የኛ page

የኛ page ፍቅር ለሁላችን ሰላም ለሀገራችን

ትክክለኛ መረጃ ለህዝባችን

13/05/2026
ከዳላስ እስከ ኢትዮጵያ፦ የፍቅር እና የርህራሄ ድልድይ የሆነው በፍቃዱ እና የዳላስ ኢትዮጵያውያን ማህበረሰብ! በየዓመቱ ከአሜሪካ ዳላስ ተነስቶ ለተቸገሩ ወገኖቹ ደስታን ይዞ የሚመጣው ተወዳጁ...
22/02/2026

ከዳላስ እስከ ኢትዮጵያ፦ የፍቅር እና የርህራሄ ድልድይ የሆነው በፍቃዱ እና የዳላስ ኢትዮጵያውያን ማህበረሰብ!

በየዓመቱ ከአሜሪካ ዳላስ ተነስቶ ለተቸገሩ ወገኖቹ ደስታን ይዞ የሚመጣው ተወዳጁ በጎ አድራጊ በፍቃዱ፣ ዘንድሮም በአስደናቂ የበጎ አድራጎት ስራው ደምቆ ታይቷል።

በፍቃዱ በዳላስ ከሚኖሩ ለጋስ ኢትዮጵያውያን ጋር በመተባበር በአጠቃላይ 2,322,000 (ሁለት ሚሊዮን ሶስት መቶ ሃያ ሁለት ሺህ) ብር በመሰብሰብ ለወገኑ ደርሷል።

ይህ ትልቅ የገንዘብ መጠን ለሁለት ግብረ-ሰናይ ድርጅቶች በእኩልነት ተከፋፍሎ ተበርክቷል፦

* ለእናት በጎ አድራጎት ድርጅት፦ 1,161,000 ብር
* ለካሊድ ፋውንዴሽን ድርጅት፦ 1,161,000 ብር

ይህ በጎ ተግባር የገንዘብ እርዳታ ብቻ አይደለም፤ የኢትዮጵያውያንን አንድነት፣ መተሳሰብ እና ለወገን ያለን ፅኑ ፍቅር ማሳያ ነው።

* በፍቃዱን እናመሰግናለን በየዓመቱ ሳይታክት፣ ድንበር ሳይገድበው፣ ጊዜውን እና ጉልበቱን መስዋዕት አድርጎ ይህን ቅዱስ ተግባር ስለሚያከናውን ታላቅ አክብሮት ይገባዋል።

* የዳላስ ኢትዮጵያውያን ማህበረሰብ እናንተ የኢትዮጵያ ኩራቶች ናችሁ! በባዕድ ሀገር ሆናችሁ ለወገናችሁ የዘረጋችሁት እጅ የብዙዎችን እንባ አብሷል፣ ተስፋም ሆኗል።

“ ለሰው ልጅ ሰው መሆን ብቻ በቂ ነው"
የሚለውን እውነት በተግባር አሳይታችኋል።

እንደነዚህ አይነት በጎ አድራጊዎች በበዙልን ቁጥር የሀገራችን ችግር ቀልሎ፣ ተስፋችን ይለመልማል።

"ቸርነት ለራስ ነው!"

©️Seifu on EBS

ጉርሻ page

🌴🌴🌴

የሳዑዲ አረቢያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ልዑል ፋይሰል ቢን ፋርሃን አል ሳዑድ
13/02/2026

የሳዑዲ አረቢያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ልዑል ፋይሰል ቢን ፋርሃን አል ሳዑድ

ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒን ወደ ኢትዮጵያ እንኳን ደህና መጡ ።
13/02/2026

ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒን ወደ ኢትዮጵያ እንኳን ደህና መጡ ።

‎ሁለተኛውን የጣሊያን-አፍሪካ ጉባዔ በጋራ በምናስተናግድበት በዚህ ወቅት፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒን ወደ ኢትዮጵያ እንኳን ደህና መጡ ስል ታላቅ ደስታ ይሰማኛል።

‎ይህ አጋጣሚ ዲፕሎማሲያዊ ስብሰባ ብቻ ሳይሆን፣ በጣሊያንና በአፍሪካ ሀገራት መካከል ያለውን ጠንካራ አጋርነት ማሳያ ነው። ይህም አጋርነት በመከባበር፤ በጋራ ኃላፊነትና ለዘላቂ ዕድገት ባለን የጋራ ርዕይ ላይ የተመሠረተ ነው። የጠቅላይ ሚኒስትር ሜሎኒ ጉብኝት በንግድ፣ በኢንቨስትመንት፣ በኢነርጂ፣ በመሠረተ ልማት፣ በግብርና እና በፈጠራ ዘርፎች የቀጠለውን ትብብራችን ለማጠናከር ያለንን የጋራ ቁርጠኝነት የሚያረጋግጥ ነው።

Wayita Yaa'ii Xaaliyaanii - Afrikaa isa lammaffaa waltaanee keessumsiisaa jirru kanatti Ministira Muummee Joorjiyaa Meelooniitiin baga nagaan gara Itoophiyaa dhuftani yoon jedhu gammachuu guddaatu natti dhagahama.

Taateen kun walgahii dippiloomaasii qofaa utuu hin ta'iin walta'insa cimaa Xaaliyaaniifi biyyoota Afrikaa gidduu jiru kan agarsiisudha. Walta'insi kunis mul'ata waloo walkabajuu, ittigaafatamummaa waloofi guddina waaraa irratti kan hundaa'edha. Daawwannaan Ministira Muummee Meeloonii walta'insa keenya dameewwan daldalaa, invastimeentii, anniisaa, misooma bu'uraa, qonnaafi kalaqaatiin itti fufee jiru cimsuuf kutannoo waloo qabnu kan mirkaneessudha.

It is my great honour and pleasure to welcome Prime Minister Giorgia Meloni to Ethiopia as we co-host the Second Italy–Africa Summit.

This occasion represents more than a diplomatic gathering; it symbolizes the deepening partnership between Italy and African nations; a partnership grounded in mutual respect, shared responsibility, and a common vision for sustainable growth. Prime Minister Meloni’s visit underscores our collective commitment to strengthening cooperation across trade, investment, energy, infrastructure, agriculture, and innovation.

welcome fellow leaders !
13/02/2026

welcome fellow leaders !

‎ይህን ጉባዔ በአዲስ አበባ ስናስተናግድ፤ ከጣሊያን፣ ከአፍሪካውያን ወንድሞቻችንና እህቶቻችን፣ እንዲሁም ስትራቴጂያዊ ውይይቶችን ወደተጨባጭ የልማት ውጤቶች ለመለወጥ ቁርጠኛ ከሆኑ ሁሉም አጋሮ...
13/02/2026

‎ይህን ጉባዔ በአዲስ አበባ ስናስተናግድ፤ ከጣሊያን፣ ከአፍሪካውያን ወንድሞቻችንና እህቶቻችን፣ እንዲሁም ስትራቴጂያዊ ውይይቶችን ወደተጨባጭ የልማት ውጤቶች ለመለወጥ ቁርጠኛ ከሆኑ ሁሉም አጋሮች ጋር ለመሥራት ያለንን ዝግጁነት በድጋሚ እናረጋግጣለን!

As we host this summit in Addis Ababa, we reaffirm our readiness to work with Italy, with our African brothers’ and sisters, and with all partners committed to turning strategic dialogue into development outcomes that improve lives.

መናገር ለማይችሉ ድምፅ እንሁናቸዉታግለዉ የመኖር መብታቸዉን ማስከበር አይችሉምና እንታገልላቸዉ 💔Abiy Ahmed Ali, AMN-Addis Media Network Ethiopian Broadcast...
10/02/2026

መናገር ለማይችሉ ድምፅ እንሁናቸዉ
ታግለዉ የመኖር መብታቸዉን ማስከበር አይችሉምና እንታገልላቸዉ 💔

Abiy Ahmed Ali, AMN-Addis Media Network Ethiopian Broadcasting Corporation Temesgen Tiruneh - ተመስገን ጥሩነህ U.S. Embassy Addis Ababa Adanech Abiebie- አዳነች አቤቤ Mayor Office of Addis Ababa Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)

በደም በመቀባት አገርን ማጽዳት አይቻልም! 🩸🏙️​ለዘመናት የተሞከረ ግን ምንም ለውጥ ያላመጣ "መፍትሄ" ዛሬም በባሰ አረመኔያዊ መንገድ ሲደገም ማየት ልብ ይሰብራል። አዲስ አበባ ውስጥ በሕጋ...
10/02/2026

በደም በመቀባት አገርን ማጽዳት አይቻልም! 🩸🏙️

​ለዘመናት የተሞከረ ግን ምንም ለውጥ ያላመጣ "መፍትሄ" ዛሬም በባሰ አረመኔያዊ መንገድ ሲደገም ማየት ልብ ይሰብራል።

አዲስ አበባ ውስጥ በሕጋዊ መጠለያ ውስጥ የነበሩ 129 ንጹሐን ውሾች ባልታወቁ የህግ አካላትና የእንስሳ ሀኪም ነኝ ባይ ትብብር በተፈጸመ ጭፍጨፋ አልቀዋል።

​ይህ ድርጊት የሥልጣኔ ምልክት ሳይሆን የውድቀት ማሳያ ነው!

​መግደል መፍትሄ ሆኖ አያውቅም፦ ውሾችን በመጨፍጨፍ ከተማን ማጽዳት ለአሥርተ ዓመታት የተሞከረ ኋላ ቀር አሰራር ነው። ውጤቱ ግን የባሰ ውድመት እንጂ ለውጥ አላመጣም።

​የሰለጠነ ማህበረሰብ መገለጫው፦ ስልጣኔ ማለት ራስን ብቻ ሳይሆን፣ በእኛ ስር የሚተዳደሩትን ደካማ ፍጥረታት በጤናና በሥርዓት መያዝ መቻል ነው። ከሰለጠኑ አገራት ትምህርት መውሰድ ሲገባን፣ በጉልበትና በጭካኔ ችግርን ለመፍታት መሞከር አገሪቷን ወደ ጨለማው ዘመን ይመልሳታል።

​የበጎ ፈቃደኞች ተስፋ መቁረጥ፦ በራሳቸው ፈቃድ፣ በራሳቸው ወጪና ጉልበት ለአገራቸው የተሻለ ገጽታ ለመገንባት የሚለፉ ሰዎችን ሥራ ማውደም፣ አገሪቷ "የጨካኞችና ያልሰለጠኑ ስብስብ" ተብላ ስሟ እንዲጠፋ ያደርጋል።
​ለውጥ ፈላጊ ነን እያሉ እንዲህ ያለውን አረመኔያዊ መንገድ መምረጥ ያሳፍራል!
​ይህ ድርጊት የሕግን ሽፋን ተገን አድርጎ መፈጸሙ ደግሞ ነገሩን ይበልጥ አሳሳቢ ያደርገዋል። ዛሬ በእነዚህ ፍጥረታት ላይ የታየው ጭካኔ፣ ነገ በማናችንም ላይ ሊደርስ የሚችል የሞራል ዝቅጠት ነው።

​ይህ አሳፋሪ ጉዞ "ይብቃ!" ሊባል ይገባል። አገር የምታድገው በደመ ነፍስ በሚፈስ ደም ሳይሆን፣ በርህራሄና በሰለጠነ አሰራር ነው።
​ድምፃችንን እናሰማ! ፍትህ ድምጽ ለሌላቸው! 🐾⚖️

https://www.change.org/p/get-justice-for-129-dogs-killed-in-ethiopia?recruiter=1347594531&fbclid=IwdGRjcAP00UhjbGNrA_TRRGV4dG4DYWVtAjExAHNydGMGYXBwX2lkDDM1MDY4NTUzMTcyOAABHohQlatSRmiJg7CtDN3TRZUfnGruXLIcEediqvbpRz2JtGHIcjnnWfCbVbd-_aem_Kxx_uanGPir2j36bsf3Mag

Cleaning a Country with Blood is Impossible! 🩸🏙️
​It is heartbreaking to see a "solution"—one tried for centuries with no results—being repeated today in an even more barbaric manner. In Addis Ababa, 129 innocent dogs who were in a legal shelter have been slaughtered in a massacre supported by security forces.

​This act is not a sign of civilization, but a mark of failure!
​Killing has never been the solution: Attempting to clean a city by massacring dogs is an outdated practice that has been tried for decades. The result has always been further destruction, never positive change.

​The hallmark of a civilized society: Civilization means being able to manage not just ourselves, but also the vulnerable creatures under our care through health and systematic order. Instead of learning from developed nations, attempting to solve problems through force and cruelty drags the country back into the Dark Ages.

​Despair for volunteers: Destroying the work of people who labor at their own expense and effort to build a better image for their country makes the nation appear as a "collection of the cruel and uncivilized."
​It is shameful to choose such a barbaric path while claiming to be seekers of change!
​The fact that this act was committed under the cover of law makes it even more alarming. The cruelty shown to these creatures today reflects a moral decay that could reach any of us tomorrow.

​This shameful journey must be told: "Enough!" A country grows through compassion and civilized practices, not through the instinctive shedding of blood.
​Let us raise our voices! Justice for the voiceless! 🐾⚖️

በደም በመቀባት አገርን ማጽዳት አይቻልም! 🩸🏙️​ለዘመናት የተሞከረ ግን ምንም ለውጥ ያላመጣ "መፍትሄ" ዛሬም በባሰ አረመኔያዊ መንገድ ሲደገም ማየት ልብ ይሰብራል። አዲስ አበባ ውስጥ በሕጋ...
10/02/2026

በደም በመቀባት አገርን ማጽዳት አይቻልም! 🩸🏙️

​ለዘመናት የተሞከረ ግን ምንም ለውጥ ያላመጣ "መፍትሄ" ዛሬም በባሰ አረመኔያዊ መንገድ ሲደገም ማየት ልብ ይሰብራል።

አዲስ አበባ ውስጥ በሕጋዊ መጠለያ ውስጥ የነበሩ 129 ንጹሐን ውሾች ባልታወቁ የህግ አካላትና የእንስሳ ሀኪም ነኝ ባይ ትብብር በተፈጸመ ጭፍጨፋ አልቀዋል።

​ይህ ድርጊት የሥልጣኔ ምልክት ሳይሆን የውድቀት ማሳያ ነው!

​መግደል መፍትሄ ሆኖ አያውቅም፦ ውሾችን በመጨፍጨፍ ከተማን ማጽዳት ለአሥርተ ዓመታት የተሞከረ ኋላ ቀር አሰራር ነው። ውጤቱ ግን የባሰ ውድመት እንጂ ለውጥ አላመጣም።

​የሰለጠነ ማህበረሰብ መገለጫው፦ ስልጣኔ ማለት ራስን ብቻ ሳይሆን፣ በእኛ ስር የሚተዳደሩትን ደካማ ፍጥረታት በጤናና በሥርዓት መያዝ መቻል ነው። ከሰለጠኑ አገራት ትምህርት መውሰድ ሲገባን፣ በጉልበትና በጭካኔ ችግርን ለመፍታት መሞከር አገሪቷን ወደ ጨለማው ዘመን ይመልሳታል።

​የበጎ ፈቃደኞች ተስፋ መቁረጥ፦ በራሳቸው ፈቃድ፣ በራሳቸው ወጪና ጉልበት ለአገራቸው የተሻለ ገጽታ ለመገንባት የሚለፉ ሰዎችን ሥራ ማውደም፣ አገሪቷ "የጨካኞችና ያልሰለጠኑ ስብስብ" ተብላ ስሟ እንዲጠፋ ያደርጋል።
​ለውጥ ፈላጊ ነን እያሉ እንዲህ ያለውን አረመኔያዊ መንገድ መምረጥ ያሳፍራል!
​ይህ ድርጊት የሕግን ሽፋን ተገን አድርጎ መፈጸሙ ደግሞ ነገሩን ይበልጥ አሳሳቢ ያደርገዋል። ዛሬ በእነዚህ ፍጥረታት ላይ የታየው ጭካኔ፣ ነገ በማናችንም ላይ ሊደርስ የሚችል የሞራል ዝቅጠት ነው።

​ይህ አሳፋሪ ጉዞ "ይብቃ!" ሊባል ይገባል። አገር የምታድገው በደመ ነፍስ በሚፈስ ደም ሳይሆን፣ በርህራሄና በሰለጠነ አሰራር ነው።
​ድምፃችንን እናሰማ! ፍትህ ድምጽ ለሌላቸው! 🐾⚖️

https://www.change.org/p/get-justice-for-129-dogs-killed-in-ethiopia?recruiter=1347594531&fbclid=IwdGRjcAP00UhjbGNrA_TRRGV4dG4DYWVtAjExAHNydGMGYXBwX2lkDDM1MDY4NTUzMTcyOAABHohQlatSRmiJg7CtDN3TRZUfnGruXLIcEediqvbpRz2JtGHIcjnnWfCbVbd-_aem_Kxx_uanGPir2j36bsf3Mag

Cleaning a Country with Blood is Impossible! 🩸🏙️
​It is heartbreaking to see a "solution"—one tried for centuries with no results—being repeated today in an even more barbaric manner. In Addis Ababa, 129 innocent dogs who were in a legal shelter have been slaughtered in a massacre supported by security forces.

​This act is not a sign of civilization, but a mark of failure!
​Killing has never been the solution: Attempting to clean a city by massacring dogs is an outdated practice that has been tried for decades. The result has always been further destruction, never positive change.

​The hallmark of a civilized society: Civilization means being able to manage not just ourselves, but also the vulnerable creatures under our care through health and systematic order. Instead of learning from developed nations, attempting to solve problems through force and cruelty drags the country back into the Dark Ages.

​Despair for volunteers: Destroying the work of people who labor at their own expense and effort to build a better image for their country makes the nation appear as a "collection of the cruel and uncivilized."
​It is shameful to choose such a barbaric path while claiming to be seekers of change!
​The fact that this act was committed under the cover of law makes it even more alarming. The cruelty shown to these creatures today reflects a moral decay that could reach any of us tomorrow.

​This shameful journey must be told: "Enough!" A country grows through compassion and civilized practices, not through the instinctive shedding of blood.
​Let us raise our voices! Justice for the voiceless! 🐾⚖️

ጉርሻ page Adanech Abiebie- አዳነች አቤቤ Abiy Ahmed Ali AMN-Addis Media Network Temesgen Tiruneh - ተመስገን ጥሩነህ U.S. Embassy Addis Ababa Addis Ababa Prosperity Party - ብልፅግና Mayor Office of Addis Ababa

Address

Addis Ababa

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when የኛ page posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to የኛ page:

Share