
04/01/2025
በማድረግ ሁላችንም እንተባበር
!!🤲
#ተማሪ በወላይታ ዞን አረካ ከተማ ሠፈረ ሰላም ቀበሌ ነዋሪና የ11ኛ ክፍል ተማሪ ነዉ።
ላለፉት ወራት በተለያዩ ሆስፒታሎች በልብ ሕመም ምክንያት የሕክምና አገልግሎት እያገኘ ቆይቶ አሁን ሕመሙ ከአቅም በላይ እየተባባሰ በመሄዱ እና አስጊ ደረጃ ላይ በመድረሱ ታዝማ የውስጥ ደዌና ቀዶ ሕክምና ልዩ ማዕከል በአፋጣኝ የልብ ቀዶ ጥገና ሕክምና እንዲደረግለት አዟል።
ይህንን የልብ ቀዶ ጥገና ሕክምና ለማድረግ ብቻ 885,000 (ስምንት መቶ ሰማኒያ አምስት ሺህ) ብር እንደሚያስፈልግም አረጋግጠዋል።
እናም እናንተደጋግ ኢትዮጵያዊያን በሙሉ፦ የተማሪው ወላጅ ቤተሰቦች ምስኪን ደሃ አርሶአደሮች በመሆናቸው ለተማሪው ሕክምና የተጠየቀውን ገንዘብ መክፈል ስለማይችሉ የወጣቱን ሕይወት ለመታደግ ሁላችሁም ልባችሁ በፈቀደዉ ልክ እጃቹን እንዲትዘረጉ በፈጣሪ ስም እንማጸናለን።
ምስጋና ሳኦል ላቤና
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000479180702