12/11/2025
መረጃ‼️
የሱዳኑ ፈጥኖ ደራሽ ዋና አዛዥ ጀነራል መሀመድ ሀምዳን ዳጋሎ ኢትዮዽያ የባሀር በር ለማግኘት የምታደርገውን እንቅስቃሴ እንደግፋለን ሲሉ ተናገሩ። ጀነራሉ የኢትዮዽያ ወደ ባህር በር መመለስ ቀጠናውን የሚጠቅም እንጂ በምንም አይነት የሚጎዳ አይደለም ብለዋል።
゚
ትኩስ ዜናዎች የሚቀርቡበት ገጽ ነው።
Addis Ababa
Be the first to know and let us send you an email when ሰበር ዜና ኢትዮጵያ Ethiopian Breaking News posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.