27/11/2025
መስጅድን የግለሰብ ለማድረግ እየተከራከራ ያለው ፌኩ መንግስቱ ዘገየ ማንነት ሲጋለጥ‼️
መንግስቱ ዘገየ ማለት በፌክ ማንነቱ ብዙዎችን የሸወደው በየመድረኩ ላይ እየወጣ ስለነ ሙሀመዶች ሲናገር የወሎየነት መንፈስ የያዘ የሚመስል የኦርቶ አማራ ፅንፈኛ እና የሙአ ተዋህዶ አቀንቃኝ ግለሰብ ነው።
ሰውየው ቀንበር ጠቦትና ወሎ ላይ ሁኖ ተቸግሮ ነውጅ በውስጡ የያዘውን መርዝ እና ድብቅ ማንነቱን መደበቅ አቅቶት ሳያስበው በቦሩ ሜዳው ጉዳይና በሰሞኑን ከተማችን ላይ በተከሰተው ክስተት ፈንቅሎት በመውጣት ራቁቱን የቀረበትና ሴራው የተጋለጠበት ፣ብዙዎች ፌክ ማንነቱን ያወቁበት ከስተት ነው የተፈጠረው።
አርቲፊሻሉ መንጌ አንድ የሚመፃደቅበት እና እኛ ደግሞ የምናውቀው ነገር አለ በድምፃችን ይሰማ የሙስሊሙ ትግል ማንም ደፍሮ ጠበቃ መቆም በማይችልበት እኔ በጀግንነት ቁሚያለሁ እያለ ጅብ ከማያውቁት ሀገር ሂዶ ከሌ አንጥፋልኝ አለ አይነት ተረቱን ሲተርትና ሲቀደድ ስናየው ስለሱ እኛ ሀፍረት ይሰማናል።
ፌኩ መንጌ በድምፃችን ይሰማ የሙስሊሙ ትግል ደሴ ከተማ ላይ ከደህንነቶችና ከነ ኮማንደር ደረጀ ጋር እነማን መታሰርና መገረፍ እንዳለባቸው ቢራውን እየከካ ሲያሴር ና ሲዶልት ያመሽና በቀን ደግሞ ጠበቃ ሁኖ ይቀርባል።
ይሄን ሴራውን ማንም ሰለማያውቅበት ደረቱን ነፋ አድርጎ በኩራትና በመኮፈስ ስሜት ማንም ደፍሮ ያልተጋፈጠውን እኔ እየተጋፈጥኩላችሁ ስለሆነ እከሌን አስፈተዋለሁ፣እከሌን እንዳይገረፍ አደርገዋለሁ ፣ ለነከሌ ደግሞ ጥብቅና እቆምላቸዋለሁ እያለ በርካታ ብሮችን እየተቀበለ ሰራሁላቸው አይነት ድራማውን ተውኖ ማታ ከአለቆቹ ጋር ቢራና ውስኪውን ሲራጭ ያመሽና ቀን የግል ቢዝነሱን ያጧጡፋል።
ፌኩ መንጌ ጊዜውንና ወቅቱን ተጠቅሞ ከሙስሊሙ ማህበረሰብ በጥብቅና ሰበብ በርካታ ብሮችን ተቀብሏል፣የግል ቢዝነሱን በደንብ ሰርቷል ሀብታምም አድርገንዋል።
የዋሁ ሙስሊም ማህበረሰብም የሰውየው ሴራና ተንኮል ስለማይገባው ፌኩን መንጌ ብቸኛው የሙስሊም ጠበቃ አድርጎ አናቱ ላይ ሰቀለው አሏህ ግን ማንነቱን ጠንቅቆ ስለሚያውቅ ራቁቱን አስቀርቶ እጃችን ላይ ጥሎ አጋለጠው ።
አሁን በቅርቡ ደግሞ ደሴ ከተማ መናፈሻ ክፍለ ከተማ ሙሀመድ ጌታ (ደሶ) መስጅድን የግለሰብ ነው ብሎ የደሴ ከተማ አስተዳደር እስልምና ጉዳይ ምክር ቤትን ጥብቅና ቁሞ እየተከራከረ ያለ ጉደኛ ፍጡር ነው።
ሙስሊም እወዳለሁ እያለ በፌክ ማንነቱ በየመድረኩ ሲጮህና በፌስቡክ ገፁ ሲለቀልቅ የሚውለው ፌኩ መንጌ በውስጡ ደብቆ የያዘውን መቆጣጠር አቅቶት የደሴ ከተማን ሙስሊም ማህበረሰብ ንቆ መስጅዱን ለግለሰብ አሳልፎ ለመስጠን እየተከራከረ ይገኛል።
ስለመንግስቱ ዘገየ ተንኮልና ሴራ ቀጣይ በሰፊው የምንመለስበት ቢሆንም ስለሰውየው ምንነት ብዙ ነገር እያወቅን ዝም ያልነው እሱን ላለማግነንና አጀንዳችንን እንዳንስት ብለን ነው።
ፌኩ መንጌ ግን ሳንጠራው አቤት ብሎ በቦሩ ሜዳው ጉዳያችን ላይ ዘሎ በመግባት አጀንዳ እንድናደርገው ፈልጎ ነበር እኛ አርቲፊሻል ማንነቱን ስለምናውቅ ንቀን ተውንውጅ
አሁን ደግሞ ደሴ አለማችም ስለተባለብቻ ሳንጠራው አቤት ሳንልከው ወደየት ብሎ ጥቅም ለሚያጋሩት ለነ እርገጤ ሞላ ጥብቅና ለመቆም ሲሞክር ስናየው አሳ ጎርጓሪ ዘንዶ ያወጣል ነውና በራሱ ጊዜ ራቁቱን ለመቅረት ብቅ ስላለ እናመሰግንሀለን ብለንዋል።
#ጠበቃመንግስቱዘገየ
©አርዱል ሀበሻ