06/05/2026
ሰበር መረጃ
እነ ደ/ፂዮን እንዲደበቁ ታዘዋል ‼️
ይህ ትዕዛዝ የተላለፈው ከወትሮም ፅምዶውን ሲቃወሙ የነበሩ ከፍተኛ ወታደራዊ አመራሮች የደ/ፂዮንን መመረጥ ተከትሎ ዳግም በትግራይና በህዝባቸው ላይ ያንዣበበውን አደጋ ለመቀልበስ በእሱና በዙሪያው ባሉ ሰወች ላይ ዕርምጃ ለመውሰድ በመነሳታቸው ነው ።
ይህንንም ተከትሎ የተወሰኑ ከፍተኛ አመራሮች መገ';ደላቸው አይቀሬ መሆኑን የሚወጡ መረጃወች እያመላከቱ ይገኛሉ ።
አሁን ላይም ታዲያ ደብረፅዮንን ጨምሮ ሁሉም የፅንፈኛው አመራሮች ለጊዜው እንዲደበቁ ትዕዛዝ የተላለፈ ሲሆን : በመቀሌ፣ አክሱም፣ አድዋ እና ሽረ እንደስላሴ ያለው ሁኔታ እጅግ ፍርሀት የተሞላበት መሆኑ ታውቋል ።