Tuma Media ቱማ ሚዲያ

Tuma Media ቱማ ሚዲያ Tuma Media is an online media focused on political, social, and economic affairs of Ethiopia, Africa and beyond. This is official page of Tuma TV

የአንጋፋው አቃቤ እምነት ዶ/ር ተስፋዬ ሮበሌ የሦስት አስርት ዓመታት የአገልግሎት አበርክቶ እውቅና መስጫ መርሃ ግብር በአትላንታ ከተማ ተካሄደ፡፡ በዚህ ጁላይ 27/2025 በአትላንታ ርኆቦት...
31/07/2025

የአንጋፋው አቃቤ እምነት ዶ/ር ተስፋዬ ሮበሌ የሦስት አስርት ዓመታት የአገልግሎት አበርክቶ እውቅና መስጫ መርሃ ግብር በአትላንታ ከተማ ተካሄደ፡፡
በዚህ ጁላይ 27/2025 በአትላንታ ርኆቦት የኢትዮጵያውያን ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን በተካሄደ መርሃ ግብር ላይ በከተማዋ የሚገኙ እና ከተለያዩ የአሜሪካ ግዛቶች የመጡ የዶ/ር ተሰፋዬ አገልግሎት ተጠቃሚዎች፣ የቤተ ክርስቲያናት መጋቢያን እና መሪዎች፣ እንዲሁም ቤተሰቦቹ እና ወዳጆቹ በመገኘት ለአገልጋዩ አክብሮታቸውን የገለጹ ሲሆን ደጋፊ በማጣት እየተዳከመ የመጣውን የእቅበተ እምነት አገልግሎቱን በጽናት እንዲቀጥልም አበረታተውታል ተብሏል፡፡

በተካሄደው የእውቅና እና የምስጋና ፕሮግራም ላይም ከአዲስ አበባ እነ ጋሽ ንጉሤ ቡልቻን የመሳሰሉ አንጋፋ አገልጋዮች እንዲሁም በዶ/ር ተስፋዬ አገልግሎት ከተለያዩ የስህተት ትምህርት አስተማሪ ቤተ እምነቶች ወጥተው በወንጌል አማኝ ቤተ ክርስቲያናት የሚያገለግሉ አገልጋዮች እና አማኞች ስለ ዶ/ር ተስፋዬ እና የሚሰጠው አገልግሎት ጠቀሜታ የቪዲዮ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡

በመርሃ ግብሩ ላይ መገኘት የቻሉ የተለያዩ ቤተ ክርስቲያናት መጋቢያን እና አገልጋዮችም የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን በከፋ ሁኔታ እየተስፋፋ የመጣውን የተለያዩ የኑፋቄ አስተምህሮዎችን የሚያጋልጡ እና ቤተክርስቲያንን በዚህ ዙሪያ ተዘጋጅታ እንድትቆም በማስታጠቅ አገልግሎት የተሰማሩ እንደ ዶ/ር ተስፋዬ ሮበሌ ያሉ አገልጋዮችን መደገፍ አማራጭ የሌለው አደራዋ መሆኑን ተናግረዋል፡፡

በአንድ ጀንበር
31/07/2025

በአንድ ጀንበር

ተፈጥሮን መጠበቅና መንከባከብ የአላህ ትዕዛዝ ነው
31/07/2025

ተፈጥሮን መጠበቅና መንከባከብ የአላህ ትዕዛዝ ነው

ፍቅር ያሸንፋል!
31/07/2025

ፍቅር ያሸንፋል!

በአማራ ክልል ጎጃም የሚኖሩ ሕዝቦች ከዎላይታ ተሰደው የመጡ እንደሆነ የታሪክ ምንጭ አረጋገጠ።Via WTባለፉት ዓመታት ከዎላይታ ሕዝብ አመጣጥና ታሪክ ጋር በተያያዘ ብዙ ጥናቶች ሲደረጉ ቆይተ...
31/07/2025

በአማራ ክልል ጎጃም የሚኖሩ ሕዝቦች ከዎላይታ ተሰደው የመጡ እንደሆነ የታሪክ ምንጭ አረጋገጠ።
Via WT

ባለፉት ዓመታት ከዎላይታ ሕዝብ አመጣጥና ታሪክ ጋር በተያያዘ ብዙ ጥናቶች ሲደረጉ ቆይተዋል። አሁን ደግሞ ከጎጃም ደጋ ዳሞት እስከ ሸዋ የተዘረጋውን ጥንታዊ የዎላይታ ታሪክ የሚገልጽ አዲስ መረጃ ብቅ ብሏል።

ከብሔራዊ ቤተ-መጻሕፍት በተገኘ ታሪካዊ መረጃ፣ ከእውቅ አለምአቀፍ ታሪክ ሰነዶች እንዲሁም በታዋቂው የታሪክ ምሁር ዶ/ር አበበ ሀረገወይን ጥናት መሰረት፣ በ12ኛው ክፍለ ዘመን የዎላይታ ታላቅ ንጉስ የነበረው ሞቶሎሚ ከጎጃም ደጋ ዳሞት እስከ ሸዋ ድረስ ግዛቱን አስፋፍቶ እንደነበረ ተመላክቷል።

በብሔራዊ ቤተ-መጻሕፍት ውስጥ የሚገኝ “የደጋ ዳሞት ትውልድ ከነታሪኩ” የተሰኘ ጽሑፍ፣ በደጋ ዳሞት የሚኖሩ አምስት መደብ ዳሞት የሚባሉ ሕዝቦች ከዎላይታ ተሰደው የመጡ እንደሆኑ ይገልጻል። ይህ ስደት የተከሰተው በ12ኛው ክፍለ ዘመን አካባቢ በአፄ ውድም አርዕድ ዘመን የእስላም ኃይሎች በበረቱ ጊዜ ነበር ይላል።

ከዎላይታ የተሰደዱት ሕዝቦች ወደ አራት አቅጣጫዎች የተበተኑ ሲሆን፣ አንደኛው ክፍል ጉራጌ አካባቢ፣ ሌላው ኩሎ (ኮንታና ዳውሮ አከባቢ)፣ ሦስተኛው ከፋ፣ አራተኛውና ትልቁ ክፍል ደግሞ በአማራ ክልል በጎጃም በርካታ ዎላይታዎች መስፈራቸውን የታሪክ ምንጭ ያረጋግጣል።

በአሁኑ አማራ ክልል ውስጥ በጎጃም የሰፈረው የዎላይታ ሕዝብ አምስት አለቆች እንደነበሩትና እነሱም አሞር፣ በርቀኝ፣ ጠሊም፣ ቋሬት እና የዛት ተብለው ይጠሩ እንደነበር ይኸው ታሪካዊ መረጃ ያስረዳል። እነዚህ አለቆች ሕዝባቸውን ይዘው በጎጃም ሰረቤ መሬት፣ ከጉድላ ወንዝ እስከ ብር ወንዝ እና ከየጨረቃን በላይ እስከ ጮቄ ተራራ ድረስ በመስፈር አገሩን “ደጋ ዳሞት” ብለው እንደሰየሙት ጽሑፉ ያትታል።

ዶ/ር አበበ ሀረገወይን የሞቶሎሚን ታሪክ ሲያብራሩ፣ በ12ኛው ክፍለ ዘመን ሞቶሎሚ የተባለ ኃያል የዳሞት ንጉስ ከወላይታ ተነስቶ ወደ ሸዋ በመዝመት ከፍተኛ ጦርነት እንዳደረገ ገልጸዋል። ንጉሱ ጦሩን እያበራከተ ቡልጋን፣ ሳልልሽን፣ ደዋሮን እና ደቡብ ሸዋን ድል አድርጎ ግዛቱን እስከ ጎጃም ደጋ ድረስ ማስፋፋቱ ተመዝግቧል።

የሞቶሎሚ ጦር በኃያልነቱ ይታወቃል፤ ወታደሮቹ በዳሞታ ተራራ ገደላገደሎች እና ዋሻዎች ውስጥ ገብተው የሚሰለጥኑ ከመሆናቸውም በተጨማሪ ልዩ ልዩ የጦርነት ስልቶችን በመጠቀም በዘመናቸው ታላቅ ኃይል መፍጠር ችለው ነበር። የእነዚህ ኃይለኛ የሰራዊት አባላት መካነ መቃብር በአሁኑ ጊዜ በአማራ ክልል ቡልጋ እንደሚገኝም ታሪክ ያመለክታል።

ሞቶሎሚ ከ1195 እስከ 1272 ድረስ ለ77 ዓመታት የዎላይታን ሕዝብ አስተዳድሯል ተብሎ ይታሰባል። በዚህ ረጅም ዘመኑም በዎላይታ ውስጥ ሶስት ታላላቅ የቤተ-መንግስት ማዕከላትን ገንብቷል።

እነዚህም:

1. የኪንዶ ዜጌረ አካባቢ ቤተ-መንግስት
2. በቦሎሶ ዛባ ተራራ ላይ የነበረው አፋማ ቤተ-መንግስት
3. በዳሞታ ተራራ አናት ላይ የሚገኘው ጣዛ ቤተ-መንግስት (ጋሩዋ)

እነዚህ መረጃዎች የንጉስ ሞቶሎሚን እና የዎላይታን ሕዝብ ታሪካዊ ጥልቀት የሚያሳዩ ሲሆን፣ በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ስለነበራቸው ሚና አዲስ ብርሃን ፈንጥቀዋል። አንዳንድ የታሪክ መዛግብት እንደሚጠቁሙት የንጉስ ሞቶሎሚን ታሪክ የሕዝቦች መልካም ታሪክ እንዳይፃፍ እና በግልፅ እንዳይወጣ ታፍኖ ተይዟል የሚል እምነትም አለ።
#ንጉሥ #ሞቶሎሚ

በወላይታ ሶዶ ማዕከል የሚገነባ የርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት ህንጻ ግንባታ የሚሆን የ9 ነጥብ 5 ሄክታር መሬት የሳይት ርክክብ ተደረገ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በወላይታ ሶዶ ማዕከል የሚገነባ የ...
31/07/2025

በወላይታ ሶዶ ማዕከል የሚገነባ የርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት ህንጻ ግንባታ የሚሆን የ9 ነጥብ 5 ሄክታር መሬት የሳይት ርክክብ ተደረገ

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በወላይታ ሶዶ ማዕከል የሚገነባ የርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት ህንጻ ግንባታ የሚሆን የ9 ነጥብ 5 ሄክታር መሬት የሳይት ርክክብ ተደርጓል ።

የህንፃ ግንቦት ርክክብ ያደረጉት የርዕሰ መስተዳድሩ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ዱፄ ታምሩና የሶዶ ከተማ ማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎት ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ተሻለ ታደሰ ናቸው ።

በ9 ነጥብ 5 ሄክታር መሬት ላይ የሚገነባው የርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት ህንጻ በተያዘው ጊዜ ተጠናቆ ለህዝቡ ተገቢውን አገልግሎት እንዲሰጥ በትኩረት እንደሚሰራ የርዕሰ መስተዳድሩ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ዱፄ ገልጸዋል ።

የህንፃ ግንባታ የሳይት ቦታ ርክክብ አንጁኖስ ጠቅላላ ስረ ተቆራጭ እና አቴም ጠቅላላ ስራ ተቆራጭ ናቸው ።

አማካሪ የክልሉ ዲዛይንና ግንባታ ቁጥጥር ድርጅት ስሆን ፤ በተያዘላቸው ጊዜ ስራ እንዲጠናቀቅ የድርጅቱ ስራ አስሳኢንጂነር አቡዲሳ ኩፎ ገልጸዋል ።

በተጨማሪ የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር የህንፃ ግንባታ በሚከናወንበት ቦታ የርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት ስራተኞች በመትከል የማንሰራራት የአረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል ።

30/07/2025

Doctors conduct successful surgery under a fire.

If a sudden and unexpected disaster like a fire breaks out, it is natural for everyone to flee to protect themselves, leaving their possessions behind.
However, there are times when this is put to the test by events.

The recent fire at the Wolaita S**o Comprehensive and Specialized Hospital in Wolaita Zone, which included Dr. Demeke Dawit and his surgical staff, also serves as an example of this.

We ran into an unforeseen incident while performing a lengthy and difficult surgical procedure that lasted more than two hours, Dr. Demeke Dawit told ABC about the event.

Dr. Demeke said that because the fire destroyed the building where they offered services and raged for the next forty minutes, they had no choice but to put the health of their patients first.

Everyone in the building was running to save themselves and their possessions, but Dr. Demeke reminded us that the morality of the medical profession places the patient's life ahead of the self.

When he woke up from anesthesia, Ato Yacob Tega described to us how the collision caused the damage, but he also said that the patient was unconscious at the time and didn't remember any of the chaos.

The patient expressed gratitude to the medical staff for helping him get through the incident by saying, "God has wisely brought me out of this circumstance."

Ato Yacob said that the patient is doing well after the terrible fire and is currently being monitored in the recovery area, bearing in mind that the family is also grieving.

30/07/2025
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ክለቦች አመታዊ ክፍፍል ይፋ ሆነ !በ2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ክለቦች ከብሮድካስት እና ስም ስያሜ መብት የሚያገኙት ክፍፍል ይፋ ሆኗል። በአመቱ ክለቦቹ...
30/07/2025

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ክለቦች አመታዊ ክፍፍል ይፋ ሆነ !

በ2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ክለቦች ከብሮድካስት እና ስም ስያሜ መብት የሚያገኙት ክፍፍል ይፋ ሆኗል። በአመቱ ክለቦቹ የሚደርሳቸው ክፍፍል በአፍሪካ በከፍተኛነቱ አምስተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል። ሻምፒዮኑ ክለብ ብር 40,295,687.24(አርባ ሚሊዮን ሁለት መቶ ዘጠና አምስት ሺ ስድስት መቶ ሰማኒያ ሰባት ከ24/100) የሚያገኝ ሲሆን የመጨረሻው ተከፋይ ክለብ ብር 19,472,140.78(አስራ ዘጠኝ ሚሊዮን አራት መቶ ሰባ ሁለት ሺ አንድ መቶ አርባ ከ78/100) ያገኛል።

©️ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አ.ማ

የተቀባ የነብይ አቆራረጥ እንደሚባለው የዘማሪ ጸጉር አቆራረጥ አለ?
30/07/2025

የተቀባ የነብይ አቆራረጥ እንደሚባለው የዘማሪ ጸጉር አቆራረጥ አለ?

Address

Stadium
Addis Ababa
10000

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Tuma Media ቱማ ሚዲያ posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Tuma Media ቱማ ሚዲያ:

Share