Triple Media

Triple Media Welcome to Triple Media! Your ultimate destination for comprehensive news, entertainment, and cultural stories from Ethiopia and around the world.

Triple Media - Where the world meets Ethiopia.

12/05/2019

ፍትህ ለሐገሬ እንጂነር ለ 70/30 ፕሮፖጋንዳ ሠለባ ለሆነው ተውልድ ከ 17ዓመት በላይ የደከመበት ሀልሙ ለከሠመበት ተውልድ በጣም ጥቂቱ ኸሹፌር በታች በማያገኘው ገቢ ነሮውን ለሚገፋው ተውልድ በጣጣጣጣጣምምምምም በዙው ደሞ ሥራ አጦ በሡሥ ለተደበቀው ተውልድ ፍትህ ፍትህ ፍትህ።።።።።።።።
እስኪ ሸር ሸር....አንድ እንሁን.. .

11/05/2019

የ Ethiopian ስራ አጥ ኢንጅነሮችማሠብ የአንድነት ድምፅ
ስልጣኔን ያለ መሐንዲስ ማሠብ ፈፅሞ ቅዠት ነው
ሁሉም ወገን ከጐናችን ሊቆም ይገባል
የዚች አገር መሠረቷ መሐንዲሶች ናቸው
ያለ መሐንዲስ ያሁኗን ኢትዮጵያ አይቻልም
መንገዱ መብራቱ ህንፃው ፕሌኑ መኪናው ሣሙናው ልብሡ..... ያለ መሐንዲስ እነዚህን ሁሉ መስራትም ሆነ ማሠልጠን አይቻልም
ነገር ግን ያገሬ ፖለቲካ መሐንዲሱን የባርያ አገዛዝ ውሥጥ ከቶታል
ብዙ መሐንዲሶች በጥቂት ኮንትራክተር በጥቂት ፋብሪካ በጥቂት የግል
ድርጅት ወሥጥ
ባርያ ሁነዋል ለድርጅቱ ከሚያሥገቡት ገቢ አንፃር የመሐንዲሡ ገቢ ጥቅም
የለውም።ደሞ በጣም የሚያሳዝነው
በጣም በዙው ወጣት ተመርቆ ሠፈር የሚውለው ከ90% በላይ
መሐንዲሱ ነው መንግሥት የምህንድሥናውን ዘርፍ 100% ረሥቶታል።
የመንግስትም ፕሮፖጋንዳው ሁሉ የራሡን ፖለቲካ ማጠናከር ሁኗል
ስለዚህ መንግሥትን አንድ ሁነን ልናነቃው ይገባል የዚች አገር ሠልጣኔ
በኛ ላይ ነው ። እንቀሳቀሥ በተለያዩ የ fb page ላይ ያለውን አውነት
እየተሠራ ያለውን ግፍ እንፃፍ share comment እናድርግ እንጂነሩ ንቃ
ንቂ ዋጋ አያሥከፍልም መረጃውን share አድርግ/ጊ ያገሬ ህዝብ
ውንድም እህቶቼም ከጎናችን ልትቆሙ የገባል።

10/05/2019

ሥራ ጀምረነናል ሀሣባችን ግብ እንዲመታ በመህንድሥናው አለም የብዙ አመት ልምድ ያለቸውን ከተለያዬ የመህንድሥና ዘርፍ ምሁራን ሠብሥበን አወያይተናል ዪንቨርሲቲዎች ድምጻችንን ማሠማት እንጀምራለን ከዚህ በኋላ አንገት መድፋት በተለያዩይበቃናል ሠላማዊ በሆነ
ችግሮቻችንን አንድ ሆነን ለሚመለከተው መንገድአካል እናቅርብ የ አብይ መንግሥት ችግሮቻችንን እንደሚሠማን እርግጠኛ ነኝ ለመሠማት ግን አንድ መሆን አለብን መሠባሠብ አለብን ከ ጤና ባለሙያዎች ልንማር የገባል ለመብታችን እንታገል። ማለት የፈለኩት እየገባችሁ ነው? 17
አመት ተምረክ እንጂነር ተባልክ ወደ ሥራ አለም ለመግባት ሥትል የሥራ ልምድ፥ ብሔርክ ፥ቋንቋክ ሥንቱ ቆይ ልጠይቃችሁማ የሥራ ለምድ
የሚሠጥ ዩንቨርሥቲ አለ እንዴ እዛም ሥትሄድ የሥራ ልምድ ሌላ ቦታም
እንደዛው ቆይ ግን የሥራ ልምድ ጠያቂዎች የሥራ ለምድ ማን ሠጣቸው?
ተውት እሡን ተደራጁ እያለ 2ዓመት ካሸክ በዋላ እጅህ ላይ ከ30 ሺ የበለጠ ይደርሥሀል? አንተ በ 2ዓመት ከዚያ በላይ አለወጣክም? ታድያ ምን አተረፍክ ይህ ከባዱ የጉልበት ብዝበዛ ሊቆም ይገባል። ወገን ባጠቃላይ በምህንድሥና ዘርፍ ያለው አሠራር ሀይ ባይ ያጣ ነው ሚመሥለው ሥለዚህ ለመብትህ ተነሥ ሙያክን አሥከብር ለትውልድም ትረፍ ። መረጃውን በመጋራት አብሮነታችሁን ግለጹልን
ፍትህ ለ እትዮጵያ እንጂነር

26/10/2018

የ Ethiopian ስራ አጥ ኢንጅነሮች የአንድነት ድምፅ
# ለእንጂኔሪንግ ተማሪዎች ፣ ተመርቃችሁ ሥራ ያልያዛችሁና
በመንግስት ሥራ ላይ ያላችሁ በሙሉ፡፡
1) ለእንጂኔሮች እየተከፈለ ያለው መነሻ ደሞዝ ከትምህርት ዝግጅት
ጋር የማይመጣጠን መሆኑ፡፡
2)በርካታ በእንጂኔርንግ የተመረቁ ተማሪዎች ያለ ሥራ መኖራቸውን
ታሳቢ አድርጎ መንግስት ተክኖሎጂን አስፍቶ ስራ እንድፈጥሩ
የበኩሉን ድርሻ አለመወጣቱ፡፡
3) በተራ ቁጥር 1 እና 2 ያሉ ማነቆዎች ምላሽ ሳያገኙ በርካታ
ዩኒቨርሲቲዎች ቁጥራቸው ይሄ ነው የማይባለውን ተማሪዎች
ስያሰለጥን የወደፊት ዕጣ ፈንተቸው ላይ ጥናትና ምርምር
አለማድረጋቸው፡፡
በመጨረሻም ከአሁን ጀምረን ለሰው ሀብት ሥራ አመራር፣ ለሲቪል
ሰርቪስና ለሚመለከተው አካል የቅሬታ ደብዳቤ ከወረዳ/ከተማ
እስከ ፌደራል ስለሚናደርስ ሼር በማደረግ የበኩላችንን እንወጣ፡፡

05/10/2018

Ethiopian Engineers Union/የኢትዮጵያ ኢንጂነሮች ኅብረት
መፈክሮቻችን
1)የመደብ መነሻ ደሞዝ # ለኢንጂነሮች በሀገር ደረጃ ወጥና የተሻለ
ይሁን፣
2)የኢንጂነርንግ ሥራ-አጥነታችን ይፈታ(እንደ ህግና ጤና ምድብ ቀጥታ
ከፌዴራል እስከ ወረዳ መስሪያ ቤቶች በዕጣ በየሙያ ዘርፋችን ይሰጥ)፣
3)ያለ COC ቅጥር በቴ/ሙ/ ውስጥ ይፈቀድልን፣COC /እግዚት ካልቀረ
የEngineers Export policy ይነደፍልን፣
4)የMSc ዕድል cost share ሳያልቅ ይፈቀድ፣
5)የግል ተቋማት #ኢንጂነርንግ አይስጡ (በገንዘብ ድግሪና ዱፕሎማ
አይሸጥ)፣
6)በሜጋ ፕሮጀክቶች ላይ ምደባ ይደረግ
7)ለሥራ ፈጠራም ከሆነ ከገበያው አንጻር ደጎስ ያለ ብድር የሚዘጋጅ
ቢሆንና ለዚህም
ምንም 10% ቁጠባ አያስፈልገንም!
8)አዲሱ ጥናት በዜሮ ዓመት እንጅነሮችን ለቅጥር የማይጋብዝ ነዉና
የመሐንዲስ
መደቦች እንደገና መጠናት አለባቸው ።
9)በግል ካምፓንያዎችም የቅጥር ትንሹ የደሞዝ ገደብ ይዘጋጅና
10)ቅጥር ብዝምድናና በገንዘብ አይፈጸም።
ሌሎችም

21/11/2017

ህዳር ሲታጠን
የአንደኛው ዓለም ጦርነት እንደተጠናቀቅ ለብዙ ሰዎች ሕይወት መጥፋት
ምክንያት የሆነው "ስፓኒሽ ፍሉ" የተባለ የኢንፍሎዌንዛ ወረርሽኝ በዓለም
ላይ ተከሰተ፡፡ ይህም በሽታ በ1911 ዓ/ም በሀገራችን ገብቶ ቀስ በቀስ
ሰዎችን እየገደለ በሕዳር ወር ግን ብዙዎችን ስላሳመመ "የሕዳር በሽታ"
ተባለ፡፡ በሽታው እንደ ጉንፉን ሆኖ በሳል ይጀምርና ከዚያም ነስር፣ ወደ ታች
ማስበልና ውጋትን በበሽተኛው ላይ አከታትሎ ራስን በማሳት ለሞት
ያደርሳል፡፡ በወቅቱ በአዲስ አበባ በቀን ከ300 በላይ ሰው በዚህ በሽታ
ይሞት ነበር፡፡ አንዳንድ ቦታም ሙሉ ቤተሰብ በበሽታው ተይዞ አስታማሚ
እየጠፋ ሰዎች በረሃብና በጥም ይሰቃዩ ነበር፡፡ በዚያ ሰሞን መቃብር
የሚቆፍ፤ ሬሳ ተሸክሞ የሚወስድ ሰው ማግኘት የማይታሰብ ሆኖ ባል
የሚስቱን ፤ አባት የልጁን ሬሳ ራሱ ተሽኮሞ ወስዶ ለመቀበር ተገደደ፡፡
ሁሉም ሀዘንተኛ፤ ሁሉም ተጎጂ ሆነ፡፡ በሽታው ቤተመንግሥትም ዘልቆ
አልጋ ወራሽ ራስ ተፈሪና ባለቤታቸው ልዕልት መነን እንዲሁም ንግሥት
ዘውዲቱም ዘንድ ደረሰ፡፡ በመጨረሻም በሽታው በቀላሉ ሊስፋፋ
የሚችለው ከጽዳት ጉድለት የተነሳ መሆኑ ስለታወቀ ሁሉም ህዝብ
በየአካባቢው የሚገኘውን ቆሻሻ እያሰባሰበ እንዲያቀጣል ተደረግ ይህም
ልማድ በየዓመቱ ቀጥሎ "ህዳር ሲታጣን" እየተባለ ከኛ ትውልድ ደረሰ፡፡

ምንጭ ፦ የሃያኛው ክ/ዘመን መባቻ በመርስዔ ኀዘን ወ/ቂርቆስ
- የኢትዮጵያ ታሪክ ፕ/ሮ ባህሩ ዘውዴ

18/11/2017

GC-INTERN cup today's result
GC5 3፡0 INTERN2
yara 56&60, Alkie 45.
GC1 3:2 INTERN2
sura&gech. sura
COME ON GC 2010።&@ፊርማየ

ሠበር ዜና breaking newsየዩኒቨርቲያችን የ2010 የትምህርት ዘመንየተማሪዎች መግቢያ ጊዜ ለነባር ተማሪዎችመስከረም 20 እና 21/2010 ዓ.ም እናለአዲስ ተማሪዎች መስከረም 25 እስከ...
05/09/2017

ሠበር ዜና breaking news
የዩኒቨርቲያችን የ2010 የትምህርት ዘመን
የተማሪዎች መግቢያ ጊዜ ለነባር ተማሪዎች
መስከረም 20 እና 21/2010 ዓ.ም እና
ለአዲስ ተማሪዎች መስከረም 25 እስከ
27/2010 ዓ.ም ሲሆን የመጀመሪያ ዓመት
ተማሪዎች በ Online ተመዝግበው
መምጣት ይኖርባቸዋል፡፡
በ online ለመመዝገብ የዩኒቨርሲቲውን
ድረ-ገፅ www.uog.edu.et መመልከት
ይችላሉ፡፡
ለተጨማሪ መረጃ በ058-114-1237 እና
058-114-1238 ደውለው መጠየቅ
ይችላሉ፡፡

Aug 29 Call for proposals Call for Proposals University of Gondar, Research and Community Services Vice President would like to receive need based and problem solving mega research, community services and technology transfer proposals to be granted in 2017/18 academic year. Interested academic staff...

Ere she betam zegeye!!;(:p;>:@
23/08/2017

Ere she betam zegeye!!;(:p;>:@

20/08/2017

There is a rumour @ uog! registration date will September 5 are u happy or not?

Address

Addis Ababa

Telephone

+251911756858

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Triple Media posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Triple Media:

Share