Habesha Media-ሀበሻ ሚድያ

Habesha Media-ሀበሻ ሚድያ ሀገሬን ብቻ

  Coming Sooon Ft.Zewudu Bekele
22/07/2025

Coming Sooon
Ft.Zewudu Bekele

02/07/2025
02/07/2025
Oduu Hatattamaa!Miseensonni Koree Hojii Raawwachiiftuu Federeeshinii Kubbaa Miilaa Ityoophiyaa walga’ii hatattamaa gagge...
02/07/2025

Oduu Hatattamaa!

Miseensonni Koree Hojii Raawwachiiftuu Federeeshinii Kubbaa Miilaa Ityoophiyaa walga’ii hatattamaa gaggeessuun dhimmoota barbaachisoo ta’an irratti murtee dabarsaniiru.

Injifata waancaa Itoophiyaa Sidaamaa Bunnaa bu’aan isaa akka haqamuu fi Kilabiin Kubbaa Miilaa Wolayta Dichaa Ityoophiyaa bakka bu’ee waancaa Konfedereeshinii irratti akka hirmaatu murtaa’eera.

Kilaboonni kubbaa miilaa gadi bu'an Adaamaa Siitii, Mekellee 70 Enderta, Sehul Shiree, fi Wollo Adigrat U. Kilaboonni kubbaa miilaa gadi bu'uu dhiisanii bara dhufu Piriimiyerliigii Itophiyaa irratti akka hirmaatan murtaa'eera.

Piriimiyerliigii Ityoophiyaa bara 2018 dorgommii kilaboota 20 akka ta'u fi kilaboonni afur gadi bu'anii kilaboonni lama akka guddatan murtaa'eera. Bal'ina murtii kanaa guutuu armaan gadii ilaalaa..

Waancaan Itoophiyaa Wolayta Dichaatti deebi'e.Federeeshiniin Kubbaa Miilaa Itiyoophiyaa June 1 Sidaamaa Bunnaan Wolayta ...
02/07/2025

Waancaan Itoophiyaa Wolayta Dichaatti deebi'e.
Federeeshiniin Kubbaa Miilaa Itiyoophiyaa June 1 Sidaamaa Bunnaan Wolayta Dicha 2 fi 1n injifachuun waancaa kana Wolayta Dichaatti deebisuuf murteessee jira.

02/07/2025
02/07/2025
02/07/2025

እንባችሁ ታብሷል! የጦና ንቦች እንኳን ደስ አላችሁ! 🔥🙏

08/04/2025

"ቤተክርስቲያንን ሰብረው በመግባት የቤተክርስቲያንን ንብረት በጉልበት ጭኖ ወስዷል"- የምዕምናን ቅሬታ

በደቡብ ምዕራብ ክልል በኢትዮጵያ ሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን ዳውሮ ኮንታ ሰበካ በታርጫ ሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን "የከተማ ከፍተኛ አመራሮችና የፀጥታ አካላት ቆመው እንዲህ መሆኑ አሳዛኝ ክስተት ነው፣ መንግሥት ባለበት ሃገር ቤተክርስቲያን ላይ ጥቃት መፈፀሙ እንዳሳዘናቸው ምዕመናን ገልጸዋል።

በደቡብ ምዕራብ ክልል በኢትዮጵያ ሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን ዳውሮ ኮንታ ሰበካ ታረጫ ሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን "በቤተክርስቲያን ውስጥ የተገነቡ ቤቶችን ከህግ አሰራር ባፈነገጠ አኳኋን አፍርሰውና በአምልኮ ላይ ያሉትን ሰዎችን ኢሰብአዊ በሆነ መንገድ በመሳደብና በማመናጨቅ ከግማሽ ቀን በላይ በመቅጣትና ያፈረሱትን ንብረት በመኪና በመጫን ወስደዋል" በሚል ከስፍራው ለዎላይታ ታይምስ ሚዲያ የደረሰን ቅሬታ ያመለክታል።

እንደ መረጃው ከሆነ በኢትዮጵያ ሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን ዳውሮ ኮንታ ሰበካ ታርጫ ሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን በ1995 ዓ/ም 4800 ካሬ ሜትረ ህጋዊ ይዞታ ተሰጥቶ ሳይት ፕላን ካርታ በህጋዊ መንገድ የተሰጠ ሃይማኖት ተቋም ሲሆን በ1997 ዓ/ም ሳሊኒ ድርጀት መንገድ በሚያወጣበት ጊዜ የቤተክርስቲያን ይዞታ ለሁለት አካፍሎ ስያልፍ 2100 ካሬሜትር ብቻ ዋና ቤተክርስቲያን በተገነባበት ቦታ በኩል ቀርተዋል ተብሏል።

ነገር ግን 2700 ካሬሜትር ላይ ያለውን ቦታ ድፍን 22 ዓመት ሙሉ የቤተክርስቲያን ቦታ መሆኑን በ2017 ዓመት መሰከረም ወር የዳውሮ ዞን ከተማ ልማት እስከ ቦታው መጥቶ አጣርቶ እውነትም በደል እንዳለ አረጋግጦ የተወሰደው 2700 ካሬሜትር እንዲሰጣቸው ለከተማ ከንቲባ በደብዳቤ መፈታቱ ተገልጿል።

ቤተክርስቲያኗ በታህሳስ ወር በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ቤተክርስቲያን አቤቱታ ይዛ ስትሄድ ክልል ቢሮ እስከ ታህሳስ 30/2017 ዓ.ም ድረስ የከተማው ከንቲባ ከቤተክርስቲያን የተወሰደው ይዞታንና እስከ ዛሬ ድረስ የቆየበት ካሳ እንዲሁም በዚያን ጊዜ በመንገድ ምክንያት ይዞታው ስወሰድ በይዞታው ላይ ያለው ንብረት ካሳም ጭምር ከፍላችሁ አሳወቁ ተብሎ የተጻፈውንም ደብዳቤንም የከተማው ከንቲባው በመናቅ አሳፋሪ ድርጊት ፈጽመዋል ብሏል።

በተጨማሪም "እጅግ በሚያሳፍር ሁኔታ ቤተክርስቲያንን ከሌላ ሀይማኖት ተቋማት ዝቅ በማደረግ ዛሬ ቀን 30/07/2017 ዓ.ም ከምሽቱ 11 ሰዓት ጀምሮ ልዩ ኃይል ፖሲስ መከላከያ ሠራዊት የህዝብ ፖሊስ እንዲሁም የከተማ ከፍተኛ አመራር ሙሉ ቆሞ የቤተክርስቲያን አባላት ቤተክርስቲያን መግባት አይቻልም መውጣት አይቻልም፤ የወጡት አንድ አስር የሚሆኑ ሰዎችን ሁለት ሰዓት ሙሉ የፀጥታ አካላት በጦር መሳረያ በማስፍራራት አንበርክኮ በማስለቀስ የግቢ አጥርና የተለያዩ ቤቶች ግቢ ዉስጥ ያሉትን በግብረ ኃይል አፍርሶ የቤተክርስቲያን ንብረት ጭኖ ወስዷል" የሚል ቅሬታ ቀርቧል።

በመሆኑም ድርጊቱ በአከባቢው ለዘመናት ያለውን የሀይማኖት መቻቻል እንዲሁም በሰላም የሚታወቀውን ዳውሮ መልካም ስም የሚያጠላሽ የጥቂቶች ህገወጥና በየትኛውም መመዘኛ አግባብነት የለለው አካሄድ ስለሆነ የሚመለከታቸው አካላት በአፋጣኝ የእርምት እርምጃ እንዲወስድ ጥሪ ተማፅኖአቸውን አቅርበዋል።

ጉዳዩን አስመልክቶ የዎላይታ ታይምስ ሚዲያ የሚመለከተውን አካል ለማግኘት ያደረገው ሙከራ ባለመሳካቱ ምላሽ ማካተት አልተቻለም።

👉🤝 እውነት፣ ሀቅ፣ ፍትህ፣ ግልፅነት፣ ሰብዓዊነት፣ ቅንነትና ሚዛናዊነት የሚንፀባረቅበት መረጃዎች🙌
👉🤝 ዘውትር በህብረተሰቡ ውስጥ ነን🙏
👉🤝 ስለዘውትር አብሮነታችሁና ድጋፍ እናመሰግናለን🤲🤜👁👀 ሚዲያ👏

I might be the most dangerous attitude in this worst universe
19/02/2025

I might be the most dangerous attitude in this worst universe

05/02/2025

Address

Addis Ababa

Website

https://t.me/natashainfotech, https://t.me/jobsolution11

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Habesha Media-ሀበሻ ሚድያ posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Habesha Media-ሀበሻ ሚድያ:

Share