
01/09/2025
እነዚህ ሁለቱ ዘንደዎች የአገዉ ህዝብን አንድነት እየበተኑ ያሉ ናቸዉ የበአዲስ አበባ የሚኖር አገዉ የሚባል ደግሞ በእነዚህ አገዉን እንዲበትኑ በገንዘብ የተሸጡ የአማራ ታላላኪዎች እየተታለለ ነዉ።
አተክልት ዳኛዉ የሚባለዉ በአማራ ብልጽግና በአማራ ባለሃብቶች የተገዛዉ አገዉን የሚያጭበረብር ከአገዎች የዛሬ አመት ሻዳይን ለማክበረ በተሰበሰበዉና በአገዉ ምሁራን ስም በተሰበሰበዉ ብር ገንዘብ ሚስት አገባ። የዛሬ አመቱን የሻደይ ማክበረያ ገንዘብ ሲሰበስብ የነበረዉ በግሉ አካዉንት ነበር። ዉሸት ነዉ የሚል አገዉ ካለ ደግሞ በስሙ የተላከበትን ማስረጃ እናቀርባለን። በአገዉ ምሁራን ስም ከሰበሰበዉ ብር በተጨማሪ 2016 ነሐሴ ላይ በሻደይ ማክበር ስም ብር ሯገስሙ ሰብስቦ መስከረም ይሁን ጥቅምት ሚስት አገባ።
የአገዉ ህዝብ ግን እዉነቱን መረዳት አይፈልግም። አሁንም በአንታጉ አገዉኘ ፊልም ስም በመቶ ሺዎች የሚቆጠር ብር ሰብስቦል። የአገዉ ምሁራን ማህበረ ዷአዲስ አበባ ፊልሙን ለማስመረክ ሀላፊነት ከወሰደ በሆላ ህዝቡ ይጠዉን ሃላፊነት ለጥቅመኛዉ ዘንድ አሳልፎ ሰጦ በአገዉ ህዝብ ላይ እየቀለደ ነዉ።
ዘንዶ ደግሞ በለመደዉ ስርቆና ማጭበርበር የአገዉ ምሁራን ማህበረን በግል ስም ገንዘቡን እየሰበሰበ የኪስ ማሞያ ተቆም ሆኖል። ይሄ ዘንዶ የአገዉ ህዝብን ሁለት ጊዜ ከመግደል መቆጠብ አለበት። ለዚህ ተጠያቂ ደግሞ የአገዉ ምሁራን ማህቀር አመራሮች ከፊት በመሆን ማስተባበር ሲገባቸዉ ከሆላ ተደብቆ ህዝብ ላይ ወንጀል እያስፈፀሙ ስለሆነ ተጠያቂ ናቸዉ።
ሁለተኛዉ ዘንዶ ዶ.ር ታምሬ አንዶለም ይባላል የአገዉ ምሁራን ማህበረን ከአተክልት ዳኛዉ ጋር በመሆን የሸጠና የግል ገንዘብ ማፈላለጊያ ያደረገ ያለ እንደፊቱ ጥቁረት በአገዉ ላይ ጥላቻ ያለዉ ሆዳምና ሲረኛ ሰዉ ነዉ።
ይሄ ሰዉየ ከአገዉ ምሁራን ማህበር ሰብሳቢነት እያመመኝ መልቀቅ እፈልጋለሁ ቢልም ሴራዉ ገንዘብ ጋር የተያያዘና አገዉን አማራ ማድረግ ስለሆነ በጉባአ የተመረጠ አመራሮች እያሉ ከአተክልት ጋር በመሆን በማህበሩ አስተባባሪነት በሻዳይና በአገዉ ፈረሰኞች ማህበረ በአዲስ አበባ ማክበር ሰም ገንዘብ እያሰባሰበ ነዉ። የአገዉ ምሁራን ማህበር የተቆቆመ ጊዜ 2600 በላይ አባላት የነበሩት የአገዉ ምሁራን ማህበረ አሁን ላይ 10 አባላት የሉትም።
ባለፈዉ ራስአምባ ሆቴል በተደረገዉ ጠቅላላ ጉባአ በዉስጥ መስመር የጠራቸዉ 50 እንኮ የማይሞሉ ነገር ግን የአገዉ ምሁራን ማህበር አባል ያልሆኑ ሰዎችን ጠርቶ ነዉ ያካሄደዉ። ዶ.ር ታምሬ አንዶለም የሚባለዉ ሌባ በአማራ ባለሀብቶችና መሪዎች ተገዝቶ የአገዉን አንድነት እየበተነ እና እዉነተኛ አገዎች እንዳይሰባሰቡ እየሰራ ነዉ። አብዛኛዉ አዲስ አበባ የሚኖር አገዉ ይሄን አልተረዳም።
አገዉ ምሁራን ማህበረን አመመኝ ብሎ የለቀቀዉ ዶ.ር ታምሬ ዛሬ ከጀርባዉ በመሆን በአገዉ ምሁራን ማህበር ስም ገንዘብ ከአተክልት ዳኛዉ ጋር በመሆን እየሰበሰቡ ወደ ኪሳቸዉ እየከተቱ ነዉ።
የአገዉ ምሁራን ማህበርን ይመራሉ የተባሉ በስም የተሰየሙ ምሰለኒዮች የት ጠፉ? ዶ.ር ታምሬ አንዶለምና አተክልት ዳኛዉ በግል አካዉንታቸዉ በምሁራን ማህበር ስም የአገዉ ፈረሰኞች ማህበረንና ሻዳይን እናከብራለን ብለዉ ገንዘብ ወደ ኪሳቸዉ ሲሰበስቡ ምን እየሰሩ ነዉ።
በየት ሀገር እና በየትኛዉ የህግ አሰራር ነዉ የሲቪክ ማህበራት የሚያዉቀዉ የአገዉ ምሁራን ስራ አስፈጻሚ እያለ አማካሪ ነን በሚል ዉሸት ከአገዉ ህዝብ ገንዘብ የሚዘርፉ ዋነኛ ተወናይ የሚሆኑት ።
አገዉ ምሁራን ማህበር አመራሮችና የአገዉ ህዝብ እንኮ በይጠይቃችሁ የአገዉ ህዝብን በዶ.ር ታምሬ አንዶለምና በአተክልት ዳኛዉ ገንዘብ ማፈላለጊያ በማድረጋችሁ ትጠየቃለችሁ። ታምሬና አተክልት የአገዉን አንድነት እየበተኑ በአገዉ ስም ደግሞ ያለ ምንም ዉክልና በግል አካዉንታቸዉ ገንዘብ እየሰበሰቡ መሆኑን ሁሉማ አገዉ ያዉቃል።
ወደፊትም ገመናቸዉን እናጋልጣለን። የአገዉ ምሁራን አመሪሮች በታምሬና በአተክልት የተመለመላችሁ ደግሞ ስሌጣናችሁን አሳልፋችሁ በመስጠት አገዉን እያወራዳችሁ መሆን ወደፊት ተጠያቄ ናችሁ።
የምሁር ሆዳም እና አንድንትን የሚበትን አካል ወደፊት በህግም ጭምር ይጠየቃል። በግል አካዉንት በአተክልት ዳኛዉ ስም በሻደይ እና በአገዉ ፈረሰኞች ማህበር ከበሬታ ስም ከግለሰቦች የገባዉንና ከዉጭ ሀገር የተላከዉን ገንዘብ ከባንክ ስቴትመን አሰርተን በእጃችን ይዘናል። የባንኩን ስቴትመንት በቅርቡ እንለጥፋለን።
አገዉ አገዉ ሆኖ አንድነት እንዳይኖረዉ ከአማራ ባለሃብቶችና መሪዎች ጋር በመሆን አተክልት ዳኛዉና ዶ.ር ታምሬ እየሰሩና በአገዉ ስም ገንዘብ እያሰባሰቡ ነዉ።
ተማሬ አንዶአለምና አተክልተ ዳኛዉ ገንዘብ ከመሰብሰብ በተጨማሪ የአገዉ ህዝብ በአገዉነት መሰብሰብን ለመበተን የሚሰሩትን ደባ ለማወቅ በሚያሳዝን መልኩ ለሁለት አመታት በአገዉ ህዝብ ላይ እየደረሰ ያለዉን ወንጀል አንዲት ቀን በፓርላማ ተወካይ ሆነዉና የመንግስትን ስልጣን ይዘዉ ያለወገዙትንና በአገዉነት የሚያፍሩቱን ስብስቦች አምጥተዉ የአገዉኛ ፊልም ምርቃቱን ሲያጨማልቁት ዋሉ።
በፊልሙ ፕሮግራም ላይ እንደፈለጉ ጉሮሮቸዉ እስኪሰነጠቅ ንግግር ሲያደርጉና ካባ ሲሸልሙ የነበሩት ለአገዉ ህዝብ ሞት ድምፅ ሆነዉ የማያዉቁ የአማራ ፖሊሲ አራማጆች ናቸዉ።
ታምሬ አንዶለምና አተክልት ዳኛዉ በሻዳይ ስም ከ1,200,000 በላይ ብር ከሰበሰቡ በሆላ ሻደይ በአዲስ አበባ ነሐሴ 25 አይከበረም ብለዉ ትናንት ባለቀ ሰአት ነገሩን። በሻደይ ስም የተሰበሰበዉ ብር እንደተለመደዉ ወደ ታምሬ አንዶአለምና አተክልት ዳኛዉ ኪስ ገቢ ሆኖል።
በአገዉ ስም ገንዘብ እየሰበሰቡ የአገዉ ህዝብን እየከፋፈሉና የአገዉን አንድነት እየበተኑ ያሉ ታምሬ አንዶለምና አተክልት ዳኛዉ መሆናቸዉን አገዉ ማወቅ አለበት። ሻደይን መንግስት አልከለከልም ዉሸት ነዉ። ሻዳይ ስም የተሰበሰበዉን ብር ተከፋፍለዉ ነዉ።
የዛሬ አመት አተክልት በሻዳይ ገንዘብ በግል አካዉንት ሰብስቦ ሚስቱን አገባበት። አሁን ደግሞ የሻዳይ ገንዘብ 1,200,000 ብር በመኮንን ተድላ የግል አካዉንት ገቢ ተደርጎ የተከፋፈሉት 1,000,000 ሚሊዮን ታምሬ አንዶለምና አተክልት ዳኛው ናቸዉ።
ዘንዶዎቹ በአማራ በለሃብትና በአማራ ብልጽግና ተገዝተዉ አገዉ እንዳይሰባሰብ እያደረጉ ነዉ። ለተመልካች ሁለቱ ዘንዶዎች የአገዉ ተቆርቆሪ ይመስላሉ። ግን የአገዉ ገደይ ናቸዉ።
አገዉ ምሁራን ማህበሩን ከስራ አስፈጻሚ ቀምተዉ የገንዘብ ምንጭ አደርገዉታል።