EVCF - Visionary Voice Media 2

EVCF - Visionary Voice Media 2 በየዘመኑ የመለኮትን አጀንዳ የያዙ ባለራዕዮች ይነሳሉ። ባለራዕይ አይሙት‼️

የኢትዮጵያ ቪዥነሪ አብያተ ክርስትያናት ኅብረትETHIOPIAN VISIONARY CHURCHES FELLOWSHIPGAMTAA WALDOOLE KIRISTIIYAANA VIIZHINARII ITIYOOPHIY...
11/10/2023

የኢትዮጵያ ቪዥነሪ አብያተ ክርስትያናት ኅብረት
ETHIOPIAN VISIONARY CHURCHES FELLOWSHIP
GAMTAA WALDOOLE KIRISTIIYAANA VIIZHINARII ITIYOOPHIYAA
***

መስከረም 30 ቀን 2016 ዓ.ም፤ ቄስ አለሙ ሼጣ በስጋ ሞት ከዚህ ምድር መለየታቸውን አስመልክቶ ከኢትዮጵያ ቪዥነሪ አብያተ ክርስትያናት ኅብረት ፕሬዚደንት የተላለፈ የሃዘን መግለጫ መልዕክት፤

ቄስ አለሙ ሼጣ በአመራር ዘመናቸው፤ በኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን መካነ የሱስ የመጀመሪያው የደቡብ ሲኖዶስ መሪና በዋናው ጽ/ቤት በቲዎሎጂና ሚሽንና መምሪያ ዳይሬክተር በመሆን፣ እና የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስትያናት ኅብረት ጠ/ጸሐፊ በመሆን አገልግለዋል። በመካነ የሱስ ሴሚነሪ መምህርነት ዘመናቸው ብዙ አገልጋዮችን ያፈሩ በተማሪዎቻቸው የሚወደዱ ሰው ነበሩ።

ቄስ አለሙ ሼጣ በምድር ቆይታቸው ከሃምሳ ዓመታት በላይ በደማቅ አመራርና አገልግሎት የእግዚአብሔርን ሕዝብ ሲያገግሉ ቆይተው፣ በትጋት ወዳገለገሉት ወደሚናፍቁት ጌታ በስጋ ተለይተውን በመሄዳቸውን የተሰማንን ታላቅ የሐዘን ስሜት ለመግለጽ እንወዳለን።

ሐዋርያ ዘላለም ጌታቸው (ዶ/ር)
የኢትዮጵያ ቪዥነሪ አብያተ ክርስትያናት ኅብረት ፕሬዚደንት
መስከረም 30 ቀን 2016 ዓ.ም
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ።

ማስታወቂያ***መስከረም 30፣ 2016 ዓ.ም፤ውድ የኢትዮጵያ ቪዥነሪ አብያተ ክርስትያናት ኅብረት (Ethiopian Visionary Churches Fellowship) ፔጅ ተከታታዮች፤ የቀድሞው ...
11/10/2023

ማስታወቂያ
***

መስከረም 30፣ 2016 ዓ.ም፤

ውድ የኢትዮጵያ ቪዥነሪ አብያተ ክርስትያናት ኅብረት (Ethiopian Visionary Churches Fellowship) ፔጅ ተከታታዮች፤ የቀድሞው የቀድሞው 7K ተከታይ ያለው ፔጃችን በመጠለፉ (hacked) ምክያት በዚህ አዲስ ፔጅ መጥተናል። የኅብረቱ መልዕክቶች፣ ማስታወቂያዎች፣ እንዲሁም መርሃግብሮች ለሁሉም መድረስ ይችሉ ዘንድ ይህንን አዲስ ፔጅ Like ያድርጉ ለሌሎች Share በማድረግ እንድታገለግሉ እንጠይቃለን።

Address

Mexico Area, Beside The Federal Police HQ
Addis Ababa

Opening Hours

Monday 09:00 - 16:00
Tuesday 09:00 - 16:00
Wednesday 09:00 - 16:00
Thursday 09:00 - 16:00

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when EVCF - Visionary Voice Media 2 posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to EVCF - Visionary Voice Media 2:

Share