25/08/2026
በቪየትናም እየተካሄደ በሚገኘው 73ኛው ታላቁ የMiss World ውድድር ላይ ሀገራችን ኢትዮጵያን በኩራት ወክላ የምትወዳደረው ሞዴልና የባህል አምባሳደር ሩት ይርጋለም፣ በRound 1 የPeople’s Choice (የሕዝብ ድምፅ) አሰጣጥ እስካሁን በ2ኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች!
በአህጉራት ደረጃ በድምፅ ብልጫ 1ኛ የወጣችው ተወዳዳሪ በቀጥታ ወደ Top 6 ውስጥ የምትቀላቀል በመሆኑ፣ ሩት የኢትዮጵያን ስም በከፍተኛ መድረክ ከፍ አድርጋ እንድታስጠራ የሁላችንም ድጋፍ አሁንም በከፍተኛ ሁኔታ ያስፈልጋታል!
የወቅቱ የደረጃ እና የድምፅ መረጃ፦
1ኛ ኤርትራ: Snit Habteab TEWOLDEMEDHIN – 619,596 ድምፅ (ቀዳሚ) አፍሪካ
2ኛ. ኢትዮጵያ: Ruth Yirgalem WELDESILASIE – 394,446 ድምፅ (2ኛ ደረጃ) አፍሪካ
3ኛ. ናይጄሪያ Soye Karibi - 311,390 ድምፅ (3ኛ) አፍሪካ
አሁኑኑ ድምፅ በመስጠትና ይህንን መልእክት ለወዳጅ ዘመዶቻችሁ በማጋራት ከጎኗ እንቁም!