EYOB MEDIA

EYOB MEDIA Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from EYOB MEDIA, Media/News Company, Addis Ababa.

EYOB MEDIA - Your Ultimate Content Hub
News • Sports • Entertainment• Culture& More
Breaking stories, game highlights, buzzworthy updates & deep dives — all in one feed
� Turn On Notifications to never miss a beat!

Arsenal has started talks to give Mikel Arteta a new contract. Arteta has less than two years left on his contract with ...
12/11/2025

Arsenal has started talks to give Mikel Arteta a new contract. Arteta has less than two years left on his contract with Arsenal.

አስቸኳይ ዜና: በጅንካ አጠቃላይ ሆስፒታል ያልታወቀ በሽታ የሰዎች ሕይወት እየቀጠፈ ነው!ጅንካ ከተማ (ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ አሪ ዞን) የሚገኘው ጅንካ አጠቃላይ ሆስፒታል ከቀናት ሕመም በኋ...
12/11/2025

አስቸኳይ ዜና:
በጅንካ አጠቃላይ ሆስፒታል ያልታወቀ በሽታ የሰዎች ሕይወት እየቀጠፈ ነው!

ጅንካ ከተማ (ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ አሪ ዞን) የሚገኘው ጅንካ አጠቃላይ ሆስፒታል ከቀናት ሕመም በኋላ ለሞት እየዳረገ ባለውና ምንነቱ ያልታወቀ በሽታ ምክንያት በከፍተኛ ድንጋጤ ውስጥ መሆኑ ተዘገበ።

* የሆስፒታሉን ዶክተሮች ጨምሮ የሌሎች አምስት ሰዎች ሕይወት ቀድሞ ማለፉ ተገልጿል።

* በሽታው ሰዎችን ከ 3 እስከ 5 ቀናት ባለው ጊዜ ውስጥ ለሞት እየዳረገ መሆኑን የሆስፒታሉ ባለሙያዎች አስታውቀዋል።

በሆስፒታሉ ውስጥ ያሉ የጤና ባለሙያዎች የበሽታውን ምንነት ማወቅ እንዳልቻሉ ገልጸዋል። ነገር ግን የሚታዩት ምልክቶች የሚከተሉትን ያካትታሉ፡

* ከትኩሳት (AFI) ጋር ተመሳሳይ ምልክቶች
* ከዚያም ከፍተኛ የደም መፍሰስ (bleeding)
* በመጨረሻም የሰውነት አካላት እንቅስቃሴ መግታት ወይም መሥራት አለመቻል (multiorgan failure)

በሆስፒታሉ እና በጅንካ ከተማ ውስጥ ከፍተኛ መረበሽና ድንጋጤ ነግሷል። የጤና ባለሙያዎቹ ለክልሉ መንግሥት ሪፖርት መደረጉን ገልጸው፣ ተገቢውን ትኩረትና አፋጣኝ ምላሽ ባለማግኘታቸው በስጋት ውስጥ መሆናቸውን አሳስበዋል።

🛑 አስቸኳይ ጥሪ:
ባለሙያዎቹ ለፌዴራሉ መንግሥት እና ለጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አፋጣኝ ምላሽ እንዲሰጡ እና ለችግሩ ድምፅ እንዲሆንላቸው አጥብቀው ተማጽነዋል።

N.B: እስካሁን ድረስ የክልሉ መንግስት ስለጉዳዩ በይፋ የተናገረው ነገር የለም።

ነብስ ይማር ወገኖቻችን

💔
EYOB MEDIA Ministry of Health,Ethiopia

 #ግብፅ እና  #ሳዑዲ ዓረቢያ ሌሎች 4 ሀገራትን በማሳተፍ በቀይ ባህር ላይ የጋራ የባህር ኃይል ልምምድ እያካሄዱ እንደሚገኙ ተገለጸግብፅ እና ሳዑዲ ዓረቢያ አራት   አዋሳኝ ሀገራትን በማሳ...
12/11/2025

#ግብፅ እና #ሳዑዲ ዓረቢያ ሌሎች 4 ሀገራትን በማሳተፍ በቀይ ባህር ላይ የጋራ የባህር ኃይል ልምምድ እያካሄዱ እንደሚገኙ ተገለጸ

ግብፅ እና ሳዑዲ ዓረቢያ አራት አዋሳኝ ሀገራትን በማሳተፍ የጋራ የባህር ኃይል ወታደራዊ ልምምድ መጀመራቸው ተገለጸ፤ በወታደራዊ ልምምዱ ላይ በመሳተፍ ላይ መሆናቸው ከተገለጹት ሀገራት መካከል #ሱዳን፣ #ጅቡቲ፣ #የመን እና #ጆርዳን ይገኙበታል።

የግብፅ መንግሥት መረጃ አገልግሎት (SIS) #ኤርትራ በወታደራዊ ልምመዱ ላይ ስለመሳተፏ የገለጸው ነገር የለም፤ ከግብፅ፣ ሳዑዲ ዓረቢያ፣ ጆርዳን፣ ሱዳን፣ የመን እና ጅቡቲ የተውጣጡ የባህር ኃይል አባላት በዚህ ልምምድ ላይ እየተሳተፉ ይገኛሉ ብሏል።

"ቀይ ሞገድ 8" (Red Wave 8) የሚል ስያሜ የተሰጠው ይህ የባህር ኃይል ወታደራዊ ልምምድ ትላንት ህዳር 2 ቀን 2018 ዓ.ም መጀመሩን የጠቆመው መረጃው ለተወሰኑ ቀናት እንደሚቀጥል ጠቁሟል’

ልምምዱ የጋራ የሥራ ዕቅድ ማውጣት፣ መደበኛ ያልሆኑ የባህር ላይ ስጋቶችን ለመመከት የሚያስችሉ ማስመሰያ ልምምዶች ፣ እንዲሁም በተሳታፊ ኃይሎች መካከል የአፈጻጸም ሂደቶችን ለማጣጣም ያለመ በክፍል ውስጥ የሚሰጥ ሥልጠና የተካተተበት መሆኑም ተገልጿል።

ልምምዱ ታሳቢ ያደረገው “በተሳታፊ የባህር ኃይሎች መካከል ክህሎቶችን ለማጎልበትና የባለሙያ ልምድን ለመለዋወጥ” ነው ሲል መረጃው አመላክቷል።

በወታደራዊ ልምምዱ ዙሪያ የሶማሊያው ሂራን ኦንላይን ባስነበበው ዘገባው ኢትዮፕያን ጨምሮ በቀጠናው የሚገኙ ሀገራት እየተካሄደ ያለውን ወታደራዊ ልምምድ በቅርበት እየተከታተሉት እንደሚገኙ ጠቁሟል።

ኢትዮጵያ አሁንም በወቅታዊው የቀይ ባህር ደህንነት ዝግጅቶች ውስጥ ሳትካተት ወደብ የማግኘት መብቷን ለማረጋገጥ የምታደርገውን ቀጣይ ጥረት በመጥቀስ፣ ልምምዶቹ በሚከናወኑበት ጊዜ “በጥንቃቄ እየተመለከተች” መሆኗን ዘገባው አመላክቷል።
Via Ahmed Habib Alzerqawi

የተወለደው በትግራይ ነው። ገና በልጅነቱ ነበር ወደ አሜሪካ የሄደው። በ 17 አመቱ። ከዛ በኋላ አሜሪካ ለ 3 አመት ያህል፣ ካናዳ ደግሞ ለ 4 አመት ያህል ቆይቶ ወደ ኢትዮጵያ መጣ። የደህና...
12/11/2025

የተወለደው በትግራይ ነው። ገና በልጅነቱ ነበር ወደ አሜሪካ የሄደው። በ 17 አመቱ። ከዛ በኋላ አሜሪካ ለ 3 አመት ያህል፣ ካናዳ ደግሞ ለ 4 አመት ያህል ቆይቶ ወደ ኢትዮጵያ መጣ። የደህና ቤተሰብ ልጅ ነው። አባቱም እናቱም በመቐለ የታወቁ የሆቴል ባለሀብትና ኢንቬስተር ናቸው። በቅንጦት ተቀማጥሎ ነው ያደገው ማለት ይቻላል። ይህ ጠንካራ ወጣት አዶናይ ሀይለሚካኤል ይባላል። 25 አመቱ ነው። ህይወትን ከከፍታ እስከ ዝቅታ የተመለከተ ቆፍጣና ወጣት። በነገራችን ላይ.. ብዙ ጊዜ አዶናይን ለማጥቃት የሚፈልጉ ሰዎች የሚናገሩት ተደጋጋሚ አንድ ቃል አለ። ቃሉን መጥራት አልፈልግም ፤ ነገር ግን አዶናይን ያሸማቀቁ፣ ያዋረዱ መስሏቸው ያንን ቃል ደጋግመው ይጠሩታል።
አዶናይን ያስጠቃው የዋህነቱ ነው። በጣም የዋህ ነው። ከዚህ በፊት [ ከ 1 አመት ምናምን በፊት ] ወጣቶች የማይናገሩት ነገር ግን እየተሰቃዩበት ያለውን የ P o r n እና ma********on addiction በግልፅ ለማውራት እና ወጣቶች እንዲሁም ታዳጊዎች ከዛ እንዲላቀቁ ከራሱ የህይወት ተሞክሮ / ልምድ ለማስተማር ሞከረ። ታዲያ በዚህ ዙሪያ 4 ወይም 5 ቪዲዮዎችን አከታትሎ ሰራ። አዶናይ ከዚህ በፊት እሱም ራሱ የነበረበትን የህይወት ተሞክሮ ተናግሮ "እንደዚህ አደርግ ነበር.." ብሎ ወጣቶች ከዚህ የ Ma********on እና የ P o r n Addiction እንዲላቀቁ ምክር መለገሱ ሊያስመሰግነው እንጂ በፍፁም ሊያስወቅሰው አይገባም ነበር። የ p o r n ብቻም ሳይሆን ወጣቶች እንዴት ከ w e e d ሱስ መላቀቅ እንዳለባቸው ሲያስተምርም ቆይቷል። በነገራችን ላይ.. ዳታዎች እንደሚያሳዩት ከሆነ 85 % የሚሆኑ እድሜያቸው ከ 15 እስከ 39 የሆኑ ሰዎች በህይወት ዘመናቸው አንዴም ይሁን ብዙ ጊዜ ma******te አድርገዋል። ይህ Addiction የብዙ ሰዎችን ህይወት ዘበራርቋል። ባለትዳሮች ሳይቀሩ በዚህ ችግር ውስጥ ናቸው።
ታዲያ አዶናይ ከራሱ ህይወት በመነሳት በዚህ የ Ma********on addiction ያሉ ወጣቶችን ይህንን አደገኛ ሱስ እንዲያቆሙ ለመምከር ነበር ሙከራ ያደረገው። ነገር ግን በወቅቱ ኮሜንት ላይ በብዛት እሱን የሚሰድቡ እና የሚወቅሱ ሰዎች ነበሩ። እሱን የሚያሸማቅቁ። እሱን ለመጣል የቃላት ሰይፋቸውን የሚመዙ። ያኔ አዶናይ ያጠፋው ነገር ቢኖር ኮሜንቱን off አድርጎ ምንም አይነት Negative ኮሜንት / Negative energy አለመቀበል / አለማስተናገድ ነበረበት። ከዛ በኋላ ነው "ወቸው Good.." ፖድካስት ላይ ቀርቦ controversial የሆነ ንግግር የተናገረው። እሱን ለመጣል ሌተ ቀን የሚታትሩ ሰዎች ጋር እልህ ተጋብቶ። ቀድሞውኑ እሱን ለመጣል የሚረባረቡ ሰዎችም ከበፊቱ የበለጠ ያለ የሌለ ሀይላቸውን ሰብስበው ተረባረቡበት። ግን ደስ የሚለው ነገር.. ልጁ አይሰማም። ምንም አይነት ጫና ውስጥ ቢገባ እንዴት ማለፍ እንዳለበት ያውቃል።
አዶናይ ኢትዮጵያ ከመጣ በኋላ completely ነው የተቀየረው። አዲስ content ይዞ መጣ። ከዚህ በፊት የምናውቀው አዶናይ ሳይሆን ሌላ ሰው ሆነ። በአጭር ጊዜ ውስጥም እጅግ በርካታ ስራዎችን ሰራ። ሙሉ የኢትዮጵያ ክልሎች ላይ እየዞረ እዚህ ጋር ተዘርዝረው የማያልቁ መልካም ስራዎችን ሰርቷል። በህዝብ ልብ ውስጥ እንዲገባ ያደረገውም ዋንኛ ምክንያት ይሄ ነው። አዶናይ በዚህ 4 ወር ውስጥ የትኛውም የ Tik Tok content creator ሊያሳካ የማይችለውን ስኬት አሳክቷል። እሱ በ 4 ወር ውስጥ የሰራውን ስራ ሌሎች የ Tik Tok content creators በ 10 አመት አይሰሩትም። አዶና #ፍራኦል ሀበሻ

13/08/2025

best movie

13/08/2025

MovieWeb

24/07/2025

ዘር መቁጠር የተፈጠርክበት አላማ አይደለም!

#ትኩረት:-ይህንን ፅሁፍ በገለልተኝት ስሜትና እራስህን እንደ አንድ ከእናትና አባትህ የተገኘህ የፈጣሪ ግኝት እንጂ ሌላ ተዓምር እንዳልሆንክ እያሰብክ አንብበው።

"የእኔ ዘሮች የፈጣሪ ድንቅ ፍጡራን የሆኑት የሰው ልጆች በጠቅላላ ናቸው"
✍️አብዛኛው ጊዜ ህይወታችን ትርጉም የሚያጣው ልንቆጣጠራቸው ከማንችላቸው ነገሮች ይልቅ ልንቆጣጠራቸው ወይም ከመቆጣጠርም አልፈን ልናጠፋቸው በምንችላቸው ነገሮች ነው።

አሁን ያለንበት ተጨባጭም ይኸው ነው።በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ አይደል የሚባለው? ዘረኝነት የሚባለው ትልቁን ነቀርሳ የብዙዎቻችን አዕምሮ አውሮታል።በእርግጥ እውነት ነው ሁላችንም ከአንድ እናትና አባት አልተገኘንም።

ሁሉንም በተለያየ የሀገራችን ክልል ውስጥ ከተለያዩ ጎሳዎችና ከተለያዩ እናትና አባቶች ተገኝተናል።

ነገር ግን ለምንም ነገር ምክንያታዊ መሆን አስፈላጊ ነው።በተለይም የተማርክና ራስህን በራስህ የመምራት አቅም ያለህ ሰው ከሆንክ።

አለመማርህና የአስተሳሰብ ግድፈት(ደካማነት ) እንዳለብህ የምታውቀው አሁን ያለህ ምንነት(አፋርነትህ,ሶማሌነትህ,ጋምቤላነትህ) ወይም ሌሎችም ውስጥ መፈጠርህ ያንተ ምርጫ እና ባንተ ፈቃድ የተከወነ ነገር አድርገህ ማሰብ ስትጀምር ነው።

ሁሌም ራስህን መጠየቅ ያለብህ አንድ ወሳኝ ጥያቄ ልንገርህ
#ፈጣሪ አንተን ሌላ ቦታ(ክልል) ላይ መፍጠር እየቻለ አሁን በተፈጠርክበት ቦታ(ክልል) እንድትፈጠር ማድረጉ ለምን ይመስልሀል?

ፈጣሪ በተለያዩ ዘሮች ከፋፍሎ የፈጠረን እንድንተዋወቅና እንድንዋደድ በሚል ቢቻ እንጂ ዘርን እየቆጠርን ዘሮችን እንድናጠፋ አልነበረም።ወይም ትክክለኛ የዘር አቆጣጠሩን ተጠቅመህ ዘርህን ከ አደም ጀምረህ ቁጠር የዛኔ ሁሉም ያንተ ዘር እንደሆነ ይገባሀል።

ሁላችንም በራሳችን ምርጫ ያልተፈጠርንና ከአደም የተገኘን መሰረታችን አንድ የሆንን ሰዎች እንጂ ሌላ አይደለንም።

አየህ! አንድም ቀን ይህንን በዚህ ልክ አስበነው አናውቅም።የተፈጠርንበት አላማና እየኖርነው ያለው ህይወት ለየቅል ሆኖ ተምታታብን።ዘረኝነትን በሚገባ ማጥፋትና ፍቅራችንን ማጠናከር የምንችለው ዘር መቁጠራችን ምን ያክል ኋላቀርነትና ነፍስን መበደል እንደሆነ መረዳት ስንችል ነው።

አስተውሉ! ይህ የምትኖረው ህይወት ያንተ እንጂ የማንም አይደለም።ይህንን ፅሁፍ ካነበብክ በኋላ ለራስህ ''የእኔ ዘሮች የፈጣሪ ተዓምራዊ እና ድንቅ ፍጡር የሆኑት የሰው ልጆች በሙሉ ናቸው!'' ብለህ ንገረው።

ከዚያም ፅኑ አና ውስጣዊ ጥንካሬ ያለው አስተሳሰብ ይዘህ የግል ጥቅማቸውን በሚያራምዱ ሰዎች ጉትጎታ መታለልን አቁመህ ለህሊናህ ሰላም መኖር ጀምር።

ይህን መልዕክት አንተ ጋር ከደረሰ እጅህ ላይ እንዳታቆየው!

ሰላማችሁ ያብዛልኝ!

🚨 Newcastle United's position is still the same, nothing has changed, Alexander Isak is not for sale!- Luke Edwards 🥇
24/07/2025

🚨 Newcastle United's position is still the same, nothing has changed, Alexander Isak is not for sale!

- Luke Edwards 🥇

🚨 𝐁𝐑𝐄𝐀𝐊𝐈𝐍𝐆: Alexander Isak remains a target for 𝐋𝐢𝐯𝐞𝐫𝐩𝐨𝐨𝐥 this summer even after signing Ekitike… it depends on Newcastl...
24/07/2025

🚨 𝐁𝐑𝐄𝐀𝐊𝐈𝐍𝐆: Alexander Isak remains a target for 𝐋𝐢𝐯𝐞𝐫𝐩𝐨𝐨𝐥 this summer even after signing Ekitike… it depends on Newcastle.

If Newcastle open doors to an exit and Liverpool sell Luis Diaz… the Reds can send official bid after direct contact made 10 days ago to show concrete interest.

Isak, 𝐧𝐨𝐭 in concrete talks with Al Hilal so far. ❌🇸🇦

Meanwhile, Newcastle have re-started looking at 𝐭𝐨𝐩 𝐬𝐭𝐫𝐢𝐤𝐞𝐫𝐬 on market with moves anticipated soon 👀 media

| Nwaneri: "I think all the players the club released are amazing. They finished the team and made us stronger. Since th...
23/07/2025

| Nwaneri: "I think all the players the club released are amazing. They finished the team and made us stronger. Since there are many players who will return, we accept all and are ready to work together.

"This looks like a good addition to the team. We are ready to work hard and gain experience.

The fixture is tough and challenging, but to return to our position, we must use this pre-season period. So I think it was good and I am happy about it.

Address

Addis Ababa

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when EYOB MEDIA posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share