይሁን አሜን አሜን
መልካም ዕለተ ሰንበት።

Address

Addis Ababa

Telephone

+251905264394

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Aman Page posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Aman Page:

Share