Zeila Media

Zeila Media Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Zeila Media, Media/News Company, Addis Ababa.

🎙️ Zeila Media Podcast

Education | Motivation | Leadership | Afar Stories

Zeila Media is a podcast and media platform dedicated to empowering youth and communities through education, life skills, leadership, and social change.

Qafar Rakaakayih Miglis 6 Hayto Dooro Dabaanak 5 Hayto Taama Liggidak 10 Heele Madabiino Kobox Asaaki Macsenta Gexsam Qi...
08/08/2026

Qafar Rakaakayih Miglis 6 Hayto Dooro Dabaanak 5 Hayto Taama Liggidak 10 Heele Madabiino Kobox Asaaki Macsenta Gexsam Qimbise.

10 heele Madabiino Kobxuh Mala Buxah Adoytiit Kobox Xiqsiisenta Kibeenim Kinnuuk Qaduuk Qimbiseenih Geytiman .

Awayih Udduur Rakaakayak Naharsi Saqal Massakaxxa le Cajji Awwal Qarba Sanat 2018 Mizaaniyyat Liggidak Abinsa Dagortih Taamah Abbinoosih Gabbaaqu Xayyoosak Geytima .

Raceyna: Afar Mass Media Agency

ሳውዲ አረቢያን ጨምሮ ሰባት ሙስሊም ሀገራት እስራኤል በጋዛ ሰርጥ የምትፈጽመውን ጥቃት በአስቸኳይ እንድታቆም ጠየቁ።
07/08/2026

ሳውዲ አረቢያን ጨምሮ ሰባት ሙስሊም ሀገራት እስራኤል በጋዛ ሰርጥ የምትፈጽመውን ጥቃት በአስቸኳይ እንድታቆም ጠየቁ።

ሰው የለም እንኳን ብባልም ፋኖ አራት ኪሎ አይገባም✅
07/08/2026

ሰው የለም እንኳን ብባልም ፋኖ አራት ኪሎ አይገባም✅

አዲስ አበባ የ"ስማርት ሲቲ" ግንባታ ልምዷን ለቤኒን ሪፐብሊክ አካፈለችየአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በቤኒን ሪፐብሊክ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽንና ኢኖቬሽን እና ፈጠራ ...
07/08/2026

አዲስ አበባ የ"ስማርት ሲቲ" ግንባታ ልምዷን ለቤኒን ሪፐብሊክ አካፈለች

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በቤኒን ሪፐብሊክ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽንና ኢኖቬሽን እና ፈጠራ ሚኒስትር ማሁና አክፕሎጋን ለተመራ የልዑክ ቡድን አዲስ አበባ እየተገበረች ያለውን ስማርት ሲቲ ግንባታ ጋር በተያያዘ ልምድ አካፍለዋል::

ከንቲባዋ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፣ ቤኒን የጀመረችውን የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ለማሳካት በከተማችን ተግብረነው ውጤታማ እየሆነ ያለውን Smart City (ስሉጥ ከተማ) ግንባታን በተመለከት ልምድ ማካፈላቸውን ገልጸዋል።

ሀያቱላህ የ36 አመት አፍጋኒስታናዊ ስደተኛ ነው ሀያቱላህ ከአፍጋኒስታን ተነስቶ ወደ ኢራን እየተጏዘ በኒምሩዝ በረሃ ማለፉ ግድ ነበር : ነገር ግን የውሃ ጥም በርትቶበት ተስፋ ካደረጋት ኢራ...
05/08/2026

ሀያቱላህ የ36 አመት አፍጋኒስታናዊ ስደተኛ ነው

ሀያቱላህ ከአፍጋኒስታን ተነስቶ ወደ ኢራን እየተጏዘ በኒምሩዝ በረሃ ማለፉ ግድ ነበር : ነገር ግን የውሃ ጥም በርትቶበት ተስፋ ካደረጋት ኢራን መድረስ አልቻለም

👇🏾

ከመሞቱ በፊት ለእናቱ እና ለቤተሰቡ ያስተላለፈው የቪዲዮ መልእክት እንዲህ ይላል :

"ውድ እናቴ ሆይ : ይቅር በዪኝ : እየሞትኩኝ ነውና በፀሎትሽ አስቢኝ"

ለወንድሙ ደግሞ እንዲህ ሲል ተማፅኗል

"ወንድሜ ሆይ : እባክህን ሰዎች ላይ ያለብኝን እዳ ሁሉ ክፈልልኝ"

👇🏾

ቤተሰቦቹን ሁሉ ይቅርታ የጠየቀው ሀያቱላህ እዚያው በረሀው ላይ ቀረ : ይህ ቪዲዮም በየበረሀው እና ባህር ቀልጠው ለሚቀሩ ስደተኞች ውጣ ውረዱን ማሳያ ሆኗል።

04/08/2026

አፋር በጦርና በድንጋይ ዘመን እንኳ ከውጭም ሆነ ከውስጥ ወሮ ግዛቱን ለማጥቃት ለመጣ ለማንኛውም ጠላት ሁሉ ግዛቱን ያላሰነካ አኩሪ ታሪክ ያለው ጀግና ህዝብ ነው። 🥰🥰🥰

''አራት ኪሎ ሰው የለም ቢባልኳ ፋኖ መጥቶ አይዝም!' ሰላም እናምጣ ካልሆነ እንጨራረሳለን''  ጀኔራል አምባሳደር ባጫ ደበሌ ባጫ ደበሌ ከቢቢሲ አማረኛ ጋር ባደረጉት ቆይታ አነጋጋሪ መልዕክ...
04/08/2026

''አራት ኪሎ ሰው የለም ቢባልኳ ፋኖ መጥቶ አይዝም!' ሰላም እናምጣ ካልሆነ እንጨራረሳለን'' ጀኔራል አምባሳደር ባጫ ደበሌ

ባጫ ደበሌ ከቢቢሲ አማረኛ ጋር ባደረጉት ቆይታ አነጋጋሪ መልዕክት አስተላልፈዋል። ግልፅ የሆነ ነገር ልንገርህ በማለት ንግግራቸውን የጀመሩት አምባሳደሩ ባጫ ''አራት ኪሎ ሰው የለም ቢባል አንዳቸውም መተው አይዙም'' ፋኖም ይሁን ኦላ አይመጡም በጭራሽ ሲሉ ተደምጠዋል።

ምክንያትም የሚመጡበትም መንገድ የላቸውም፣ መተውም የሚያደርጉት ነገር የለም ማነው የሚመጣው ምን ያደርጋል ''ዘመነ ካሴ ነው የሚመጣው '' አራት ኪሎ ክፍት ነው ብትላቸው አይመጡም ብለዋል አምባሳደር ባጫ።

አክለውም ገንዘብ ከሆነ የፈለጉት ከመንግስት ጋር የ ደራደሩ ይሰጣቸዋል ያሉ ሲሆን አለበለዚያ የህዝብ ጥያቄ ለመመለስ የሚሉ ከሆነ '' ህዝቡ ጠልቷቸዋል በምርጫ ተውኝ ብሎ ብልፅግናን መርጧል ብለዋል።

በመጨረሻም አምባሳደር ባጫ ሰላም እናምጣ ካልሆነ እንጨራረሳለን እንጅ ወጤቱ አሸናፊ እና ተሸናፊ የሚባል ነገር የለውም በማለት ከመጊቢያቸው ''አራት ኪሎ ሰው የለም ቢባል አንዳቸውም መተው አይዙም ፋኖም ይሁን ኦላ'' ብለው አቅም እንደለላቸው የተናገሩትን ንግግር የሚያፈርስ ቃል አስፍረዋል።

አምባሳደር ጄኔራል ባጫ ደበሌ በሸምቅ ውጊያ ተማርከው '' የሽምቅ ውጊያ ጥበብን ለማስተማር የፀረ-ሽምቅ ውጊያ ጥበብ'' የሚል መፅሐፍ መፃፋቸው የሚታወስ ነው።

የዳሸን ባንክ ክሬቲቭ ቻሌንጅ የ6 ሚሊዮን ብሩ አሸናፊዎች ታውቀዋል!እንኳን ደስ ያላችሁ!ለሙሉ ተወዳዳሪዎቻች ውድድሩን በከፍተኛ የይዘት ጥራት፣ በጥበብ እና በማራኪ የቪዲዮ አሰራር ስላደመቃች...
03/08/2026

የዳሸን ባንክ ክሬቲቭ ቻሌንጅ የ6 ሚሊዮን ብሩ አሸናፊዎች ታውቀዋል!

እንኳን ደስ ያላችሁ!

ለሙሉ ተወዳዳሪዎቻች ውድድሩን በከፍተኛ የይዘት ጥራት፣ በጥበብ እና በማራኪ የቪዲዮ አሰራር ስላደመቃችሁት ከልብ እናመሰግናለን።

#የዳሸንክሬቲቭቻሌንጅ

 |  (CIA) እና MOSAD የኢራኑን የበላይ መሪ አያቶላ ሙጅተባ ኻሚኒን የማደን ጥረታቸውን አጠናክረው መቀጠላቸው ተገለጸ።የአሜሪካው የደህንነት መስሪያ ቤት (CIA) እና የእስራኤሉ ሞሳድ...
31/07/2026

| (CIA) እና MOSAD የኢራኑን የበላይ መሪ አያቶላ ሙጅተባ ኻሚኒን የማደን ጥረታቸውን አጠናክረው መቀጠላቸው ተገለጸ።

የአሜሪካው የደህንነት መስሪያ ቤት (CIA) እና የእስራኤሉ ሞሳድ የኢራኑን የበላይ መሪ አያቶላ ሙጅተባ ኻመነኢን ያለበትን ቦታ ለማወቅ የሚያደርጉትን ፍለጋ እና የደህንነት ክትትል አጠናክረው መቀጠላቸው ተዘገበ።

ሙጅተባ ኻሚኒ የካቲት 2026 ከተፈጸመው የአየር ድብደባ በኋላ አባታቸውን ተክተው ስልጣን ቢይዙም፣ ከዚያ ጊዜ ጀምሮ በአደባባይ ሳይታዩ ቀርተዋል።

ዘ ታይምስ (The Times) የደህንነት ምንጮችን ጠቅሶ እንደዘገበው፣ አያቶላ ሙጅተባ በአየር ድብደባው ወቅት በጽኑ ሳይጎዱ አልቀሩም። ላለፉት ከ150 በላይ ቀናት ስልኮችን፣ ላፕቶፖችን እና ማናቸውንም የኤሌክትሮኒክስ መገናኛ ዘዴዎች ከመጠቀም ተቆጥበው በቴህራን ወይም በአቅራቢያ በሚገኝ በከፍተኛ ሁኔታ በተጠበቀ ከመሬት በታች ያለ መጠለያ ተሸሽገዋል ተብሎ ይታመናል።

የኤሌክትሮኒክስ ቅኝት እና የሳይበር ደህንነት መረጃዎች ውጤት መስጠት ባለመቻላቸው፣ የደህንነት ኤጀንሲዎቹ ትኩረታቸውን ወደ ሰው ተኮር የደህንነት መረጃ (HUMINT) አዛውረዋል።

የቀድሞ የሞሳድ ባለስልጣናት እንደገለጹት፣ ሙጅተባ መረጃዎችን የሚያስተላልፉት ምስጢራቸውን በማያውቁ በርካታ ተላላኪዎች በሚወሰዱ በእጅ በተጻፉ መልእክቶች አማካኝነት ነው። ይህም የመሪውን አድራሻ ለማወቅ ወይም በሕይወት መኖራቸውን ለማረጋገጥ ብቸኛው መንገድ ወደ ውስጣዊ ክበባቸው ሰርጎ መግባት ብቻ እንደሆነ ያሳያል።

አንዳንድ የደህንነት ምንጮች በኢራን ኢስላማዊ አብዮታዊ ዘብ ውስጥ ያሉ አካላት የመሪውን ሞት ደብቀው ሊሆን እንደሚችል ሲጠረጥሩ፣ ሌሎች ደግሞ የኢራን ከፍተኛ አመራሮች የመሪውን እንቅስቃሴ ለማደናገር ምትክ ሰዎችን (body doubles) እየተጠቀሙ ሊሆን እንደሚችል ጠቁመዋል።

Zeila Media

31/07/2026

Shout out to Our newest followers!

Excited to have you onboard! Mohammed Abdu, Takkay Tamqay, Qusmaan Inahabba, Inahabba Ibnu Cammadu, አብዱ እንድሬ ለጋስ, Sumaadé Samud, Mohammed Hallo Egahle, Ebrahim Abdalla

Address

Addis Ababa

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Zeila Media posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Shortcuts

Share