
18/02/2025
ኤርትራ የቀድሞ ፕሬዝዳንቱ ክስ ዉድቅ አደረገች
ኤርትራ በሰሜን ኢትዮጵያ ምስራቅ አፍራቃን ለማተራመስ እየሰራች ነዉ በሚል የቀድሞ የኢትዮጵያ ፕርዝዳንት ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ ጠቅሶ አልጀዚራ ዘግቦ ነበር ። የኤርትራ የዉጭጉዳይ ሚኒስት ዛሬ ባወጣዉ መግለጫ የቀድሞ ፕሬዝዳንት ተናግረዉታል የተባለዉን ጉዳይ በማጣጣል ዉድቅ ማድረጓን ገልጿል ።
Sources :- MOI Eritrea