02/04/2026
የወጣት አገልግሎት ባለባቸው አጥቢያ ቤተ ክርስቲያናት በአብዛኛውን ጊዜ የወጣት አስተባባሪዎች/ መሪዎች አለን። በዚህ አገልግሎት ውስጥ ብዙ ሥራዎች አሉ። የምናገለግለው አገልግሎት ለምናገልግላቸው ወጣቶች፣ ለራሳችን እና ለቤተ ክርስቲያን ብዙ ጥቅም ቢኖረውም የወጣት አገልግሎት ባለባቸው ቤተ ክርስቲያናት ብዙ ክፍተቶች ይታያሉ። እነዚህ የሚፈጠሩ ክፍተቶች ምን ምንድን እንደ ሆኑና የወጣት አገልጋዮች ይሄንን ክፍተት ለመድፈን ምን ማድረግ እንደሚጠበቅብን ተወያይተናል።
በተለያየ ቦታ ያለን የወጣት አገልጋዮች፣ ወጣቶች ጌታ ኢየሱስን እንዲያውቁና ደቀ መዛሙርቱ እንዲሆኑ በአንድ ላይ እንትጋ!
ለዝግጅታችን Subscribe በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ።
ይህ ዝግጅት ሊጠቅማቸው ይችላል ብለው ለሚያስቧቸው ወዳጆችዎ Share ያድርጉ።
በዝግጅቱ ላይ ያሎትን ማንኛውም ሀሳብና አስተያየት በ Comment መስጫው ላይ ያስቀምጡልን።