13/01/2026
*ከአፍሪካ የኢኮኖሚ ጥግ እስከ ዲፕሎማሲያዊ ንግሥና!*
📌በዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ዘንድ ለዘመናት የቆየው የረሃብና የልመና ትረካ አክትሞ፣ ዛሬ ኢትዮጵያ በአፍሪካ ሰማይ ሥር አዲስ የሉዓላዊነት እና የብልጽግና ታሪክ እየጻፈች ትገኛለች፤ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በቅርቡ ይፋ ያደረገው የኢኮኖሚ ትንበያም የኢትዮጵያ የዲፕሎማሲያዊ የበላይነት እና የስትራቴጂካዊ ጥንካሬ ማሳያ ነው።
✨ ይህ ታላቅ ሽግግር በድንገት የመጣ ሳይሆን፣ በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ መሪነትና በብልጽግና ፓርቲ ብርቱ ፖለቲካዊ ቁርጠኝነት፣ የድህነትን ሰንሰለት ሰባብሮ የወጣ የአሸናፊነት መንፈስ ውጤት ነው፤ 2026 ዓ.ም ደግሞ ኢትዮጵያ የአፍሪካ የኢኮኖሚ ሞተር ሆና ዘውድ የምትደፋበትና የማይበገረው የኢትዮጵያዊነት ወኔ ለዓለም ዳግም የሚመሰከርበት የታሪክ ምዕራፍ ይሆናል።
💪 *ኢትዮጵያ ዛሬ የአፍሪካን የብልጽግና ተስፋ የምታቀጣጥል የእሳት ነበልባል መሆኗን ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ "ዲፕሎማሲያዊ እጅ መንሻውን" በመስጠት ለማረጋገጥ ተገዷል።*