
10/09/2025
✅ኦማር ማርሙሽ በዚህ ሳምንት እሁድ ከሚደረገው ማንቹሪያን ደርቢ ውጪ መሆኑ ተገልጿል፤
ማርሙሽ ከግብፅ ብሄራዊ ቡድን ጋር በነበረው ቆይታ ባጋጠመው የጉልበት ጉዳት ምክንያት ከሜዳ እንደሚርቅ ታውቋል፤
በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ ይሉት ይመስል ራየን ቼርኪ ጨምሮ ሌሎች ወደ 7 የሚጠጉ የተጎዱ ተጨዋቾች ዝርዝርን ተቀላቅሏል።
➲ ቻናላችንን ይቀላቀሉ:-https://t.me/+kUjmDXP-cqA2N2Y8