Liyu Sport - ልዩ ስፖርት

Liyu Sport - ልዩ ስፖርት www.liyu-sport.com is a dedicated professional sports website that entertains opinions, Features &News

✍️ በጃፓን ቶኪዮ ለሚካሄደው 20ኛው የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያን የሚወክሉ እጩ አትሌቶች እና አሰልጣኞችን ስም ዝርዝር የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ይፋ አድርጓል።
28/07/2025

✍️ በጃፓን ቶኪዮ ለሚካሄደው 20ኛው የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያን የሚወክሉ እጩ አትሌቶች እና አሰልጣኞችን ስም ዝርዝር የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ይፋ አድርጓል።

✍️ ከ ልዩ  ስፖርት ማህደር ...ነፍስ ይማር: አንጋፋው ጋዜጠኛ ጋሼ ፍቅሩ ኪዳኔ ከስድስት አመታት በፊት ስለ ኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ አመሰራረት እና ንጉሰ ነገስቱ ስለነበራቸው ሚና በወቅ...
23/07/2025

✍️ ከ ልዩ ስፖርት ማህደር ...

ነፍስ ይማር: አንጋፋው ጋዜጠኛ ጋሼ ፍቅሩ ኪዳኔ ከስድስት አመታት በፊት ስለ ኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ አመሰራረት እና ንጉሰ ነገስቱ ስለነበራቸው ሚና በወቅቱ ያዩትን እንደሚከተለው ለታሪክ አስቀርተዉልናል::

መልካም ንባብ!

👇🏾

“…ከአዲስ አበባ ሜልቦርን ደርሶ መልስ የአውሮፕላን ትኬት ዋጋ ውድ ስለነበር ጄኔራል አቢይ አበበ ጃንሆይን አስፈቅደው ከኢትዮጵያ አየር ሀይል አንድ ዲሲን አውሮፕላን ተመድቦ ዴሌጋሲዮኑን ይዞ ተጓዘ፡፡ ሰባት ቀናትን የፈጀው ጉዞ ብዙ ሀገራትን አቆራርጦ ከ127 ሰዓታት በረራ በኋላ ሜልቦርን ደርሶ ተመልሷል፡፡አብራሪውም ወዳጄ ካፕቴን አለማየሁ ወልደሰንበት ነበር፡፡…”

ፓሪስ – ፈረንሳይ – ነሀሴ 2011 ዓ.ም – ኢትዮጵያ ከኦሊምፒክ እንቅስቃሴ ጋር የተዋወቀችው እ.ኤ.አ በ1924 የኢንተርናሽናል ኦሊምፒክ ኮሚቴን (አይ.ኦ.ሲ) እ.ኤ.አ በ1894...

20/07/2025

By Haileegziabher Adhanom 20 July 2025 — The Great Ethiopian Run (GER), Africa’s largest international 10km road race,...

19/07/2025

Love in the air👩‍❤️‍💋‍👨💕💝

✍️ የአለም ማራቶን ክብረወሰን ባለቤቷ አትሌት ሩት ቼፔንጌቲች ያልተፈቀደ አበረታች ንጥረ ነገር መጠቀሟ በምርመራ ስለተደረሰበት: ከየትኛውም የአትሌቲክስ ውድድር በጊዜያዊነት መታገዷን የአለም...
17/07/2025

✍️ የአለም ማራቶን ክብረወሰን ባለቤቷ አትሌት ሩት ቼፔንጌቲች ያልተፈቀደ አበረታች ንጥረ ነገር መጠቀሟ በምርመራ ስለተደረሰበት: ከየትኛውም የአትሌቲክስ ውድድር በጊዜያዊነት መታገዷን የአለም አትሌቲክስ: የአትሌቲክስ ተዓማኒነት ክፍል ይፋ አድርጏል::

ካለፈው መጋቢት ወር አጋማሽ ጀምሮ ምርምራው ሲደረግባት የቆየችው ኬንያዊቷ አትሌት: ሃይድሮክሎሮቲያዛይድ የተሰኘ በተለምዶ የውሃ እንክብል የሚባለውን ሰውነት በቂ ፈሳሸ እንዲያመነጭ የሚያደርግ እና የደም ግፊትን ለመቆጣጠር የሚያገልግል እንዲሁም በአለም አትሌቲክስ ፈፅሞ የተከለከለ መድሀኒት መውሰዷ የተረጋገጠው ኬንያ ውስጥ በተደረገላት ምርምራ መሆኑም ታውቋል::

ይህ ጥፋት ለብቻው ለሁለት አመታት የሚያስቀጣ ሲሆን የአትሌቲክስ ተዓማኒነት ክፍል ተጨማሪ ምርመራወችን እስኪያጠናቅቅ ድረስ ቅጣት ለማስተላለፍ ያልወስነ ቢሆንም: ነገር ግን አትሌቷ በራሷ ፈቃድ ከሚያዚያ ወር አጋማሽ ጀምሮ ቅጣቱ እንዲፈፅምላት መስማማቷ ተገልጿል::

የአትሌቲክስ ተዓማኒነት ክፍል በመግለጫው እንዳስታወቀው ምርመራው ገና ያልትጠናቀቀ እና በሂደት ላይ ያለ ቢሆንም አሁን የደረሰበት የምርመራ ደረጃ ግን ዛሬ ያስተላለፈውን የጊዜያዊ የውድድር እገዳን ለማስተላፍ በቂ መሆኑን አስታውሷል::

ኬንያዊቷ አትሌት ሩት ቼፔንጌቲች የ 2024 ቺካጎ ማራቶንን ስታሸንፍ የገባችበት 2:09:56 የሆነ ሰዓት አለም የርቀቱ ክብረወሰን በመሆን ተመዝግቦ ይገኛል::

17 JULY 2025, MONACO: The Athletics Integrity Unit (AIU) has provisionally suspended marathon world record-holder, Ruth...

✍️ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አዳዲስ መመሪያዎች👇🏾
10/07/2025

✍️ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አዳዲስ መመሪያዎች
👇🏾

✍️ የኬንያ መንግስት ቃሉን አክብሮ አትሌቶቹን ሸልሟል::የ1500 እና 5000ሜ የዓለም ክብረ ወሰንን ለሰበሩት አትሌት ፌይዝ ኪፕዬጎን እና ቢያትሪስ ቼቤት በዛሬው ዕለት ወደ ሀገራቸው ሲመለ...
08/07/2025

✍️ የኬንያ መንግስት ቃሉን አክብሮ አትሌቶቹን ሸልሟል::

የ1500 እና 5000ሜ የዓለም ክብረ ወሰንን ለሰበሩት አትሌት ፌይዝ ኪፕዬጎን እና ቢያትሪስ ቼቤት በዛሬው ዕለት ወደ ሀገራቸው ሲመለሱ ደማቅ አቀባበል የተደረገላቸው ሲሆን ለእያንዳንዳቸው የአምስት ሚሊዮን ሽልንግ ሽልማት ከኬንያ መንግስት ተበረከቶላቸዋል::

ባሳለፍነው ሳምንት ማገባደጃ በኢዩጂን (አሜሪካ) በተካሄደው የዲያሞንድ ሊግ ውድድር ኬንያዊቷ አትሌት ቢያትሪስ ቼቤት 13:58.06 በሆን ሰዓት በመግባት በኢትዮጵያዊቷ አትሌት ጉዳፍ ጸጋይ ተይዞ የነበረውን የዓለም ክብረ ወሰን(14:00.21) ማሻሻሏ የሚታወስ ሲሆን: የ1500ሜ የምንጊዜም ምርጥ አትሌት መሆኗን ደጋግማ ያስመሰከረችው ፌይዝ ኪፕዬጎን በበኩሏ በርቀቱ በራሷ ተይዞ የነበረውን የአለም ክብረወሰን 03:48.68 በመግባት ማሻሻሏ ይታወሳል::

የኬንያ መንግስት ከ2023 ጀምሮ መስጠት በጀምረው በዚህ የማበረታቻ ሽልማት: ማንኛውም የአለም ክብረወሰን የሰበረ አትሌት የአምስት ሚሊዮን ሽልንግ የገንዘብ ሽልማት: የዲፕሎማቲክ ፓስፖርት እና ልዩልዩ ብሄራዊ የክብር ሽልማቶችን የሚያግኝ መሆኑን አሳውቆ ተግባራዊ እያደረገ የሚገኝ ሲሆን: ከዚህ ቀደም የ1500ሜ እና የ5000ሜ የአለም ክብረወሰን ለሰበረችው ፌይዝ ኪፕዬጎን ከላይ ከተጠቀሱት የገንዘብ እና የአይነት ሽልማት በተጨማሪ ስድስት ሚሊዮን ሽልንግ የሚገመት የመኖሪያ ቤት ስጦታ እንደተበረከተላትም ይታወሳል::

07/07/2025

👌🏾👌🏾👌🏾

05/07/2025
✍️ ፅጌ  ዱጉማ🇪🇹🔥
05/07/2025

✍️ ፅጌ ዱጉማ🇪🇹🔥

05/07/2025
05/07/2025

Address

Haile Gebreselasse Street
Addis Ababa

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Liyu Sport - ልዩ ስፖርት posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Liyu Sport - ልዩ ስፖርት:

Share

Category