
05/05/2025
*ለግርሜ ቀበሌ ነዋሪዎች አስፈላጊ የመንግስት ተቋማት በቂ ትምህርት ቤት፣የቧንቧ ዉሃ፣የመዳበሪያ መጋዝንና ማብራት አለመኖሩ የማይካድ ሃቅ ነው።
*ከዝህ በፊት ለኢሕአዴግ ፓርቲ ችግሩን ተናግሮ ሰሚ አጥቶ የአንበሳ ተረት የሆናዉ የቀበሌያችን ህዝብ ብልጽግና ፓርቲ ከገባ ዎድህ በተለያዩ አካባቢዎች የህዝብ ጥያቄዎች በሚገርም መልኩ ምላሽ አግኝተዋል ስለዝለህ የእኛም ጥያቄ የቤት ስራ ይሁንልን ብሏል👇
*የሚበጀንን የማያዉቅ ኢትዮጵያዊ ያለ አይመስለኝም አእምሮዋችን በግል ምኞትና በሥልጣን አምሮት ካልተከለሳ በቀር ለኢትዮጵያና ለኢትዮጵያውያን የሚበጀዉና የሚያዋጠዉ ምናልባት ግድ ሆኖበት እንጂ የሰላም አገዛዝና በፖለቲካ መሪነት ጠመንጃን ተቃዉሞ በትንሽ ጌዜ ውስጥ ሀገራችን ኢትዮጵያ በተፈጥሮ ጸጋ እንክብካቤና በተለያዩ ፕሮጀክት ግንባታ ስራ ላይ ተፅዕኖ ፈጣሪ እንድትሆን ያደረገዉ ፓርቲ ብባል በሀገራችን ለመጀመርያ ጊዜ ታሪክ የሰረዉና ከዝህ ቦኃላም ልሰራ ቃል ኪዳን የገበዉ
ፓርቲ ብልፅግና ብቻ ነው ስለዚህ በአቶቲ ኡሎ ዎረዳ አማካኝነት የህዝቡ ጥያቄ ቶሎ ምላሽ ያጋኛል ብለን ተስፋ እናደርጋሌን።