07/10/2025
✅ጆሹዋ ዘርክዚ የማን.ዩናይትድ ቆይታውን እያጤነበት እንደሆነ ዴይሊ ሜል ዘግቧል፤
ከቤንጃንሚን ሴሽኮ መምጣት እና ሌሎች ምክንያቶች ጋር ተዳምሮ የጨዋታ ጊዜው መገደቡ ጋር ተያይዞ እየተሰላቸ መምጣቱን ተገልጿል፤
በመጪው ክረምት ለሚደረገው የአለም ዋንጫ ውድድር የኔዘርላንድ ስኳድ አካል መሆን የሚፈልግ ከሆነ ሰፊ የጨዋታ ማግኘት እንደሚኖርበት ተማምኗል፤
ይህንንም ተከትሎ በመጪው የጥር ዝውውር መስኮት አዲስ ነገር ሊሰማ እንደሚችል ገልጿል።
➲ ቻናላችንን ይቀላቀሉ:-https://t.me/+kUjmDXP-cqA2N2Y8