
10/06/2025
✍️ይነበብ ሼር( Share share በማድረግም ይተባበሩ
ውድ ኦርቶዶክሳውያን ምዕመናን በተለያዩ የሀገራችን ክፍልና በባህር ማዶ የምትገኙ በከምባታ ጠምባሮና አላባ ሀገረ ስብከት በጠምባሮ ልዩ ወረዳ የምትገኘው የጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤተክርስቲያን በእናንተው ድጋፍና ትብብር የተለያዩ ሥራዎች ተከናውኗል።
ለዚህም መልካም ልግስነችሁ በልዑል እግዚአብሔርና በእናቱ በቅድስት ድንግል ማርያም ስም እናመሰግናለን።
👉የተከበራችሁ ውድ ኦርቶዶክሳውያን በአሁን ጊዜ ለይ በተለይም የገጠሪቷ ቤተክርስቲያን ደጇ እንድከፋትና እንድሁም ምዕመናን የአገልግሎቱ በረከት ተካፋዮች እንድሆኑ እየተደረገ ያለው ድጋፍ የሚደነቅ ነውና ለዚህም የጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤ/ክ ተጠቃሸ ነች።
👉ይችን የተዳከመችውን የበአታ ለማርያም መቃኞ እናንተን ተስፋ በማድረግ በአድስ መልኩ እየተሠራች ትገኛለች ይሁን እንጅ በእናንተው በተገኘው ገንዘብ የፓድና ኮሎን ሙሌት ተጠናቆ ለዙሪያ ግንባታ የሚሆን ድንጋይ ለመቅረብ ከለመቻላችን የተነሳ ሥራው ተቋርጧል!!!!
👉የተከበራችሁ ውድ ኦርቶዶክሳውያን በተለያዩ የሀገራችንም ሆነ የአለማችን ክፍል የምትገኙ የተለመደውን ድጋፍና ትብብር እንድታደርጉ በልዑል እግዚአብሔርና በእናቱ በእናታችን በቅድስት ድንግል ማርያም ስም እንማጸናለን!!!
👏እነሆ፥ እግዚአብሔር ለመቅደስ የሚሆን ቤትን ትሠራ ዘንድ መርጦሃልና ጠንክረህ ፈጽመው።"
ዜና መዋዕል ፳፰፥፲ /28፥10/
የእግዚአብሔርን ቤት እንስራ፣ ከበረከቱም ተካፋይ እንሁን !!!
👏የጎፎሬ ደብረ መንክራት በዓታ ለማርያም ህንፃ አሰሪ ኮሚቴ
👉የባንክ አካውንት፥
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ /CBE/
1000624326281
ዓባይ ባንክ
362111107991610 (አጭር ቁጥር 10799161)
👉 ለበለጠ መረጃ የህንጻ አሰሪ ኮሚቴ ሰብሳቢ ዲያቆን ደግነት- +251933055802
+251911414852
👏👏👏ሼር ሼር ሼር እናድርግ !!!!