
05/05/2025
“ገንዝብ ሳይዝ በሙድ ብቻ"
ስብሐት ነብሱ ጏዳ እና ሳሎን የላትም::
የሚሸሽገው ግን የሚያደርገው አንዳች የለም:: ሁሉን በግልጥ ይናገራል ::
አደባባይ እንዲህ ቤቱ ደግሞ እንዲያ ልንለው አንችልም:: የትም ሁሌም ያው ስብሐት ነው::
በኢትዮጵያ የስነ ጽሑፍ ዘርፍ ውስጥ አዲስ ዘይቤ ያስተዋወቀን ይህ ታላቅ ሰው ሚያዝያ 27 የተወለደባት ቀን ናት::
"ጠዋት ተነስተህ ከተነፈስክ ተመስገን በል"
እንሆ ስብሐት ለአብ
የደራው መጽሔት ልዩ ልዩ ጉዳዮችን ይዞ በደጆ ነው!!
📌አፈር ሳይነካቸው በወርቅ አልጋ የሚተኙ!
📌ትንሿ ሃገር ምን ይሆን እቅዷ?
📌"አዲሱ ጥምረት ያስፈራል" ለዶላር
📌"የባንከሯን ስልክ ብትለጥፉልን" የባንክ ደንበኛ
📌ነፃ ስልጠናዎች የደራው ሰሌዳ ላይ
📌ጥሩ ይዞታ ላይ ያሉ መኪኖች ጨረታ በ 0 መነሻ
እና ሌሎችም በርካታ ጉዳዮችን በነፃ ይኮምኩሙ
መጽሔቱን የግሎ ያድርጉ
https://t.me/yederaw/4982