22/08/2026
ስለዚህ ለሌላ ወገኗ፣ solidarity በማሳየቷ ፣መደነቅ ይገባታል። የራሷን ቋንቋ አልተቃወመችም።
የዎላይታ ተወካዮች ወላይትኛ 6ኛው የፌዴራል የስራ ቋንቋ እንዲሆን ያነሱት ጥያቄ ተከትሉ የሲዳማ ክልል ተወካይ "ወላይትኛ ቋንቋ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ በማከላዊ ኢትዮጵያ ክልል፣ በደቡብ ምእራብ ኢትዮጵያ ክልልና በሲዳማ ክልል በስፋት ከመነገሩም በላይ በመላ ሀገሪቱ የብሔሩ ተወላጆች ከመበተኑ ጋር ተያይዞ ተጨማሪ የፌዴራል የስራ ቋንቋ ከመሆኑም በላይ ለደቡብ አካባቢ የጋራ መግባቢያ ነው" ማለታቸው በሲዳማ ተወካዮች መካከል መከፋፈል መፍጠሩ ተገለጸ።