Arba Minch Press

Arba Minch Press Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Arba Minch Press, News & Media Website, Addis Ababa.

😂የሰፈር ጎርፍ መዉረጃ ድልድይ በ5 ሚሊዮን ብር አስርተዉ ከቦታዉ ለማስመርቅ የተገኙ አካላት የስልጣን ደረጃ እነሆ➤የደቡብ ክልል ምክትል አስተዳዳሪ ➤የደቡብ ክልል ኢንቬስትመንት ቢሮ ሀላፊ ...
30/04/2026

😂የሰፈር ጎርፍ መዉረጃ ድልድይ በ5 ሚሊዮን ብር አስርተዉ ከቦታዉ ለማስመርቅ የተገኙ አካላት የስልጣን ደረጃ እነሆ
➤የደቡብ ክልል ምክትል አስተዳዳሪ
➤የደቡብ ክልል ኢንቬስትመንት ቢሮ ሀላፊ
➤የደቡብ ክልል ሴቶችና ህፃናት ቢሮ ሀላፊ
➤የደቡብ ክልል ስራዕድል ምክትል ሀላፊ
➤የወላይታ ሶዶ ከተማ ከንቲባ
➤አጠቃላይ የሶዶ ከተማ አመራሮች😂

30/04/2026

የብልጽግና ደጋፊዎች ደነዝ መሆናቸውን የምታውቀው በጃዋር account ሲከራከሩ ማስታወቂያ መሆኑን ረስተዋል
😂

“የግንኙነት ገመዱ ተበጥሷል” ህወሓት #ህወሓት ከፌደራል መንግሥት ጋር ያለው “የግንኙነት ገመድ ተበጥሷል” በማለት፣ ከአራት ኪሎ የሚሰጥ መመሪያ እንደማይቀበል በይፋ አውጇል፡፡ጠቅላይ ሚኒስት...
29/04/2026

“የግንኙነት ገመዱ ተበጥሷል” ህወሓት

#ህወሓት ከፌደራል መንግሥት ጋር ያለው “የግንኙነት ገመድ ተበጥሷል” በማለት፣ ከአራት ኪሎ የሚሰጥ መመሪያ እንደማይቀበል በይፋ አውጇል፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትር ለተጨማሪ አንድ ዓመት ሥልጣን ያራዘሙላቸውን የጀነራል ጊዜያዊ አስተዳደር እያፈረሰ መሆኑን #ህወሓት አስታውቋል፡፡ የህወሓት ቃል አቀባይ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደርም እየፈረሰ በመሆኑ መሆኑን #ለቢቢሲ ተናግረዋል፡፡

በፌደራል መንግሥት እና በህወሓት መካከል “ #ብቸኛ” የግንኙነት መስመር ተደርጎ የሚወሰደው፣ “ #የፕሪቶሪያ ስምምነት ስለፈረሰ፤ ጊዜያዊ አስተዳደሩም ፈርሷል” ብለዋል፡፡ ከፌደራል መንግሥት ጋር ያለው የግንኙነት “ ” የገጹት ቃል አበቃዩ፣ “እየፈሰረ ነው” ያሉት ጊዜያዊ አስተዳደር ፕረዝዳንት ጀነራል #ታደሰ ሥልጣናቸውን በሰላም እንዲያስረክብ አሳስበዋል፡፡

#ጀነራሉ የህወሓትን ውሳኔ አክብረው ሥልጣናቸውን በሰላማዊ መንገድ የማያስረክቡ ከሆነ “ #ስህተት” እንደሚሆን ህወሓት ቃል አቀባይ ተናግረዋል። ቃል አቀባዩ ይሄን ያሉት ጀነራል #ታደሰ የህወሓት ጊዜያዊ አስተዳደር የማፍረስ ውሳኔ ተቃውመው፣ ሥልጣናቸውን በኃይል ሊቀማቸው የሚሞክር ኃይል ካለ እንደሚጋፈጡ ከገለጹ በኋላ ነው፡፡

#ህወሓት የጊዜያዊ አስተዳደሩን መዋቅሮች የተቆጣጠረው፣ በፕሪቶሪያ ዘላቂ ግጭት_ማቆም ስምምነት የተፈመሰረተውን ጊዜያዊ አስተዳደር ማገዱን ተከትሎ ነው። ቡድኑ ከሰሞኑ ባሳለፈው ውሳኔ ከቅድመ 2013 ዓ.ም ጦርነት በፊት በተናጠል ክልላዊ ምርጫ የመሰረተው ምክር ቤት እንዲመለስ መወሰኑ ይታወሳል።

በዚህም በጀነራል የሚመራውን ጊዜያዊ አስተዳደር ሙሉ በሙሉ ወደመቆጣጠር ተሸጋግሯል። ባለፉት ጥቂት ቀናች ከወረዳ እሰከ ዞን ድረስ ያለውን የጊዜያዊ አስተዳደሩ መዋቅር የተቆጣጠረው #ህወሓት፣ በቀናት ውስጥ የቀድሞ ምክር ቤቱን ጠርቶ አዲስ ፕሬዝዳናት እና ካቢኒ እንደሚመርጥ ይጠበቃል፡፡

#ህወሓት የራሱን የቀድሞ አስተዳደሩን ለመመለስ መወሰኑን ተከትሎ፣ ከፌደራል መንግሥት ጋር የገባበት ውጥረት አይሏል። በሁለቱ ኃይሎች መካከል የተፈረመው የፕሪቶሪያ ስምምነት ህልውና አደጋ ላይ መውደቅ፣ ወደ ጦርነት እንዳያመራ ከፍተኛ ስጋት ፈጥሯል።

29/04/2026

የመከላከያ ሰራዊት ይፋዊ የፌስቡክ ፔጅ ኮመንት ቦክስ ቆልፎ ነው የሚፖስተው። ምክንያቱም ስድብና ትችት ፈርቶ ነው። እድሜ #ለብልፄ ሊከበሩ የሚገባቸው ተቋማት እንኳን ከህዝብ ልብ እንደወጡ አውቀው ወቅታዊ ሀሳቦችን ፣ መረጃዎችን ለመስጠት ይሳቀቃሉ። ተደብቀው ፖስተው ያፈተልካሉ።

አብይ ፣ አዳነች የመሳሰሉ ባለስልጣናት የፌስቡክ ፔጆች ደግሞ በ50 ሺ ፋርሴ ቡላ የላቭ ሪአክትና ፣ የአድናቆት ኮመንት ከህዝቡ ትችት ፣ ዘለፋ ፣ ቅሬታ ለማምለጥ ይፍጨረጨራሉ። በቢሊዮን የሚቆጠር ገንዘብ መድበው በፋርሴቡላ እራሳቸውን በእራሳቸው እያደነቁ ጊዜያዊ ምቾታቸውን ለማስጠበቅ ይጋጋጣሉ።

በዚህ ልክ በሁሉም አውድ የተፈረካከሰ ስርዓት #ከብልፄ ውጪ የትም አይገኝም !!

29/04/2026

ሰበር ዜና
የሱዳን ጦር በኢትዮጵያ ላይ ​ድብደባ ፍጻሜ ​❗

በዛሬ ዕለት በጄኔራል አልቡራሃን የሚመራ የሱዳን መንግሥት ጦር በኢትዮጵያ ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ዞን ከተማ ወጣ ብሎ በሚገኝ ጤና ጣቢያ ላይ በፈፀመው ጥቃት ከአምስት ሰው በላይ የቆሰሉ ሲሆን የሁለት ሰው ሕይወት ማለፉ ታውቋል ::

ሱዳን ይህንን ድብደባ የፈፀመችበት ምክንያት ጤና ጣቢያው በጄኔራል ዳጋሎ ለሚመራው አመጽ ሃይል የህክምና አገልግሎት ይሰጣል በሚል መሆኑን የአካባቢው ነዋሪዎች ይናገራሉ ::

29/04/2026

102ኛ ኮር 12ኛ ክፍለ ጦር በሰሜን ወሎ ዞን በራያ ቆቦ ወረዳ በጮቢና አዩብ በተለምዶ አዲስ አለም በር አካባቢ በጠላት ላይ ከባድ ማጥቃት በማድረግ ድል አስመዘገብ::

በአብይ አህመድ ዙፍን ጠባቂ ሀይል ላይ ከጧቱ 12 ሰዓት ጀምሮ በ12ኛ ከ/ጦር መካናይዝድ በመታገዝ በአንደኛና በአራተኛ ሻለቃ የሰራዊት አባላት በጥላት ላይ ሰብአዊና ቁሳዊ ኪሳራ አደረሱበት።

በጧት የጀመረው አውደ ውጊያ የ102ኛ ኮር የ12ኛ ክ/ጦር በጮቢ በር አቅራቢያ በነበረው አውደ ውጊያ እንደተለመደው የጥላትን ድሽቃ በወገን ሞርተር ሙሉ በሙሉ በመውደሙ በአገዛዙ በኩል ከፍተኛ ድንጋጤ ተፈጥሯል።

በተጨማሪም በርካታ የእግረኛ ሰራዊት አባላትና ሻንበል መሪውን ጨምሮ ሙትና ቁስለኛ ሳያነሳ እግሬ አውጭኝ በማለት ወደ ንጉስ ጋሌና ወደ ጠዘጠዛ ምሽግ በመሸሽ ተበትኗል።

በመጨረሻም ጠላት በጧት ጀምሮ በድሮን፣ በቢ-ኤም፣በዙ-23፣ በመድፍና በታንክ የተጠናከረ ማጥቃት ቢያደርግም በ12ኛ ክፍለ ጦር የምትመራው የ1ኛ ሻለቃንና የ2ኛ ሻላቃ አይበገሬዎቹን ማቆም ተስኖት ቀጠናውን ለወገን ሀይል አስረክቦ ወጥቷል።
​©ምኒልክ ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ!

የሰው ጉድፍ አወጣለሁ ብለህ የራስህን ለመደበቅ ስትሞክር ትዋረዳለህ አንተ ቤት መፃፍ ተቀርዖለት እየተማርኸው ነው እና
29/04/2026

የሰው ጉድፍ አወጣለሁ ብለህ የራስህን ለመደበቅ ስትሞክር ትዋረዳለህ አንተ ቤት መፃፍ ተቀርዖለት እየተማርኸው ነው እና

ሐብሩ ወረዳ እና የአብይ አህመድ መከላከያ መጀመሪያ ተስማምታችሁ ብታጭበረብሩስ። የሐብሩ ወረዳ ኮሎኔል ዓለሙ የተባለውን ግለሰብ ሰላም አስከባሪያችን ማረከው ትላለች። ጀነራል ዘውዱ ሰጣርጌ ደ...
28/04/2026

ሐብሩ ወረዳ እና የአብይ አህመድ መከላከያ መጀመሪያ ተስማምታችሁ ብታጭበረብሩስ። የሐብሩ ወረዳ ኮሎኔል ዓለሙ የተባለውን ግለሰብ ሰላም አስከባሪያችን
ማረከው ትላለች። ጀነራል ዘውዱ ሰጣርጌ ደሞ እኔ ማረኩት እያለ ነው።

ለማንኛዉም በብአዴን ምሊሻም ሆነ በአብይ አህመድ ሰራዊት የሚማረክ ፋኖ ኮሎኔል የለም። እንደለመደባችሁ ራሳችሁን በስክሪብት አስደስቱ እና ምስኪኑን ግለሰብ ኑሮዉን ይምራበት።

27/04/2026

አንድ #ጽንፈኛ ዉሀብያ ኡስታዝ በአስተምህሮውና በትርክቱ ባስፈሰሰው ተኩስ ደም ውስጥ ቆሞ በሕይወት የሌሉ አጼዎችን ሲከስስ፣ ሺዎችን እየገደለና እያፈናቀለ ስለ ሂጃብ አጀንዳ ሲያቀርብ የሚደነቅ የዋሕ ከአለ የጽነፈኞችን የጂሃድ ሂደት እና ስልት የማያውቅ ሰው ብቻ ነው።

የዚህ አይነት ኢሰብአዊ ቁማር መልእክቱ ሙስሊም ለዚያውም አዲሱ የአይሲስ ግልባጭ ካልሆናችሁ እናንተ ሰው አይደላችሁም እያለ ነው። ስለዚህ በኡስታዞቹ ፍርደገምድልነትና ሐሰተኝነት አትደነቁ። መፍተሔው ላይ አተኩሩ።

የብልጽግና ገረዶች አልሞተም ይላሉ ይሄ ሰው እንደራሳቸው  ሌብነት እየመሰላቸው አታልቅሱ አይዟቹ ሁላችሁም ወደዛው ናችሁ😂😂
25/04/2026

የብልጽግና ገረዶች አልሞተም ይላሉ ይሄ ሰው እንደራሳቸው ሌብነት እየመሰላቸው አታልቅሱ አይዟቹ ሁላችሁም ወደዛው ናችሁ😂😂

እንደ ዛሬ ተደስቸ አላውቅም  የባንዳ መጨረሻው ይህ ነው  ማንም ቢያቅራራ ቢፎክር  ከፋኖ አያመልጥም!! በቲክታክ አፉን ሲከፍት እምናቀው የብልጽግናው አለቅላቂ  መለሰ ምህረት በ105ኛ ኮር ...
25/04/2026

እንደ ዛሬ ተደስቸ አላውቅም የባንዳ መጨረሻው ይህ ነው ማንም ቢያቅራራ ቢፎክር ከፋኖ አያመልጥም!!
በቲክታክ አፉን ሲከፍት እምናቀው የብልጽግናው አለቅላቂ መለሰ ምህረት በ105ኛ ኮር 44ኛ ክፍለጦር አናብስቶች ተሸኝቷል!!

Address

Addis Ababa

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Arba Minch Press posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share