31/10/2025
🚨የተረጋገጠ ፡ አርሰናል በእንግሊዝ እግር ኳስ ታሪክ በአንድ ወር ውስጥ ስድስት ጨዋታ ምንም ግብ ሳይቆጠርበት ማሸነፍ የቻለ ብቸኛ ቡድን መሆኑን OPTA ዘግቧል።
ብቸኛው ባለወርቅ ዋንጫ ባለቤት ወርቃማው የኔ አርሰናል ወርቃማ ታሪክ እየሰራ ለሌላ ወርቃማ ድል ወደፊት መገስገሱን አጠናክሯል።
🔴⚪️ 🏃🏃