
16/07/2025
21 የሀይማኖት አባቶች መቀሌ ገቡ
# # # # # # # # # # # # # # # # # # #
ከሰባት የሀይማኖት ተቋማት የተወከሉ 21 የሀይማኖት አባቶች ዛሬ ወደ ትግራይ መቀሌ ማቅናታቸው ታውቋል።ከእያንዳንዳቸው የሀይማኖት ተቋማት ሶስት ሶስት ተቋማት የተውጣጡ በድምሩ 21 የሃይማኖት አባቶች ከፕሬዚደንት ታደሰ ወረደ እና ከሌሎች የሠራዊት አዛዦች ጋር በሰላም ዙሪያ ለመወያየት ወደ መቀሌ ማቅናታቸውን ምንጮች ዘግበዋል።