Addis-Finfine press

Addis-Finfine press It is the page on Ethiopia political, ecomonic and socail timely development

ሰበር መረጃእነ ደ/ፂዮን እንዲደበቁ ታዘዋል ‼️ይህ ትዕዛዝ የተላለፈው ከወትሮም ፅምዶውን ሲቃወሙ የነበሩ ከፍተኛ ወታደራዊ አመራሮች የደ/ፂዮንን መመረጥ ተከትሎ ዳግም በትግራይና በህዝባቸው ...
06/05/2026

ሰበር መረጃ

እነ ደ/ፂዮን እንዲደበቁ ታዘዋል ‼️

ይህ ትዕዛዝ የተላለፈው ከወትሮም ፅምዶውን ሲቃወሙ የነበሩ ከፍተኛ ወታደራዊ አመራሮች የደ/ፂዮንን መመረጥ ተከትሎ ዳግም በትግራይና በህዝባቸው ላይ ያንዣበበውን አደጋ ለመቀልበስ በእሱና በዙሪያው ባሉ ሰወች ላይ ዕርምጃ ለመውሰድ በመነሳታቸው ነው ።

ይህንንም ተከትሎ የተወሰኑ ከፍተኛ አመራሮች መገ';ደላቸው አይቀሬ መሆኑን የሚወጡ መረጃወች እያመላከቱ ይገኛሉ ።

አሁን ላይም ታዲያ ደብረፅዮንን ጨምሮ ሁሉም የፅንፈኛው አመራሮች ለጊዜው እንዲደበቁ ትዕዛዝ የተላለፈ ሲሆን : በመቀሌ፣ አክሱም፣ አድዋ እና ሽረ እንደስላሴ ያለው ሁኔታ እጅግ ፍርሀት የተሞላበት መሆኑ ታውቋል ።

የበታችነት ውጥንቅጥ እያሰቃቀየው ያለው ዘፋኝ ማን ነው?አንዳንድ ሰዎች በሀገር ህልውና ቅፈላ መፈቀድ የለብትም ከሚሉት ነኝ እና የእናንተስ ሀሳብ አካፍሉን
25/04/2026

የበታችነት ውጥንቅጥ እያሰቃቀየው ያለው ዘፋኝ ማን ነው?
አንዳንድ ሰዎች በሀገር ህልውና ቅፈላ መፈቀድ የለብትም ከሚሉት ነኝ እና የእናንተስ ሀሳብ አካፍሉን

05/04/2026
03/04/2026

ሰርከስ ድንቅነው

02/04/2026

መጋቢት 24

ሰበር ዜና በላይነሽ አመዴምስራቅ ወለጋ ዞን ጊዳ አያና ወረዳ አንዶዴ ዲቾ ቀበሌ ላይ የተሰበሰበው እና ራሱን የአማራ ፋኖ በወለጋ እያለ የሚጠራው ፅን*ፈኛ ሀይል በበላይነሽ አመዴ ተዘይሯል ።...
30/03/2026

ሰበር ዜና በላይነሽ አመዴ

ምስራቅ ወለጋ ዞን ጊዳ አያና ወረዳ አንዶዴ ዲቾ ቀበሌ ላይ የተሰበሰበው እና ራሱን የአማራ ፋኖ በወለጋ እያለ የሚጠራው ፅን*ፈኛ ሀይል በበላይነሽ አመዴ ተዘይሯል ። ፅን*ፈኛ ቡድኑ ትምህርት ቤት ላይ የአርሶአደር ከብት አር'ዶ ለመብላት በተሰባሰበበት ዛሬ ጠዋት ላይ በጅ'ምላ ተዘይሯል ።

በኦፕሬሽኑ በርካታ የፅንፈኛ ቡድኑ አባላት መደም' ሰሳቸው የተነገረ ሲሆን የቡድኑ መሪ አደም ተፈራ ክፉኛ መቁሰሉም የተሰማ ሲሆን የመዳን እድሉ አነስተኛ ነውም ተብሏል ::

22/03/2026

የብልፅግና የሁሉም ነው!

Address

African Union
Addis Ababa

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Addis-Finfine press posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Addis-Finfine press:

Share