
18/06/2025
አዲስ መረጃ
በጄነራል ህንፃ እና በደብረፅዮን መካከል ከፍተኛ ግጭት ተቀስቅሷል!
የአርሚ 60 አዛዥ የሆነው ጀ/ል ከደብረፅዮን ጋር ግልፅ የሆነ ግጭት ውስጥ ገብቷል። ምክንያቱም በደብረፅዮን ውሳኔ ለአርሚው የተገዙ የምግብ እና ሌሎች ሸቀጣሸቀጦች ወደ አስመራ በመጫናቸው ነው። ጄ/ል ህንፃ የኛን አርሚ ሳንመግብ የኤርትራን ጦር ለማጠናከር የሚደረገው እንቅስቃሴ ዓላማው ምን እንደሆነ አይታወቅም በማለትም ደብረጽዮንን መውጫ ቀዳዳ እንዳሳጣው እና ሁኔታዎቹ በዚሁ የሚቀጥሉ ከሆነ አርሚውን በትኜ እራሴም እጠፋለሁ እያለ እንደሆነ እየደረሱን ያሉ መረጃዎች ይጠቁማሉ። አርሚውም እያሰማ ያለው ቅሬታ ከነደበረጽዮን ቁጥጥር ውጭ እየሆነ ነው። ምናልባት ነገሮች በዚሁ የሚቀጥሉ ከሆነ የደብረፅዮን ቡድን ያለአርሚ ሊቀር ይቻላል።