Horn Agora Review

Horn Agora Review We promote Democracy and integrated development in Horn of Africa

24/06/2026
23/06/2026

እንኳን ደስ አላችሁ !!!

በጉጉት ስንጠብቀው የነበረው “ኣርካ ኣቦታ የሦስት ኮከቦች ንትርክ” መጽሐፍ ህትመት እየተጠናቀቀ ነው ፤ ሽያጩ በይፋ ተጀምሯል፡፡ ግዙ !!!

የገጽ ብዛት ፡ 506 ፤ ዋጋ ፡ 998 ብር
በቀጥታ ለመግዛት
ዶ/ር ኣርካ ኣቦታ
የንግድ ባንክ ሒሳብ ቁጥር
1000290218415

ይህ መጽሐፍ በሁለት የአዲስ አበባ ዩንቨርሲቲ አንጋፋ የሚድያና ኮሚንኬሽን ት/ቤት መምህራን የተዘጋጀ ፖለቲካዊ የህይወት ምልከታ ነው፡፡

ዶ/ር ኣርካ ኣቦታ ጽፈውት ዶ/ር ተሻገር ሽፈራው አሰናድተውታል፡፡ ብዙ ባልተነገረላቸው ባህላዊ አውዶችና ፖለቲካዊ ተግዳሮቶች ውስጥ የሚጓዝ መሳጭ ታሪክ ነው፡፡

23/06/2026

በኢንጂ. መሐመድ ኢስማኢል

የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ ከግብጽ መንግስት ጋር ኢትዮጵያ ያላትን ግንኙነት በመተባበርና መተማመን ላይ ለመመስረት ትልቅ ጥረት አድርገጓል። ዉጤቶቹም ቀላል የሚባሉ አል...
23/06/2026

የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ ከግብጽ መንግስት ጋር ኢትዮጵያ ያላትን ግንኙነት በመተባበርና መተማመን ላይ ለመመስረት ትልቅ ጥረት አድርገጓል። ዉጤቶቹም ቀላል የሚባሉ አልነበሩም።
ብልጽግና ታሪካዊ ጠላታችን ፣ የግብጽ ተላላኪ ባንዳዎች ፣ምናምን እያለ ያለቃቅሳል።

Samuel Tessema ለዎላይታ ዞን ተማሪዎች እድሉን አመቻቹ!
23/06/2026

Samuel Tessema ለዎላይታ ዞን ተማሪዎች እድሉን አመቻቹ!

Horn Agora Review ፦ ጀነራሉ ምን እያለ ይመስልሃል?Anania Sorri ፦ "ብልጽግናን እንጨብጣታለን!"😆
23/06/2026

Horn Agora Review ፦ ጀነራሉ ምን እያለ ይመስልሃል?
Anania Sorri ፦ "ብልጽግናን እንጨብጣታለን!"😆

የሕውሓት አመራሮች አጋጣሚዉን ተጠቅመዉ ፣ ትልቅ የዲፕሎማሲ ሥራ ይሰራሉ ተብሎ ይጠብቃል። በተለይ ከአሜሪካ መንግስት ምን ማስተማመኛ እንደሚፈልጉ።
23/06/2026

የሕውሓት አመራሮች አጋጣሚዉን ተጠቅመዉ ፣ ትልቅ የዲፕሎማሲ ሥራ ይሰራሉ ተብሎ ይጠብቃል። በተለይ ከአሜሪካ መንግስት ምን ማስተማመኛ እንደሚፈልጉ።

የአሜሪካ ከፍተኛ ዲፕሎማቶች ዛሬ ወይንም ነገ ወደ መቀሌ እንደሚጓዙ ከዲፕሎማቲክ ምንጮች የተገኘው መረጃ ያመላክቷል፡፡

ከቀናት በፊት የአሜሪካ መንግስት ‹አክራሪ› ባላቸው የሕወሓት አመራሮች ላይ የቪዛ እቀባ መጣሉ የሚታወስ ነው፡፡ ዲፕሎማቶቹ በመቀሌ በሚኖራቸው ቆይታ የሕወሓት አመራሮች ጋር ተገናኝተው ይወያያሉ፡፡ ከ4ኪሎ እና መቀሌ መሀል ውጥረቱ ባየለበት ወቅት የሚደረግ ጉዞ በመሆኑ ትልቅ ትኩረትን ስቧል፡፡

እንኳን ደስ አላቹ። ለደቡባዊ ፣ኢትዮጵያ ትኩረታቹ ያንሳል። ይሻሻላል ብለን ተስፋ እናደርጋለን ። Addis Standard Amharic
23/06/2026

እንኳን ደስ አላቹ። ለደቡባዊ ፣ኢትዮጵያ ትኩረታቹ ያንሳል። ይሻሻላል ብለን ተስፋ እናደርጋለን ። Addis Standard Amharic

ዜና: #አሜሪካ 250ኛ የነፃነት በዓሏን በምታከብርበት ወቅት የነፃ ጋዜጠኝነት የ2026 የዴሞክራሲ ሽልማት ሊበረከትለት ነው

ናሽናል ኢንዶውመንት ፎር ዴሞክራሲ (NED) በሦስት ቋንቋዎች ለሕዝብ መረጃ የሚያደርሰውን አዲስ ስታንዳርድ የ2026 የዴሞክራሲ ሽልማት ተሸላሚዎች መካከል አንዱ አድርጎ መረጠ። ሽልማቱ ከኢትዮጵያ በተጨማሪ #ከበርማ፣ #ከሶሪያ፣ #ከሩሲያ እና #ከኩባ ለተመረጡ ግለሰቦችና ድርጅቶችም የሚበረከት መሆኑ ታውቋል። ድርጅቱ ይህ ሽልማት ዴሞክራሲያዊ ነፃነቶችን በማስከበር ረገድ ላሳዩት ፅናትና መሪነት ዕውቅና ለመስጠት የሚበረከት ነው ብሏል።

የኔድ የቦርድ ሰብሳቢ ፒተር ሮስካም፤ «ከ250 ዓመታት በፊት አገራችንን የመሠረታት የነፃነት ምኞት ዛሬም በዓለማችን ላይ ካሉ እጅግ ኃያል ኃይሎች አንዱ ሆኖ ቀጥሏል» ሲሉ ገልጸዋል።

«የዚህ ዓመት ተሸላሚዎች እነዚህን መብቶች በየራሳቸው ማኅበረሰቦች ውስጥ ለማስጠበቅ የሚያስፈልገውን ጀግንነት እና ጽናትን በተግባር ያሳዩ ናቸው። ሥራቸው የአሜሪካ ለነፃነት ያላት ቁርጠኝነት ይበልጥ ጠንካራ የሚሆነው፤ ያንን የተስፋ ቃል ይዘው ወደፊት ከሚጓዙት ጎን ስንቆም መሆኑን ያስታውሰናል» ሲሉ ገልጸዋል።

ተጨማሪ ለማንበብ አስታየት መስጫ ስር ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጠቀሙ።

22/06/2026

Ramiro Valdes, one of Cuba’s last living revolutionary figures, dies at 94

Address

4 Kilo
Addis Ababa

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Horn Agora Review posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share