12/03/2026
Habtam TV - መረጃ - 044
ጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ዛሬ ወደ ዩናይትድ አረብ ኢምሬትስ ለስራ ጉብኝት አቅንተዋል። በአካባቢው ጦርነት ባለበት በዚህ ሁኔታ ጠቅላዩ እያደረጉት ባለው የስራ ጉብኝት ዓለምን እያስደነቁ ይገኛሉ። ጠቅላዩ በትናንትናው ቀን በጅቡቲ ባደረጉት የስራ ጉብኝት ውሎ ከሶማልያና ጅቡቲ ፕሬዝዳንት ጋር በቀጠናው ዙርያ ተወያይተዋል።
Prime Minister Dr. Abiy Ahmed Ali is currently in the United Arab Emirates for a working visit. The Prime Minister is surprising the world with his working visit, given the ongoing war in the region. The Prime Minister concluded his working visit to Djibouti yesterday and discussed the region with the Presidents of Somalia and Djibouti.
#ኢትዮጵያ