
09/05/2025
#ነዳጅ : ከትላንትና ምሽት 12:00 ሰዓት ጀምሮ የአንድ ሊትር ቤንዚን ዋጋ ላይ 10 ብር ገደማ ጭማሪ ተደርጎ በ122 ብር ከ53 ሳንቲም እየተሸጠ ይገኛል።
አንድ ሊትር ናፍጣ ደግሞ 8 ብር ከ56 ሳንቲም ጭማሪ ተደርጎበት 116 ብር ከ49 ሳንቲም እየተሸጠ ነው።
ትክክለኛታቸዉ የተረጋገጡ ዜናዎች በትኩሱ እንዲደርስዎ ገፃችንን Follow በማድረግ ይከተሉን!
Follow our page… share our stories
Get latest news via our telegram
https://t.me/+8DfsAG11pqk4YmVk