ሚዛን ሚዲያ Mizan Media

ሚዛን ሚዲያ Mizan Media ተአማኒ ግልፅ እና እዉነተኛ መረጃ በማቅረብ ንቁ ማህበረሰብ ለመፍጠር እንተጋለን ።
Accuracy,Clarity and brevity is our Media principle.

የአሜሪካዉ መሪ ዶናልድ ትራምፕ የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስተር ወደ ነጩ ቤተመንግስት መጋበዛቸዉ ወንጀለኛን መጋበዝ ነዉ ሲሉ ተቃወሙ ።የአሜሪካዉ ሴናተር ቤኒስ ሳንደርስ  ዶናልድ ትራምፕ የእስራ...
09/07/2025

የአሜሪካዉ መሪ ዶናልድ ትራምፕ የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስተር ወደ ነጩ ቤተመንግስት መጋበዛቸዉ ወንጀለኛን መጋበዝ ነዉ ሲሉ ተቃወሙ ።

የአሜሪካዉ ሴናተር ቤኒስ ሳንደርስ ዶናልድ ትራምፕ የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስተር ወደ ነጩ ቤተመንግስት መጋበዛቸዉ ወንጀለኛን መጋበዝ ነዉ ሲሉ ተቃዉሟቸዉን ገልጸዋል ።

ሳንደር ሆን ብሎ ህፃናትን ከሚገለዉ ከሚያስርበዉ የጦር ወንጀለኛን መጋበዝ ተባባሪነታቸዉ የሚያሳይ ነዉ ብለዋል ።

አንድ ነገር ልበል ኔታኒያሁ ማለት የዘመናዊዉ አለም ጭራቅ ተብሎ ሊታወስ የሚገባዉ ሰዉ ነዉም ብለዋል ።

ሚዛን ሚዲያ Mizan Media

የመን አል ሁቲ እስራኤል በየመን ወደብ ከተማ የወሰደችዉ ጥቃት ተከትሎ በቀይ ባህር በንግድ መርከቦች ላይ ከፍተኛ ጥቃት መዉሰዱ ቃላቀባዩ የህያ ሳሬ ገልጸዋል ።                ሚዛን...
09/07/2025

የመን አል ሁቲ እስራኤል በየመን ወደብ ከተማ የወሰደችዉ ጥቃት ተከትሎ በቀይ ባህር በንግድ መርከቦች ላይ ከፍተኛ ጥቃት መዉሰዱ ቃላቀባዩ የህያ ሳሬ ገልጸዋል ።

ሚዛን ሚዲያ Mizan Media

አሰላሙአለይኩም ሚዛኖች አማን ናችሁ በስልጤ ዞን በተለያዩ አካቢዎች መጅሊሱ ምርጫዉ በራሱ ሰዎች እየመራ ማህበረሰቡ አግልሏል እየተሳተፈ አይደለም አድርሱልንሚዛኖች መረጃ ወደ መአከላዊ ክልል ...
09/07/2025

አሰላሙአለይኩም ሚዛኖች አማን ናችሁ በስልጤ ዞን በተለያዩ አካቢዎች መጅሊሱ ምርጫዉ በራሱ ሰዎች እየመራ ማህበረሰቡ አግልሏል እየተሳተፈ አይደለም አድርሱልን

ሚዛኖች መረጃ ወደ መአከላዊ ክልል ስልጤ ዞን አካባቢ ከፍተኛ አፈና አለ የምርጫ ካርዱም ምንም አለመድረሱን ተገንዝበናል እና በቀረቿ ግዜ ስለ ሁሉም ቦታ አድርሱልን አለህ ያግዛቹ ።

ሚዛኖች በማእከላዊ ኢትዮጵያ የተቋቋመዉ ቦርድ የአደንድ አስተሳሰብ አራማጅ እንዲሆን ተደርጎ ነዉ የተሰራዉ በዛዉ ልክ ወደስልጤ ዞናችን ሲመጣ አንዳንድ ቦታ በመታወቂያ አንዳንድ ቦታ በራሳቸው ትስስር ነዉ ምዝገባም ምንም እያደረጉ ያሉት ይሄ ምርጫ አይባልምና የስልጤ ዞን የምርጫ ሂደት ይስተካከላልን እንጣይቃለን አዳርሱልን ።

ስለዚህም በስልጤ ዞን ሱፍያዉም ይሁን ሌላዉ ማህበረሰብ
ምርጫ ታፍኖ ስለሆነ እየሰማም እየተሳተፈም አይደለም ።

ሚዛን ሚዲያ Mizan Media

አሰላምአለድኩምወራህመቱላሂ ወበረካቱ ሚዛኖች እንዴት ናችሁ በጉራጌ ዞን ምርጫዉ መጅሊሱ ህዝቡ እንዳያዉቅ በማድረግ እንዳይሳተፍ እየተደረ ነዉ ።ከጉራጌ ዞን ለሚዛን ከደረሱ/ከመጡ የምርጫ አቤቱ...
09/07/2025

አሰላምአለድኩምወራህመቱላሂ ወበረካቱ ሚዛኖች እንዴት ናችሁ በጉራጌ ዞን ምርጫዉ መጅሊሱ ህዝቡ እንዳያዉቅ በማድረግ እንዳይሳተፍ እየተደረ ነዉ ።

ከጉራጌ ዞን ለሚዛን ከደረሱ/ከመጡ የምርጫ አቤቱታዎች !

ምርጫው በተመለከተ በማእከላዊ ኢትዮጵያ በሚገኘዉ በጉራጌ ዞን እኖር ወረዳ ምንም አይነት ስልጠናም ይሁን በጀት አልተሰጠም ምንምየሚታወቅ መረጃም የለም ።

ማሕበሰቡ መረጃ ስለማይደርሰው ምርጫ እንዳለም አያውቅም ። እባካቹ የጉራጌ ሕዝብ ስለ ምርጫ ምንም አይነት ግንዛቤ የለውም አንድ ነገርበሉነን መሳተፍ እንድንችል እያሳተፉን አይደለም ።

አሰላሙአለይኩም ሚዛኖች በማእከላዊ ኢትዮጵያ ከሚገኙ ዞኖች አንዱ ጉራጌ ዞን ነዉ ነገር ግን ማእከላዊዉ የምርጫ ቦርድ ሲደራጅ ከአዲስ አበባ በመጡ በመጅሊስ ሰዎች ጥቆማ የተቋቋመ ነዉ ። ወደ ጉራጌ ዞንም ሲወርድ የምርጫ ቦርዱ አፍነዉት ዉስጥ ለዉስጥ ጨርሰዉ ነዉ የመጅሊሱ ደጋፊ የሆኑ የተሾሙት ።

ሌላዉ እታች ያለዉ ከተወሰኑ ከተማ ቀመስ ከሆኑት ቦታዎች ዉጪ ያለዉ ማህበረሰብ በሙሉ ከምርጫ ተሳትፍ ተገልሎ መጅሊሱ በራሱ መዋቅር እያከናወነዉ ነዉ ። ስለዚህ በማእከላዊ ዞን ከተሠራዉ አካታች ያልሆነ ሂደት እስከታች የተዋቀረዉ ኢ_ፍትሃዊ አሰራር ይገምገምልን አድርሱልን ። የጉራጌ ማህበረሰብ ድምፅ እንዳልሰጠ እንዲልተሰተፈ ሊቆጠር ይገባል ። ባካችሁ አድርሱልን ።

ሚዛን ሚዲያ Mizan Media

ሰበር ! የወረኢሉ አህለሱና ወልጀማአ ሱፍያ ኡለሞችና ሙስሊም ማህበረሰብ የመጅሊስ ምርጫን አስመልክቶ አካታች ፣ፍትሃዊ ፣ነፃና ገለልተኛ ባለመሆኑ በግልፅ ሙስሊሙ ማህበረሰብ በሚመጥን መልኩ እ...
09/07/2025

ሰበር ! የወረኢሉ አህለሱና ወልጀማአ ሱፍያ ኡለሞችና ሙስሊም ማህበረሰብ የመጅሊስ ምርጫን አስመልክቶ አካታች ፣ፍትሃዊ ፣ነፃና ገለልተኛ ባለመሆኑ በግልፅ ሙስሊሙ ማህበረሰብ በሚመጥን መልኩ እንዲስተካከል ሲሉ የአቤቱታ ደብዳቤ ለተለያዩ አራላት መላካቸዉ ለሚዛን በላኩት ደብዳቤ ገልጸዋል ።

ሚዛን ሚዲያ Mizan Media

ከዲላ እስከ አርባምንጭ ያልተመለሰዉ የሙስሊሙ ጥያቄ👇👇👇
09/07/2025

ከዲላ እስከ አርባምንጭ ያልተመለሰዉ የሙስሊሙ ጥያቄ

👇👇👇

#0953888859 #ሙስሊም

ሰበር ! የምስራቅ አማራ ምርጫ አስፈፃሚ ቦርድ ራሱን አገለለ በምስራቅ አማራ የሚገኙ ስምንት ዞኖችን እንዲያስተባብር ተመርጦ የነበረው የምርጫ አስፈፃሚ ቦርድ እራሱን ከኃላፊነት ማግለሉ ተሰም...
09/07/2025

ሰበር ! የምስራቅ አማራ ምርጫ አስፈፃሚ ቦርድ ራሱን አገለለ

በምስራቅ አማራ የሚገኙ ስምንት ዞኖችን እንዲያስተባብር ተመርጦ የነበረው የምርጫ አስፈፃሚ ቦርድ እራሱን ከኃላፊነት ማግለሉ ተሰምቷል ።

ከተለያዩ ወረዳ ከተሰባሰቡ ዑለሞች ጋር ውይይት የነበረው ቦርዱ የፌዴራል ምርጫ አስፈፃሚ ሊቀመንበር ዶ/ር ዐብዱልዐዚዝ በክልሉ የምርጫ አካታችነት ተአማኒነት ጉዳይ ከመጅሊሱ እጅሊወጣ ይገባል ብለዉ ባቀረቡት ጥያቄ የምስራቅ አማራዉ ምርጫ ቦርድ መቋቋሙ ይታወቃል ።

ይሁንጂ በፌደራል የተሰጠዉ የሹመት ደብዳቤ ሆን ተብሎ ለግዜዉ ዑለሞቹን ለማታለል የተዋቀረዉ ቦርድ ሳይፈርስ ሹመት መስጠቱ በተደጋጋሚ ይስተካከልልን ሲሉ እንደነበር ተገልጿል ።

ነገር ግን ይህንን ግልፅ የስልጣን ደረጃ በፌደራሉ ባለመሠጠቱ ለአማራ ክልል ምርጫ ቦርድ የተሾመው ዶ/ር ሙሐመድ ኢድሪስ ባሳደሩበት ጫና ምክንያት ስራ መስራት አለመቻሉ የገለፀ ሲሆን አካታች የሆነን ምርጫ ማድረግ እንደማይቻል በመግለፅ እራሱን ከኃላፊነት ማግለሉን በደብዳቤ አሳውቋል ።

ሚዛን ሚዲያ Mizan Media

ሰበር ! በፌደራሉ የተቋቋመዉ አማራ ክልል ምስራቅ አማራ ምርጫ ቦርድ የክልሉ ምርጫ አልቀበልም ማለቱ ተሰማ በቅርቡ በፌዴራል ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ የተዋቀረዉ የምስራቅ አማራ ምርጫ ቦርድ የማደ...
08/07/2025

ሰበር ! በፌደራሉ የተቋቋመዉ አማራ ክልል ምስራቅ አማራ ምርጫ ቦርድ የክልሉ ምርጫ አልቀበልም ማለቱ ተሰማ

በቅርቡ በፌዴራል ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ የተዋቀረዉ የምስራቅ አማራ ምርጫ ቦርድ የማደራጀት ስልጣን የላችሁም መባላቸዉ ተገልጿል ።

በአማራ ክልል የምርጫ ቦርድ ገለልተኝነት ቅሬታ ከሚሠማባቸዉ አካባቢዎች አንዱ ነበር ። በዚህ መሠረት የአማራ ክልል ዑለምች በቦርዱ በተደረገ ጥሪ አዲስ አበባ ከመጡ በሗላ ቅሬታቸዉ ቦርዱ አካታች አይደለም መጅሊሱን የሚያገለግል ነዉ ይሄ ምርጫ አይባልም በማለት ወቅሰዉ ነበር ።

በወቅቱ የፌደራል ም/ቦርድ ዶ/ር አብዱልአዚዝ እና ከታስክ ፎርስ በኩል ሰዎች ተመድበዉ እንደሚያስተካክሉ ቃል በመግባት ወደ አማራ ክልል ሄደዉ ሰባት ሰዎች ካስመረጡ በሗላ እንዲያደራጁ እንዲያዋቅሩ ስልጣን ሰጥተናል በሚል ብቻ አንዱ ባልፈረሰበት ተጨማሪ በሚል ሹመት ሰጥተው እንደነበር ይታወቃል ።

እስከታች አዋቅሮ የጨረሰዉ የመጀመሪያው ቦርድ ባልፈረሰበት እንቅስቃሴ የጀመረው የምስራቅ አማራ ምርጫ ቦርድ የማደራጀት ስልጣን የላችሁም የሚል ደብዳቤ በመጅሊሱ በሚዘወረዉ የክልሉ ምርጫ ቦርድ የእንቅስቃሴ ገደብ እንደተደረገባቸዉ ተገልጿል ።

ሚዛን ሚዲያ Mizan Media

አባታችን ! :-  ሸይኽ ቡሽራን አልቀበልም ማለት ሱፍያዉን መናቅ ነዉ ኦሮሚያ የአህለሱና ወልጀማአ መናገሻ ብንል አላጋነንም ከሸይኽ አብዱልሀኪሙ ፣እስከ ተሰዉፍን ከአለም ያስተሳሰሩ ሸይኸና ...
08/07/2025

አባታችን ! :- ሸይኽ ቡሽራን አልቀበልም ማለት ሱፍያዉን መናቅ ነዉ

ኦሮሚያ የአህለሱና ወልጀማአ መናገሻ ብንል አላጋነንም ከሸይኽ አብዱልሀኪሙ ፣እስከ ተሰዉፍን ከአለም ያስተሳሰሩ ሸይኸና ሁሴን ፣ከአባጅፋሩ እስከ ቁቤ በማበልፀግ ለኢስላማዊ ሬዲዮ እስከፅሁፉ የተጠበቡበት እስከ ሸይህ ረሻድ አብዱሌ ፣ከሀረርጌዎቹ እስከ ገለምስይዮቹ በኢኮኖሚ በማህበራዊ በፖለቲካዉ ጭምር ኦሮሚያን በየዘርፉ ከሌሎች ወንድሞቻቸዉ ጋር አቅንተዋል ።

መጅሊስ የዚህ ማህበረሰብ መጠለያ ማካተት ካልቻለና ካልሆነ ትልቅ ንቀት ጭምር ነዉ ። በፌደራል በተጀመረዉ ሰላም ሚኒስተር ታዛቢ ባለበት የዑለማኡ ክፍል አካታች እንዲሆን ከስምምነት ከቤተ ደረሰ በሗላ ሀጂ ኢብራሂም ቱፋ ለሰላም ሚኒስተር እና ለመጅሊስ ከተላከዉ ስም ዝርዝር ሸይኽ ቡሽራን አልቀበልም ማለታቸዉ ተገቢ አይደለም ሳይሆን ሱፍያዉን መናቅ ነዉ ።

በመጀመሪያ ሀጂ ኢብራሂም ቱፋ ለሱፍያዉ ኡለማእ መራጭ ሳይሆኑ እንዲያካትቱ ነዉ የተፈለገዉ ስለዚህ ስምምነትንም መጣስ ነዉና አባታችን ሸይኻችን ሸይኽ ቡሽራ የሌሉበት ዑለማእ ትክክል አይደለምና የሱፍያ ሙስሊም ፍላጎት ዉክልና ሳይሸራረፍ ይተግበር ለማለት እንወዳለን ።

ሸይኽ ቡሽራ ላለመቀበል የሚደረገዉ ጥረት ተቀባይነት የለዉም በየትኛውም ምክንያት መጅሊሱ የመጣልም አልቀበልም የማለት መብት የለዉም ።

ይህ ስጦታ አይደለም የአህለሱናዉ ሀይማኖታዊ የዉክልና ትክክለኛ የመብት ጥያቄ እንጂ ።

ከ ሚዛን ሚዲያ Mizan Media

Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council Official Ministry of Peace የሰላም ሚኒስቴር

08/07/2025

ምርጫ ቦርዱ አታሎናል የደሴ ዑለሞች !!

ሚዛን ሚዲያ Mizan Media

ሰበር ! የመድረሳ ተማሪዎቹ ለምርጫዉ አትመዘገቡም ተባሉበመጅሊስ የሚዘወረዉ ምርጫ ቦርድ በጎሮ አምቢያእ እድሚያቸዉ ለምርጫ የደረሱ የመድረሳ ተማሪዎች መምረጥ እንደማይችሉ እንደተነገራቸዉ ቅሬ...
08/07/2025

ሰበር ! የመድረሳ ተማሪዎቹ ለምርጫዉ አትመዘገቡም ተባሉ

በመጅሊስ የሚዘወረዉ ምርጫ ቦርድ በጎሮ አምቢያእ እድሚያቸዉ ለምርጫ የደረሱ የመድረሳ ተማሪዎች መምረጥ እንደማይችሉ እንደተነገራቸዉ ቅሬታ ገልፀዋል ። በምርጫ ህግ አሰራር ከ18 አመት በላይ የሆነ ኢትዮጵያዊ የሆነ ሁሉ ቢልም ተማሪዎቹ ለመመዝገብ ሲመጡ መከልከላቸኩ የአካባቢው ሙስሊሞች ገልፀዋል ። የመድረሳ ተማሪዎች ባሉበት አካባቢ ለምርጫ መመዝገብ ይችላሉ በሚል የፌደራሉ ምርጫ ቦርድ ካስታወቀ በሗላ ነዉ ። ይህም መጅሊሱ በምርጫዉ ሂደት ከግዜ ወደ ግዜ ለራሱ የሚጠቅመዉ አዳዲስ ነገሮች እያመጣ ምርጫቦርድም ያንን በማስፈፀም ተጠምዷል ። ይሁንጂ የአካባቢው ሙስሊሞች መጅሊሱ የመድረሳ ተማሪዎች እንዳይመዘገቡ የከለከለው መድረሳዉ አይወክለኝም በሚል ብቻ ነዉ ብለዋል ።

ሚዛን ሚዲያ Mizan Media

07/07/2025

የደሴ ዑለሞች እና የሙስሊሙ ማህበረሰብ አብሮ መኗኗር ፀር የሆነዉ የደሴ መጅሊስ እዉነታ !!

ሚዛን ሚዲያ Mizan Media

Address

Lideta Subcity
Addis Ababa
VOICEOFTHEOPPRESSED

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when ሚዛን ሚዲያ Mizan Media posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to ሚዛን ሚዲያ Mizan Media:

Share

Category