
25/05/2024
ህፃን አሪኡል ሙሪቃ ሙንቴ በአርባ ምንጭ አጠቃላይ ሆስፒታል ጽኑ መታከምያ ክፍል እስከ አሁን አልወጣችም ያለማሽን መተንፈስ ስለማትችል መተፈስ የምያግዝ ቱቦ ጎሮሮዋ ከውጭ ተብስቶ ቱቦው ከገባ በኋላ ከማሽን ላይ አውጥተን እናያለን ስፈሻልስቶች ስላሉ አርባምንጭ አለ የተባለ ቦታ ጠይቆ አጥቶ እድስ አበባ ድረስ ተልኳል ስለዝህ ህፃኑዋ እስከ አሁን ከማሽን ውስጥ አልወጣችም ቤተሰብ ተጨንቀዋል እንደዝህ አይነት የልጅ ህመም አያሳያችሁ ። የምታውቁን የማታውቁኝ አነሰ በዛ ሳትሉ እድታግዙኝ እና በፀሎት እንድትረዱኝ እማፀናለው ።አካውንት1000537334278ሙርቃ ሙንቴ ስልክ0936104518