Lucy Media

Lucy Media የመረጃና የመዝናኛ ገጽ!! አዳዲስ መረጃዎችን ቀድመው ለመስማት........ https://www.facebook.com/yeafaruaLUCY?mibextid=ZbWKwL ስለሀገራችን ትክክለኛ እና ፈጣን መረጃ ለማኘት ይህንን ፔጅ ላይክ ያድርጉ

አዲስ መረጃበጄነራል ህንፃ እና በደብረፅዮን መካከል ከፍተኛ ግጭት ተቀስቅሷል!የአርሚ 60 አዛዥ የሆነው ጀ/ል ከደብረፅዮን ጋር ግልፅ የሆነ ግጭት ውስጥ ገብቷል። ምክንያቱም በደብረፅዮን ውሳ...
18/06/2025

አዲስ መረጃ
በጄነራል ህንፃ እና በደብረፅዮን መካከል ከፍተኛ ግጭት ተቀስቅሷል!

የአርሚ 60 አዛዥ የሆነው ጀ/ል ከደብረፅዮን ጋር ግልፅ የሆነ ግጭት ውስጥ ገብቷል። ምክንያቱም በደብረፅዮን ውሳኔ ለአርሚው የተገዙ የምግብ እና ሌሎች ሸቀጣሸቀጦች ወደ አስመራ በመጫናቸው ነው። ጄ/ል ህንፃ የኛን አርሚ ሳንመግብ የኤርትራን ጦር ለማጠናከር የሚደረገው እንቅስቃሴ ዓላማው ምን እንደሆነ አይታወቅም በማለትም ደብረጽዮንን መውጫ ቀዳዳ እንዳሳጣው እና ሁኔታዎቹ በዚሁ የሚቀጥሉ ከሆነ አርሚውን በትኜ እራሴም እጠፋለሁ እያለ እንደሆነ እየደረሱን ያሉ መረጃዎች ይጠቁማሉ። አርሚውም እያሰማ ያለው ቅሬታ ከነደበረጽዮን ቁጥጥር ውጭ እየሆነ ነው። ምናልባት ነገሮች በዚሁ የሚቀጥሉ ከሆነ የደብረፅዮን ቡድን ያለአርሚ ሊቀር ይቻላል።

ሰበር መረጃበደብረፅዮን በሚመራው የህወሃት ክንፍ ውስጥ ከፍተኛ ውጥረት ነግሷል!የተፈናቃዮችን እህል ጭምር ለኤርትራ ሰራዊት ቀን እና ማታ ሲያስጭን የሰነበተው የደብረፅዮን ቡድን የራሱን አርሚ...
18/06/2025

ሰበር መረጃ
በደብረፅዮን በሚመራው የህወሃት ክንፍ ውስጥ ከፍተኛ ውጥረት ነግሷል!

የተፈናቃዮችን እህል ጭምር ለኤርትራ ሰራዊት ቀን እና ማታ ሲያስጭን የሰነበተው የደብረፅዮን ቡድን የራሱን አርሚ የሚመግበውን አጥቶ ከፍተኛ ጭንቀት ላይ መውደቁን የደረሱን መረጃዎች ይጠቁማሉ። አርሚው ጉዱን አላወቀምና ደሞዝ እየጠያቃቸው ነው። ሰዎቹ ሊመግቡት እንኳን አልቻሉም።

የደብረፅዮን ቡድን ከስሩ ያለዉን ታጣቂ መመገብ ባለመቻሉ ከአርሚው መሪዎች ጋር ከፍጠኛ የሆነ ግጭት ውስጥ ገብቷል። የአርሚው መሪዎች የደብረፅዮን ቡድን ከአርሚው አፍ እየነጠቀ ገዳያችን የሆነውን የኤርትራ ሰራዊት ሲመግብ ቆይቷል እያሉ በግልጽ ባይሆንም ውስጥለውስጡን ማጉረምረም ጀምረዋል።

ለአብነትም ጄ/ል ህንፃ እና ደብረጽዮን ተፋጥጠዋል። የእርስ በርስ ንትርካቸውም ከቀን ወደቀን እያየለ መጥቷል። ሌላው የአርሚ አባላት በብዛት ከቡድኑ አምፆ የወጣውን ሃይል ለመቀላቀልም መውጫ ቀዳዳ እየፈለጉ ነው።

ሰበር መረጃ ተሾመ አበባው በቁጥጥር ስር እንዲውል ጌታ አስራደ ትዕዛዝ አስተላልፏል!በጎንደር አካባቢ የሚንቀሳቀሰው የፀረ ሰላም ሃይሉ ጃውሳ በውስጡ በተፈጠረው  የእርስ በርስ ውጊያ መባላቱን...
17/06/2025

ሰበር መረጃ
ተሾመ አበባው በቁጥጥር ስር እንዲውል ጌታ አስራደ ትዕዛዝ አስተላልፏል!

በጎንደር አካባቢ የሚንቀሳቀሰው የፀረ ሰላም ሃይሉ ጃውሳ በውስጡ በተፈጠረው የእርስ በርስ ውጊያ መባላቱን ቀጥሏል። የስልጣን እና የጥቅም ሽኩቻው አሁን አሁን ላይ እየተወሳሰበ መጥቶ በፊት አንድ ናቸው ተበለው በሚታሰቡት መካከል እራሱ የማይባርድ እሳት እያስነሳ ይገኛል።

🎤ለአብነትም ጌታ አስራደ እና ተሾመ አበባው አንድ ላይ በመሆን የሃብቴ ወልዴ ቡድንን ሲዋጉ የቆዩ ቢሆንም ሰሞኑን በሁለቱ መካክል ሌላ አዲስ ግጭት ተቀስቅሷል፡ ይህም ተሾመ አበበው ከነሳሙዔል ባለድል(የሃብቴ ወልዴ አሽከር) ጋር በድብቅ እየተገናኘ እያስመታን ነው ከሚል ጥርጣሬ የተነሳ ነው።

ጌታ አስራደ ተሾመ ከነሃብቴ ጋር በውስጥ ተመሳጥሮ ከፍያለውንም እሱ ሳያስመታው እንዳልቀረ ጭምር በጥርጣሬ እየተመለከተው ነው። ከዚህም የተነሳ ተሾመ አበባውን በቁጥጥር ስር ለማዋል ከደረጀ በላይ ጋር መነጋጋር ጀምሯል።

ይህን ቡድን ነው እንግዲህ አንዴ ሄሊኮፕተር ጣለ ሌላ ጊዜ ከተማ ተቆጣጠር በሚል የቡድኑ አፈቀላጤዎች የሚያደነቁሩን። እንኳን ሄሊኮፕተር፣ እንኳን ከተማ ቀርቶ በተደበቀበት ጉድጓድ እራሱ እንዴት እርስ በርስ እየተባላ እንደሆነ ሁላችንም እየተመለከትን ነው።

ትላንትና የሚመስለው ድምፃዊ ሀጫሉ ሁንዴሳ ከሞተ 5 ዓመት ሊሞላው 10 ቀን ቀርተውታል::ብርቱ ሴት ፋንቱ ደምሴ (ኪያ) የብዙዎቻችን አርአያ ነሽ!* የአንቺ ፅናት፣ * እውነተኛ አፍቃሪነት፣ ...
17/06/2025

ትላንትና የሚመስለው ድምፃዊ ሀጫሉ ሁንዴሳ ከሞተ
5 ዓመት ሊሞላው 10 ቀን ቀርተውታል::

ብርቱ ሴት

ፋንቱ ደምሴ (ኪያ)
የብዙዎቻችን አርአያ ነሽ!

* የአንቺ ፅናት፣
* እውነተኛ አፍቃሪነት፣
* ታማኝነት፣
* ጥንካሬ፣
* እናትነት እና
* ብርታት ሁሌም ያስገርመናል፣ ያበረታታናልም።

ሴቶች ሁሉ ከአንቺ ብዙ ሊማሩ ይገባል፤

አንቺ በእውነትም የጥንካሬ ምሳሌ ነሽ!

ውድ ባለቤትሽን ካጣሽ 5 ዓመት ሊሞላው 10 ቀናት ብቻ ቀርተውታል…

በዚህ ሁሉ ውስጥ ያሳየሽው ብርታት ልብ የሚነካ ነው።

መልካሙ ሁሉ ይግጠምሽ
አንቺ ብርቱ ሴት!

❤️❤️❤️

🙏🙏🙏

ደሳለኝ ሲያስብሸዋ ሸዋ እንደሰማይ ርቆታል!መከታው ሞሞ ደሳለኝ ሲያስብሸዋን አርባ ገርፎት ከሸዋ ካባረረው እነሆ አራት ወራት ተቆጥረዋል። ደሳለኝ ሲያስብሸዋ የመከታው ማሞን ምት መቋቋም ሲያቅ...
17/06/2025

ደሳለኝ ሲያስብሸዋ ሸዋ እንደሰማይ ርቆታል!

መከታው ሞሞ ደሳለኝ ሲያስብሸዋን አርባ ገርፎት ከሸዋ ካባረረው እነሆ አራት ወራት ተቆጥረዋል። ደሳለኝ ሲያስብሸዋ የመከታው ማሞን ምት መቋቋም ሲያቅተው ወደጎጃም ሸሽቶ ከዘመነ ጋር መከታዉን የሚያጠፋበትን መንገድ ሲያፈላልግ ቆይቶ ዘመነም ጥሎት ወደሱዳን ሸሽቷል። በዚህም ግራ የተጋባው ደሳለኝ ፊቱን ወደወሎ በማድረግ በምሬ እግር ላይ ወድቋል።

ደሳለኝ ከጎጃም ወደ ወሎ ያቀናዉም ምሬ የመከታው ጠላት በመሆኑ ነው። ልክ እንደዘመነ ካሴ ምሬም በደሳለኝ አማካኝነት በሸዋ ፋኖ ላይ መንገስ ስለሚፈልግ ደሳለኝን ወደራሱ አስጠግቶታል። ሆኖም ደሳለኝን ወደሸዋ ለማስገባት ያደረገው ጥረት እስካሁን አልተሳካም። መከታው ዛሬም እንደትላቱ የዘመነ እና የምሬ ስውር እጆች ከሸዋ ይቆረጣሉ እያለ እንደልብ እየፎከረባቸው ነው። ደሳለኝ ዳግም ሸዋ እንደማይረግጥም ለዘመነ እና ምሬ ንገሩልኝ እያለም ነው።

🎤የደብረፅዮን አደገኛ ውሳኔ እና እንቅስቃሴ……..በደብረፅዮን የሚመራው የፅንፈኛው ህወሃት ክንፍ በቡድኑ ላይ አምፀው ወጥተው የራሳቸውን ሃይል እያደራጁ ያሉ የአርሚ አመራሮችን ለማጥፋት አዲስ...
17/06/2025

🎤የደብረፅዮን አደገኛ ውሳኔ እና እንቅስቃሴ……..

በደብረፅዮን የሚመራው የፅንፈኛው ህወሃት ክንፍ በቡድኑ ላይ አምፀው ወጥተው የራሳቸውን ሃይል እያደራጁ ያሉ የአርሚ አመራሮችን ለማጥፋት አዲስ ስትራቴጂ ነድፎ ወደእንቅስቃሴ ገብቷል። በዚህም እነዚህን በደቡብ እና በደቡብ ምስራቅ ትግራይ አካባቢዎች ግዙፍ ሃይል በማደራጀት በነደብረጽዮን ላይ የማያዳግም እርምጃ ለመውሰድ እንቅስቃሴ ላይ ያሉትን የአርሚ መሪዎችን በእርቅ ስም የመምታቱን እቅድ ፅንፈኛው ቡድን ሰርቶ አጠናቅቋል።

ይህ ውጤታማ ይሆን ዘንድ የአርሚ መሪዎችን እና አባላትን 👉🏿አንድ ነን በሚል የማታለያ ሰበብ ወደራሱ በማድረግ ትጥቅ ካስፈታቸው በኋላ በቁጥጥር ስር ማዋል አልፎም መረ*ሸን የሚል አደገኛ ውሳኔ የደብረፅዮን ቡድን ወስኗል። በመሆኑም ሁሉም ማለትም በፅንፈኛው የህወሃት ቡድን ላይ በማመፅ እራሱን እያደራጀ ያለ ሃይል አባል የነደረፅዮንን ሴራ በሚገባ ተረድቶ እንቅስቃሴውን በሙሉ በጥንቃቄ እንዲያደርግ ለማለት እንወዳለን።

የነደብረፅዮን ቡድን ተስፋ በመቁረጡ ምክንያት ሁሉንም አጥ*ፍቶ ለመ*ጥፋት ውስኖ እንደተነሳም መታወቅ አለበት!

የነደብረፅዮን ቡድን ተስፋ በመቁረጡ ምክንያት የትግራይን ህዝብ አጥ*ፍቶ ለመ*ጥፋት ቆርጦ ተነስቷል!የደብረፅዮን ቡድን የትግራይን ህዝብ አጥፍቶ ለመጥፋት ቆርጦ መነሳቱን እንቅስቃሴዎቹ በሙሉ ...
17/06/2025

የነደብረፅዮን ቡድን ተስፋ በመቁረጡ ምክንያት የትግራይን ህዝብ አጥ*ፍቶ ለመ*ጥፋት ቆርጦ ተነስቷል!

የደብረፅዮን ቡድን የትግራይን ህዝብ አጥፍቶ ለመጥፋት ቆርጦ መነሳቱን እንቅስቃሴዎቹ በሙሉ ያመላክታሉ። ቡድኑ ህዝቡ ከአንዴ ሁለቴ በላይ በአደባባይ ወጥጦ ወያኔ በቃኝ በማለቱ ህዝቡን ለመበቀል እንደተነሳ ሁሉ ከእንቅስቃሴው በቀላሉ መረዳት ይቻላል። ቡድኑ ከሻዕቢያ ጋር እራሱ የወገነው የትግራይን ህዝብ ለመበቀል ነው። ሻዕቢያ ለትግራይ ህዝብ ያለውን ጥላቻ ሁላችንም ጠንቅቀን እናውቃለን!

ለዚህም በየቀኑ በጨለማ ወደአስመራ የሚያስጭነውን የትግራይ ህዝብ ሃብት መመልከት በቂ ነው። ከወርቅ አንስቶ እስከተራ ሸቀጥ ድረስ ወደ ኤርትራ በየቀኑ እየተጫነ ነው። ምን ይህ ብቻ ለተፈናቃዮች የተከማቸው እህል ጭምር ለሻዕቢያ ወታደር እየተጫነ ነው። መቼስ ከዚህ በላይ የህዝብ ጥላቻ ያለ አይመስለኝም። አጠቃላይ የቡድኑ እንቅስቃሴ ህዝብን አጥፍቶ በመጨረሻ ላይ ለራሱም መጥፋት ነው።

ሰበር መረጃተፈራ ማሞ እግሮቹ ከጥቅም ውጭ ሆነዋል!ተፈራ ማሞ ፋኖን አንድ እናደርጋለን በሚል ሱዳን ከርሞ ከተመለሰ ወዲህ እግሮቹ ፓራላይዝ እንደሆኑ የደረሱን መረጃዎች ይጠቁማሉ።  ከዚህ በፊ...
17/06/2025

ሰበር መረጃ
ተፈራ ማሞ እግሮቹ ከጥቅም ውጭ ሆነዋል!

ተፈራ ማሞ ፋኖን አንድ እናደርጋለን በሚል ሱዳን ከርሞ ከተመለሰ ወዲህ እግሮቹ ፓራላይዝ እንደሆኑ የደረሱን መረጃዎች ይጠቁማሉ። ከዚህ በፊትም ተፈራ ቀኝ እግሩ በጥይት ተመትቶ ስቃይ ላይ መቆየቱ የሚታወቅ ሲሆን ከሱዳን መልስ ሁለቱም እግሮቹ ፓራላይዝ ስለመሆናቸው እየወጡ ያሉ መረጃዎች ይጠቁማሉ።

ተፈራ ቡድኑ በሱዳን ባደረገው ስብሰባ የቡድኑን እንቅስቃሴ በበላይነት እንዲመራ ተመርጦ የነበረ ቢሆንም በዘመነ እና ተከታዮቹ ጫጫታ ምክንያት ምርጫው ውድቅ እንዲሆን መደረጉ ይታወሳል።

አቤት በስተርጅናው ጫካ ወርዶ ተዋረደ😜

የፅንፈኛው ፋኖ አፈቀላጤዎች ከሰአታት በፊት ሞተዋል ያሏቸው አመራሮች😁
16/06/2025

የፅንፈኛው ፋኖ አፈቀላጤዎች ከሰአታት በፊት ሞተዋል ያሏቸው አመራሮች😁

መተው የጣሏትስ ሄሊኮፕተር 😁😂🙆የፌዴራል መንግሥት እና የክልል ከፍተኛ መሪዎች የባሕር ዳር ከተማ የልማት ሥራዎችን እየተመለከቱ ነው።
16/06/2025

መተው የጣሏትስ ሄሊኮፕተር 😁😂🙆
የፌዴራል መንግሥት እና የክልል ከፍተኛ መሪዎች የባሕር ዳር ከተማ የልማት ሥራዎችን እየተመለከቱ ነው።

አደም አሊ (አባ ናደው) እስከ ነአጃቢዎቹ ተሸኝ*ቷል!በወሎ ዞን ለጋንቦ ወረዳ ፊጣ አከባቢ ሲርመ*ጠመጥ የነበረው አደም አሊ (አባ ናደው) የተባለው የፅንፈኛው ፋኖ ቀንደኛ መሪ እስከ እነአጃ...
16/06/2025

አደም አሊ (አባ ናደው) እስከ ነአጃቢዎቹ ተሸኝ*ቷል!

በወሎ ዞን ለጋንቦ ወረዳ ፊጣ አከባቢ ሲርመ*ጠመጥ የነበረው አደም አሊ (አባ ናደው) የተባለው የፅንፈኛው ፋኖ ቀንደኛ መሪ እስከ እነአጃቢዎቹ በጀግናው መከላከያ ሰራዊት አስደማሚ ኦፕሬሽን ከአፈር ተቀላቅ*ሏል። በዚህም በርካታ ታጣቂዎች ከባድ ጉዳት ያስተናገዱ ሲሆን ቀሪዎቹ እግር አውጪኝ ብለው ፈርጥጠዋል። በአሁን ሰዓት ፅንፈኛው ቡድን በጀግና መከላከያ ሰራዊት የተሳካ ኦፕሬሽን እያበቃለት ይገኛል።

በፅንፈኛው ፋኖ ውሸት ደጋፊዎቻቸው እየተሸማቀቁ ነው!ቤቴልሔም ዳኛቸው (ቅዳሜ ገበያ) የሚዲያ ጡረተኞችን ጨምሮ የፅንፈኛው ፋኖ አመራሮች ተብዬዎች በሶሻል ሚዲያ የሚፈበርኩትን የውሸት ዘገባዎች...
16/06/2025

በፅንፈኛው ፋኖ ውሸት ደጋፊዎቻቸው እየተሸማቀቁ ነው!

ቤቴልሔም ዳኛቸው (ቅዳሜ ገበያ) የሚዲያ ጡረተኞችን ጨምሮ የፅንፈኛው ፋኖ አመራሮች ተብዬዎች በሶሻል ሚዲያ የሚፈበርኩትን የውሸት ዘገባዎች ማፈሯን ገለፃለች። የፅንፈኛው ቡድን ደጋፊ ብትሆንም ውሸት በዚህ ልክ ተቀዶ ሲሰፋ በማየቷ አፍራለች። ፅንፈኛው ፋኖ ከምስረታው ጀምሮ በውሸት የተመሰረተ ነው። ጫካ ገብቶ የአማራን ህዝብ እየገደ*ለ እና እያራቆ*ተ ጫካ መሽጎ በአፈቀላጤዎቹ በኩል ሰበር ድል፣ ሰበር ዜና ፣ መከላከያን ማረክን፣ ረሸንን፣ አረፈረፍን፣ ሃልኮፕተር መተን ጣልን፣ ፀረ ድሮን አመረትን እያለ በሚዲያ ወጥቶ በውሸት እራሱ እና ተከታዩን የሚያስጨፍር ቡድን ነው። ቡድኑ የውሸት አባት ብንለው አይገልፀውም። አሁን አሁንማ የራሱ አባላት ጭምር እያፈሩበት ይገኛሉ። ቅዳሜ ገበያ ጨምሮ ሌሎች ደጋፊዎቻቸው በውሸት ድል ተሰላችተዋል። መሬት ላይ የሌለውን የድል ዜና ቋቅ ብሏቸዋል። ፅንፈኛው ቡድን እጅ፣ እግሩ ውሸት ነው። ይህን ጭፍን ደጋፊዎቻቸው ሊያውቁ ይገባል እንላለን።

Address

Addis Ababa

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Lucy Media posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share