Ethio Post News ኢትዮ ፖስት

Ethio Post News ኢትዮ ፖስት ኢትዮ ፖስት ኒውስ እዉነተኛ ድምፅ!

ሰበር መረጃለህወሓት አመራሮች ማስጠንቀቂያ ተሰጠ።ሊንኩን በመጫን ሙሉ መረጃውን ይመልከቱ https://t.me/ethiopostnews
03/06/2025

ሰበር መረጃ

ለህወሓት አመራሮች ማስጠንቀቂያ ተሰጠ።

ሊንኩን በመጫን ሙሉ መረጃውን ይመልከቱ
https://t.me/ethiopostnews

ሰበርኢትዮጵያ ኤርትራን አስጠነቀቀች።ኢትዮጵያ እና ኤርትራ ከፍተኛ የፖለቲካ ውጥረት ውስጥ የገቡ ሲሆን በዛሬው ዕለት ለኤርትራ ማስጠንቀቂያ ተሰቷል።ሊንኩን በመጫን ዝርዝሩን ያንብቡ https:...
03/06/2025

ሰበር

ኢትዮጵያ ኤርትራን አስጠነቀቀች።
ኢትዮጵያ እና ኤርትራ ከፍተኛ የፖለቲካ ውጥረት ውስጥ የገቡ ሲሆን በዛሬው ዕለት ለኤርትራ ማስጠንቀቂያ ተሰቷል።
ሊንኩን በመጫን ዝርዝሩን ያንብቡ
https://t.me/ethiopostnews

ሰበር ዜና ከፍተኛ ባለስልጣኑ በፖሊስ ቁጥጥር ስር ዋሉ።ሊንኩን በመጫን ሙሉውን ያንብቡ  https://t.me/ethiopostnews
02/06/2025

ሰበር ዜና
ከፍተኛ ባለስልጣኑ በፖሊስ ቁጥጥር ስር ዋሉ።

ሊንኩን በመጫን ሙሉውን ያንብቡ
https://t.me/ethiopostnews

መጪውን ሀገራዊ ምርጫ “ፈቃጅ” እና “አስቻይ” ሁኔታዎች ባሉባቸው አካባቢዎች ለማድረግ ዝግጅት እያደረገ መሆኑን ምርጫ ቦርድ ገለጸየኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ፤ መጪው ሀገራዊ ምርጫ “ፈቃጅ...
02/06/2025

መጪውን ሀገራዊ ምርጫ “ፈቃጅ” እና “አስቻይ” ሁኔታዎች ባሉባቸው አካባቢዎች ለማድረግ ዝግጅት እያደረገ መሆኑን ምርጫ ቦርድ ገለጸ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ፤ መጪው ሀገራዊ ምርጫ “ፈቃጅ” እና “አስቻይ” ሁኔታዎች ባሉባቸው የምርጫ ክልሎች እንደሚደረግ ገለጸ። በሀገሪቱ ያለው የጸጥታ ሁኔታ “በጣም ተለዋዋጭ በመሆኑ”፤ ምርጫው በሚቃረብበት ወቅት ሁኔታው “በዝርዝር” እና “በጥልቀት” የሚታይ መሆኑንም አስታውቋል።

ቦርዱ ይህንን ያስታወቀው፤ የሰባተኛው ሀገራዊ ምርጫ ቅድመ ዝግጅት እና ተያያዥ ጉዳዮችን በተመለከተ ዛሬ ሰኞ ግንቦት 25፤ 2017 በአዲስ አበባው ስካይ ላይት ሆቴል ለጋዜጠኞች በሰጠው መግለጫ ነው። የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ፤ ምርጫን ለማድረግ በየአካባቢዎቹ “አስቻይ ሁኔታ” መኖር “የግድ” አስፈላጊ እንደሆነ በዚሁ መግለጫ ላይ አመልክተዋል።

በስድስተኛው ሀገራዊ ምርጫ ቦርዱ “በሁሉም አካባቢ ምርጫ አካሂዳለሁ ብሎ ነው ያቀደው። አሁንም በሁሉም አካባቢ ምርጫ እናደርጋለን ብለን ነው የምናቅደው” ሲሉ ሜላትወርቅ ለጋዜጠኞች ተናግረዋል። በሰኔ 2013 ዓ.ም በተካሄደው ስድስተኛው ጠቅላላ ምርጫ፤ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ካሉት 547 መቀመጫዎች ውስጥ 102 በሚሆኑት ላይ ምርጫ አልተካሄደም።

🔴 ዝርዝሩን ለማንበብ ➡️ https://t.me/ethiopostnews

አዲሱ የኢትዮ ፖስት ሚዲያ ዩቲዩብ ቻናል በትንሽ ቀናቶች ውስጥ 10 ሺህ ተከታይ ማፍራት ችሏል። ቤተሰብ ስለሆናችሁ እናመሰግናለን። share like subscribe ያድርጉ!!!ዩቲዩብ ቻናላች...
01/06/2025

አዲሱ የኢትዮ ፖስት ሚዲያ ዩቲዩብ ቻናል በትንሽ ቀናቶች ውስጥ 10 ሺህ ተከታይ ማፍራት ችሏል።

ቤተሰብ ስለሆናችሁ እናመሰግናለን። share like subscribe ያድርጉ!!!

ዩቲዩብ ቻናላችንን ያልተቀላቀላችሁ ሊንኩን በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ አዳዲስ መረጃዎችን ያግኙ!!!

https://youtube.com/?si=rU4R078NegMCflva

ሳውዲ አረቢያ ኢትዮጵያን ጨምሮ በ14 ሀገራት ላይ የቪዛ እገዳ ጣለች!ሳውዲ አረቢያ በድምሩ በ14 ሀገራት ዜጎች ላይ የብሎክ ቪዛ ማውጣትን በጊዜያዊነት ማገዷን አስታውቃለች።ከነዚህ ሀገራት መ...
01/06/2025

ሳውዲ አረቢያ ኢትዮጵያን ጨምሮ በ14 ሀገራት ላይ የቪዛ እገዳ ጣለች!

ሳውዲ አረቢያ በድምሩ በ14 ሀገራት ዜጎች ላይ የብሎክ ቪዛ ማውጣትን በጊዜያዊነት ማገዷን አስታውቃለች።ከነዚህ ሀገራት መካከል ኢትዮጵያን ጨምሮ ሰባት የአፍሪካ ሀገራት ይገኙበታል።

ይህ የቪዛ እገዳ አዲስ የጊዜያዊ የሥራ ቪዛ ማመልከቻዎችን እና በመጠባበቅ ላይ ያሉትንም የሚመለከት ነው የተባለ ሲሆን በውጭ ዜጎች የሥራ ኃይል ላይ የተመሰረቱ የሳውዲ አረቢያ ዘርፎችን እንደሚጎዳ ተገልጿል።

በእገዳው ሰለባ ሆነዋል ከተባሉት የአፍሪካ ሀገራት መካከል ኢትዮጵያ ፣ ግብፅ፣ ናይጄሪያ፣ አልጄሪያ፣ ሱዳን፣ ቱኒዚያ እና ሞሮኮ ይገኙበታል። ከዚህ በተጨማሪ ኢንዶኔዥያ፣ ኢራቅ፣ ዮርዳኖስ፣ የመን፣ ህንድ፣ ፓኪስታን እና ባንግላዲሽ ተካትተዋል።እነዚህ ሀገራት ከሳውዲ አረቢያ ከፍተኛ የሰው ኃይል ፍልሰትና የገንዘብ ዝውውር ስለሚያገኙ፣ እገዳው ከፍተኛ ኢኮኖሚያዊ ጫና ሊያስከትል እንደሚችል ተዘግቧል።

የብሎክ ቪዛ የሳውዲ አረቢያ ቀጣሪዎች ቀድሞ በተፈቀደላቸው ኮታ የውጭ ሠራተኞችን እንዲቀጥሩ የሚያስችል ነው። የሳውዲ አረቢያ መንግስት የቪዛ እገዳውን የጣለበትን ዝርዝር ምክንያት ባይገልጽም፣ ይህ እርምጃ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰራተኞችን ዕጣ ፈንታ አጣብቂኝ ውስጥ ሊጥል እንደሚችል ካፒታል ለመረዳት ችሏል።

ለተጨማሪ መረጃ https://t.me/ethiopostnews

የሀገሪቱ ህገ መንግስት እንዲሻሻል፤ መንግስት አጀንዳ አድርጎ ለምክክር ኮሚሽን አቀረበ፡፡ የክልል አወቃቀር በቋንቋ ሳይሆን በጅኦግራፊ አቀማመጥ እንዲዋቀር ተጠይቋል።ሊንኩን በመጫን ዝርዝሩን ...
01/06/2025

የሀገሪቱ ህገ መንግስት እንዲሻሻል፤ መንግስት አጀንዳ አድርጎ ለምክክር ኮሚሽን አቀረበ፡፡

የክልል አወቃቀር በቋንቋ ሳይሆን በጅኦግራፊ አቀማመጥ እንዲዋቀር ተጠይቋል።
ሊንኩን በመጫን ዝርዝሩን ያንብቡ https://t.me/ethiopostnews

https://youtu.be/8rnBeTBm5kE
01/06/2025

https://youtu.be/8rnBeTBm5kE

የመምህራን ቁ.ጣ / የከንቲባዋ እና የመምህራን ፍጥጫ | ethio forum | ebs tvEthiopia News - | Ethiopian Airlines | Abiy Ahmed Ali | ...

ሰበር ዜናየኢፌድሪ መከላከያ ሚኒስቴር ወ/ሮ አይሻ ለኤርትራው መሪ ይፋዊ ማስጠንቀቂያ ሰጡ።መከላከያ ሰራዊታችን የተዘጋጀው ቤታችን ላሉ የሌሎችን ምክር እየሰሙ እዚም እዛም ላሉ ለሰፈር  ትናን...
31/05/2025

ሰበር ዜና

የኢፌድሪ መከላከያ ሚኒስቴር ወ/ሮ አይሻ ለኤርትራው መሪ ይፋዊ ማስጠንቀቂያ ሰጡ።

መከላከያ ሰራዊታችን የተዘጋጀው ቤታችን ላሉ የሌሎችን ምክር እየሰሙ እዚም እዛም ላሉ ለሰፈር ትናንሽ ቡድኖች ሳይሆን በተሳሳተ ስሌት የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅምና ክብር ለሚዳፈሩ ሀገራት........ሊንኩን በመጫን ሙሉውን ይመልከቱ https://t.me/ethiopostnews

https://youtu.be/hAeUpPwu_jI?si=q8Mft96rUqNVBAQ1
30/05/2025

https://youtu.be/hAeUpPwu_jI?si=q8Mft96rUqNVBAQ1

Ethiopia የአዳነች አቤቤ እና የጤና ባለሙያዎች ፍጥጫ / መታየት ያለበት ድላ ቀረሽ ክርክር | ethio forum | ebs tvEthiopia News - | Ethiopian Airlines...

29/05/2025

ኢትዮጵያ ከጎረቤት ሀገራት ለሚሰነዘርባት ዘለፋ ምላሽ የመስጠት ፍላጎት የላትም ሲል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ

ኢትዮጵያ በተለያዩ ጊዜያት ከጎረቤት ሀገራት ለሚሰነዘርባት ዘለፋዎች ምላሽ የመስጠት ፍላጎት የላትም ሲል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል።

ሚኒስቴሩ ዛሬ ግንቦት 21 2017 ዓ.ም በወቅታዊና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረውን ሳምንታዊ መግለጫ፤ በቃል አቀባዩ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው በኩል ሰጥቷል።

ቃል አቀባዩ ኢትዮጵያ ከጎረቤት ሀገራት ጋር ሁልጊዜም የተሻለ ግንኙነት ለመፍጠር እንደምትሰራ ቃል አቀባዩ ተናግረዋል።

ከሰሞኑ የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ የኤርትራን የነፃነት ቀን ግንቦት 16 ባከበሩበት ወቅት ባደረጉት ንግግር፤ ኢትዮጵያን በተመለከተ ሰፋ ያለ ንግግር አድርገዋል።

ይህ ንግግራቸው በርካታ ኢትዮጵያዊያንን ያስቆጣ ሲሆን፤ የተለያዩ ሀሳቦችም እየተሰነዘሩበት ቆይተዋል።

ይህንን በተመለከት ጥያቄ የቀረበለት የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር በበኩሉ በቃል አቀባዩ በኩል ምላሽ የሰጠ ሲሆን፤ ቃል አቀባዩ "ኢትይዮጵያ ለሚሰነዘሩባት ዘለፋዋች ምላሽ የምስጠት ፍላጎት የላትም" ብለዋል።

ኢትዮጵያ የተረጋጋ አካሄድን የምተከተል ሀገር መሆኗን የገለጹት አምባሳደር ነብያት፤ "ከዚህ ቀደምም ከሌሎች ጎረቤት ሀገራት በመሪዎቹ ደረጃ ተገቢ ያልሆኑ ክሶችና ዘለፋዋች ደርሶባት ያውቃል" ሲሉ ገልጸዋል።

"ኢትይጵያ ግን እንደዚህ ያለ እንካ ሰላምትያ ዉስጥ ሳትገባ በሰከነ ዲፕሎማሲ መንገድ ከጎረቤት ሀገራት ጋር የምትቀጥል ነው የሚሆነው" ብለዋል።

Address

Addis Ababa

Telephone

+251944195045

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Ethio Post News ኢትዮ ፖስት posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share